የብር ዋጋ በሃያ በመቶ ቀነሰ
September 1st, 2010
አቡጊዳ - ነሐሴ 26 2002 ዓ.ም
በብር ሲመነዘር የዶላር ዋጋ በሃያ በመቶ በመቶ ማደጉን ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ይጠቁማል። ይቀጥሉ…
የኢትዮጵያ ወታደሮች ሶማሊያ እንደገቡ ተዘገበ
August 28th, 2010
አቡጊዳ - ነሕሴ 22 ቀን 2002
ወደ አንድ ሺህ የሚጠጉ የኢትዮጵያ ወታደሮች በሶማሊያ የሚገኙ በለድሃዋና ኤልዋክ የተሰኙ ከተሞች እያመሩ እንደሆነ፣ በዶሎ (ኢትዮጵያ ዉስጥ ያለች ለሶማሌና ለኬንያ ቅርብ የሆነች ከተማ) ያሉ ምንጮችን በመጥቀስ አዲስ ነገር ድህረ ገጽ ዘገበ። ይቀጥሉ…
የኢትዮጵያን ሕልውናና ትንሳዬዋን በዓይናችን ለማየት እንድንችል በህብረት እንታገል፡ ከጌታቸው ጋረደው
August 24th, 2010
በወጣት ምሁራን የተቋቋመዉ የብርሃን ለአንድነት ለዲሞክራሲ ፓርቲ የአንድነት ፓርቲን ሊቀላቀል ነዉ !
August 24th, 2010
አቡጊዳ - ነሐሴ 18 ቀን 2002 ዓ.ም
ብርሃን ለአንድነትና ለዲሞክራሲ የተሰኘዉ የፖለቲካ ድርጅት በወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ከሚመራዉ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ጋር ለመዋሃድ ማመልከቻ እንዳሰገባ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ይጠቁማል። ይቀጥሉ…
እየሰመጠ ያሇ ሰው ጭራሮና ግንዴ መሇየት ይሳነዋሌ - ከንጋቱ ያየህይራዴ
August 24th, 2010
ሏምላና ነሃሴን ወጣናት በመሊ፤ አንዴ ቀን ስናዴር አንዴ ቀን ስንበሊ። ይቀጥሉ…
ትንቢተ አያሌው : ለሶስተኛው የሙት ዓመታቸው መታሰቢያ - ኢትዮጵያ በላይ
August 24th, 2010
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን የነበራትን ክብርና ማዕረግ ጥላ ቁልቁል መሄድ ከጀመረችበት የደርግ ዘመን አንስቶ እስከዛሬ ድረስ ያለውን ታሪኳን ብንመለከት በየዕለቱ ዝቅ እያለች ክብሯንና ማዕረጓን ለሌሎች እያስረከበች ልጆቿን እየበላችና እያስበላች ከማየት በስተቀር ምንም አዲስ ያየነው ለቤተክርስቲያኒቱ የሚጠቅም ለውጥ ወይም ዕድገት የለም። ይቀጥሉ…

Recent Comments