ቢያንስ ዶሮዋን አንሆንም? ኩችዬ

ሹም መሆን ብዙ ፈተና አለው ወዳጄ! አንዲት አነስተኛ ወረዳ ውስጥ አስተዳዳሪ ሆኖ የተመረጠ ሰው የህዝቡን ተሳትፎ ለማግኘት ቁርጥ ሀሳብ ያደርጋል። የነጋዴው፤ ያስተማሪው፤ የተማሪው፤ የገበሬው በር አልቀረውም። የሁሉንም አንኳኳ። አንዱን ቀን እግሩ ካንድ ገበሬ ቤት ይጥለውና… ይቀጥሉ…

በአለም አቀፍ የሴቶች ቀን የምናስባት ታላቅ ሴት… ብርቱካን ሚዴቅሳ። - አንድነት አትላንታ

March 10th, 2010

የአለምን ታሪክ ወደ ኋላ መለስ ብለን ስንመለከት፤ ከታላቋ ካትሪና እስከ ንግሥት ቪክቶሪያ፤ ከኢንድራ ጋንዲ እስከ ማርጋሬት ታቸር ድረስ በርካታ የአለማችንን ታላላቅ እንስቶች ይታወሱናል። እነዚህና ሌሎች ታዋቂ ሴቶች በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ ለአለማችን መልካም ነገርን አበርክተዋልና፤ ከአገራቸው አልፈው በመላው አለም ስማቸውና ታሪካቸው ምንግዜም ከፍ ብሎ ይወሳል። ይቀጥሉ…

ስልጣን በምርጫ ወይስ በጡንቻ - በሰሜን አሜሪካ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች የተሰጠ መግለጫ

አርከበ እቁባይ፣ ስዩም መስፍን እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ የኢሕአዴግ አባላት በደህንነቶች ክትትል ሥር ይገኛሉ !

March 9th, 2010

አቡጊዳ - የካቲት 30 ቀን 2002

በደህንነቱ አካባቢ ቅርበት ካላቸዉ፣ አዲስ አበባ ካሉ የታመኑ ምንጮቻችን የደረሰን ዘገባ እንደሚያመለክትዉ፣ በሕወሃት ከፍተኛ መከፋፈልና በጎሪጥ የመተያየት አለመተማመን የተፈጠረ ሲሆን፣ በዚህም ምክንያት በሥራቸዉና ባሳዩት ዉጤት በአዲስ አበባ ሕዝብ የሚወደዱት፣ ነገር ግን የኢሕአዴግ ተወካይ በመሆናቸዉ በአዲስ አበባ ህዝብ ለተወካዮች ምክር ቤት ሳይመረጡ የቀሩት፣ አቶ አርከበ እቁባይ፣ ከሕወሃት መሥራቾች መካከል አንዱና የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሆኑት አቶ ስዩም መስፍን፣ የትግራይ አስተዳዳሪ አቶ ጸጋዬ አቶ በርሄ፣ አቶ አባዲ ዘሙ፣ አቶ ቴዎድሮስ ኪሮስ፣ እንዲሁም በርካቶች ፣ እነ አቶ ስዬ አብርሃና አቶ ገብሩ አሥራት ከሚገኙበት ከመድረክ ጋር ግንኙነት ሊኖራቸዉ ይችላል በሚል በደህንነት ኃይሎች ሙሉ ክትትል እየተደረገባቸዉ እንደሆነ ዘገባዉ ያመለክታል። ይቀጥሉ…

አንድነት የመርካቶዉን ስብሰባ በመቀጠል ትልቅ ስብሰባ በአዋሬ አደረገ - የምእራባዉያን ባለሥልጣናትን በአዲስ አበባ አነጋገረ

March 8th, 2010

አቡጊዳ - የካቲት 28 ቀን 2002 ዓ.ም

የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ በአዋሬ ቀበሌ አርባ ሁልት አዳራሽ ትልቅ ህዝባዊ ስብሰባ ማድረጉን ከስፍራዉ የደረሰን ዜና ያመለክታል። ቁጥሩ እጅግ በጣም ብዙ የሆነ የአካባቢዉ ነዋሪ በቦታዉ የተገኘ ሲሆን የአንድነት ከፍተኛ አመራር አባላት አቶ ተመስገን ዘዉዴ፣ አቶ ስዬ አብርሃ፣ ዶር ነጋሶ ጊዳዳ፣ ዶር ኃይሉ አራያና አቶ አሥራት ጣሴ ተገኝተዋል። ይቀጥሉ…

የሼራተኑ ጭብብጥ ተረስቶ አሁን በመኢአድ ላይ የማስጠንቀቂያና የዛቻ ዘመቻ ተጀመረ !

March 7th, 2010

አቡጊዳ - የካቲት 28 ቀን 2002 ዓ.ም

የሥነ ምግባር ደንብ ተብሎ የሚታወቀዉን የፈረመዉ መኢአድ፣ የካቲት 26 ቀን 2002 ባወጣዉ መግለጫ ገዢዉ ፓርቲ ይህን የሥነ መግባር ደንብ እየጣሰ ነዉ ሲል ከሰሰ። ወያኔ/ኢሕአዴግ በበኩሉ በመኢአድ ላይ የማስጠንቀቂያና የዛቻ ዘመቻ ጀመረ። ይቀጥሉ…

ወገኖቻችን በአገር ቤት ለለዉጥ ዋጋ እየከፈሉ ነዉ - በዉጭ አገር ያለነዉስ ? - ግርማ ካሳ

March 7th, 2010

የካቲት 27 2002

ግንቦት 15 ቀን 2002 ምርጫ በኢትዮጵያ ይደረጋል። ይህን ምርጫ በተመለከተ የተለያዩ አስተያየቶች ሲሰጡ ሰንብተዋል። ይቀጥሉ…

መድረክ ከአዲስ አበባ ነዋሪዎች ጋር ውይይት አደረገ - ፅናት (የአንድነት ልሳን)

March 6th, 2010

የኖርዌይ ደራስያን ማኅበር ደራሲና ጋዜጠኛ ዳዊት ይስኃቅን የ2009 ዓ.ም. ተሸላሚ አደረገ - ማትያስ ከተማ ከስቶክሆልም (Ethiopia Zare)

ጀግና አይሰደድም!! - ይፍሩ ኃይሉ፤

March 5th, 2010

ተሰደድ ይሉታል ኧረ እንዴት! ኧረ እንዴት!
ለኢትዮጵያ አገሩ ጥሎ ሳይወግቅላት፡ ይቀጥሉ…