ቢያንስ ዶሮዋን አንሆንም? ኩችዬ
ሹም መሆን ብዙ ፈተና አለው ወዳጄ! አንዲት አነስተኛ ወረዳ ውስጥ አስተዳዳሪ ሆኖ የተመረጠ ሰው የህዝቡን ተሳትፎ ለማግኘት ቁርጥ ሀሳብ ያደርጋል። የነጋዴው፤ ያስተማሪው፤ የተማሪው፤ የገበሬው በር አልቀረውም። የሁሉንም አንኳኳ። አንዱን ቀን እግሩ ካንድ ገበሬ ቤት ይጥለውና… ይቀጥሉ…
ሹም መሆን ብዙ ፈተና አለው ወዳጄ! አንዲት አነስተኛ ወረዳ ውስጥ አስተዳዳሪ ሆኖ የተመረጠ ሰው የህዝቡን ተሳትፎ ለማግኘት ቁርጥ ሀሳብ ያደርጋል። የነጋዴው፤ ያስተማሪው፤ የተማሪው፤ የገበሬው በር አልቀረውም። የሁሉንም አንኳኳ። አንዱን ቀን እግሩ ካንድ ገበሬ ቤት ይጥለውና… ይቀጥሉ…
የአለምን ታሪክ ወደ ኋላ መለስ ብለን ስንመለከት፤ ከታላቋ ካትሪና እስከ ንግሥት ቪክቶሪያ፤ ከኢንድራ ጋንዲ እስከ ማርጋሬት ታቸር ድረስ በርካታ የአለማችንን ታላላቅ እንስቶች ይታወሱናል። እነዚህና ሌሎች ታዋቂ ሴቶች በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ ለአለማችን መልካም ነገርን አበርክተዋልና፤ ከአገራቸው አልፈው በመላው አለም ስማቸውና ታሪካቸው ምንግዜም ከፍ ብሎ ይወሳል። ይቀጥሉ…
አቡጊዳ - የካቲት 30 ቀን 2002
በደህንነቱ አካባቢ ቅርበት ካላቸዉ፣ አዲስ አበባ ካሉ የታመኑ ምንጮቻችን የደረሰን ዘገባ እንደሚያመለክትዉ፣ በሕወሃት ከፍተኛ መከፋፈልና በጎሪጥ የመተያየት አለመተማመን የተፈጠረ ሲሆን፣ በዚህም ምክንያት በሥራቸዉና ባሳዩት ዉጤት በአዲስ አበባ ሕዝብ የሚወደዱት፣ ነገር ግን የኢሕአዴግ ተወካይ በመሆናቸዉ በአዲስ አበባ ህዝብ ለተወካዮች ምክር ቤት ሳይመረጡ የቀሩት፣ አቶ አርከበ እቁባይ፣ ከሕወሃት መሥራቾች መካከል አንዱና የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሆኑት አቶ ስዩም መስፍን፣ የትግራይ አስተዳዳሪ አቶ ጸጋዬ አቶ በርሄ፣ አቶ አባዲ ዘሙ፣ አቶ ቴዎድሮስ ኪሮስ፣ እንዲሁም በርካቶች ፣ እነ አቶ ስዬ አብርሃና አቶ ገብሩ አሥራት ከሚገኙበት ከመድረክ ጋር ግንኙነት ሊኖራቸዉ ይችላል በሚል በደህንነት ኃይሎች ሙሉ ክትትል እየተደረገባቸዉ እንደሆነ ዘገባዉ ያመለክታል። ይቀጥሉ…
አቡጊዳ - የካቲት 28 ቀን 2002 ዓ.ም
የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ በአዋሬ ቀበሌ አርባ ሁልት አዳራሽ ትልቅ ህዝባዊ ስብሰባ ማድረጉን ከስፍራዉ የደረሰን ዜና ያመለክታል። ቁጥሩ እጅግ በጣም ብዙ የሆነ የአካባቢዉ ነዋሪ በቦታዉ የተገኘ ሲሆን የአንድነት ከፍተኛ አመራር አባላት አቶ ተመስገን ዘዉዴ፣ አቶ ስዬ አብርሃ፣ ዶር ነጋሶ ጊዳዳ፣ ዶር ኃይሉ አራያና አቶ አሥራት ጣሴ ተገኝተዋል። ይቀጥሉ…
አቡጊዳ - የካቲት 28 ቀን 2002 ዓ.ም
የሥነ ምግባር ደንብ ተብሎ የሚታወቀዉን የፈረመዉ መኢአድ፣ የካቲት 26 ቀን 2002 ባወጣዉ መግለጫ ገዢዉ ፓርቲ ይህን የሥነ መግባር ደንብ እየጣሰ ነዉ ሲል ከሰሰ። ወያኔ/ኢሕአዴግ በበኩሉ በመኢአድ ላይ የማስጠንቀቂያና የዛቻ ዘመቻ ጀመረ። ይቀጥሉ…
የካቲት 27 2002
ግንቦት 15 ቀን 2002 ምርጫ በኢትዮጵያ ይደረጋል። ይህን ምርጫ በተመለከተ የተለያዩ አስተያየቶች ሲሰጡ ሰንብተዋል። ይቀጥሉ…
Recent Comments