ፍኖተ ነጻነት ቁጥር 42 ከዜናና ልዩ ልዩ መጣጥፍ ጋር

የሙስሊሞች ጉዳይ የኢትዮጵያ ጉዳይ! Jafar Hasen

May 15th, 2012

ይህቺን አጭር ጽሑፍ ለመጻፍ ያነሳሳኝ ሚያዝያ 30 ቀን 2004 በፍኖተ ነፃነት ቁጥር 41 ላይ በቅርቡ የወጣው የሰለሞን ስዩም ጽሑፍና አያይዞም ለማጠናከሪያ ያቀረበው የቃለ መጠይቅ ድጋፍ ናቸው፡፡ ፍኖተ ነፃነቶች በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የሚያቀርቧቸው መረጃዎች ጥሩም አግባብም ያላቸው ናቸው፡፡ በብዛትም ሚዛን የያዙና ብዙዎችን የሚወክሉ ለአገርም ጥቅም የቆሙ ናቸው ለማለት ቅር አያሰኝም፡፡ ይቀጥሉ…

ለኢትዮጵያዊነት The voice of ENPCP

ከተገለጡት የተደበቁት ተሻሉ በታረቀኝ ሙጬ

May 15th, 2012

ማሳሰቢያ፤ ይህ ጽሑፍ 4 ገጽ ከሩብ አካባቢ ነው፡፡ ረጂም ጽሑፍ ማንበብ እሚወዱ ብቻ እንዲያነቡት ይመከራል፤ ለስልቹዎች ስላልታሰበ በርዝማኔው ምክንያት አንዳችም ስድብ የማላስተናግድ መሆኔን ከወዲሁ አሳስባለሁ፡፡ ይቀጥሉ…

እስክንድር ነጋ በግሩም ተ/ሀይማኖት

May 13th, 2012

ትግል ውጤቱ መራር እና ጣፋጭ ነው፡፡ ጣፋጩን ለማግኘት ከባዱን ጎዳና መጓዝ ግድ ይላል፡፡ እስክንድር ነጋ የታገለበትን ውጤት አዝመራውን አጭዷል፡፡ ከኢትዮጵያ ነፃ-ፕሬስ ጋር ከመጀመሪያው ጀምሮ የታገለ ጋዜጠኛ ነው፡፡ አሁን የወያኔ መንግስት ‹‹አሸባሪ›› የሚል ታፔላ ለጥፎለት በእስር ላይ ቢሆንም ድሉን ማጣጣም የቻለው የፔን ኢንተርናሽናል ሽልማትን ለማግኘት በመብቃቱ ነው፡፡ እሱ በእስር ላይ ቢሆንም ባለቤቱ እና የልጁ እናት ሰርክዓለም ፋሲል ሽልማቱን ተቀብላለች፡፡ እጅግ ደስ የሚል ዜና ስንሰማ ይህ የመጀመሪያችን አልነበረም፡፡ የኢትኦጵ ጋዜጣ አሳታሚ ሲሳይ አጌና አምና ተሸላሚ ነበር፡፡ መንግስት ‹‹አሸባሪ›› ይላል አለም ግን በስራቸው ሽልማት እንደሚገባቸው አምኖ ይሸልማቸዋል፡፡ አለም የተቀበለውን የማይቀበል፣ ሁሉ ያየውን የሚክድ ምን አይነት ቀጣፊ ብድን እንደሆን ኢትዮጵያን የሚያስተዳድራት ማወቅ አቅቷል፡፡ እንደ እስስት መልኩን እየቀያየረ እንደ እባብ ቆዳውን እየሸለቀቀ አጭበርብሮ ማለፍን ተግባሩ አድርጎታል፡፡ ይቀጥሉ…

ኢትዮጵያዊነትና አርበኝነት (ቅዱስ ሃብት በላቸው ከአድላይድ/ደቡብ አውስትራሊያ)

May 13th, 2012

ስፍራው አዲስ አበባ፣ ዘመኑ 1931 ፋሺሽት ኢጣሊያ አገራችንን በሃይል በተቆጣጠረበት ወቅት ነው። አንድ ቀን የወራሪው ጦር አዛዥ የነበረው ማርሻል ባዶሊዮ ግራዚያኒ ሕዝቡን ለማታለልና ለመስበክ “በንጉሳችሁም ሆነ በኢጣሊያ ዘመን የተሰጣችሁ የክብር ልብስ ካለ ለብሳችሁ፤ የተሸለማችሁት ኒሻን ካለም ይህንኑ አድርጋችሁ ነገ ማለዳ ላይ ታላቁ ቤተ መንግስት እንድትሰበሰቡ!” ሲል አዲስ አበባ ውስጥ በራዲዮና በጥሩምባ ያስለፍፋል። ይቀጥሉ…

የካምፕ ዴቪድ ጂ-8 የተቃዉሞ ዘመቻ ጥሪ ለኢትዮጵያዉያን በሙሉ ከሰላማዊ ሰልፍ ግብረሃይል

ፋኖ በል! ሞረሽ በል! ለአንተም ለሕዝብ ለእናት አገር ኢትዮጵያ ከቀመሩ ደሳለኝ

May 13th, 2012

ፍኖተ ነጻነት ቁጥር 41 ከዜናና ከልዩ ልዩ መጣጥፍ ጋር

May 10th, 2012

ማይ ሰሊሆም እውር ሃብ ወሰድዎ የሃውር በአስገደ ገ/ስላሴ

May 8th, 2012