አስተያየት መስጫው ተዘግቷል።
Recent Posts
- ኢትዮጵያን የአማራ ያደረጋት ማነው? - መክብብ ማሞ
- የቆሪጥ ኑዛዜ - በላይነህ አባተ
- የብር ዋጋ በሃያ በመቶ ቀነሰ
- የኢትዮጵያ ወታደሮች ሶማሊያ እንደገቡ ተዘገበ
- የኢትዮጵያን ሕልውናና ትንሳዬዋን በዓይናችን ለማየት እንድንችል በህብረት እንታገል፡ ከጌታቸው ጋረደው
- በወጣት ምሁራን የተቋቋመዉ የብርሃን ለአንድነት ለዲሞክራሲ ፓርቲ የአንድነት ፓርቲን ሊቀላቀል ነዉ !
- የቆሰለ ፖለቲካ - ምን ይዞ ጉዞ - ታሪኩ አባዳማ
- እየሰመጠ ያሇ ሰው ጭራሮና ግንዴ መሇየት ይሳነዋሌ - ከንጋቱ ያየህይራዴ
- ትንቢተ አያሌው : ለሶስተኛው የሙት ዓመታቸው መታሰቢያ - ኢትዮጵያ በላይ
- ነሓሴ 2002 ዓ.ም የኢሮብ ወጣቶችን ከቀያቸው የማፍሇስ ንግዴ ባስቸኳይ ይቁም
Recent Comments
- ፍርድ on የብር ዋጋ በሃያ በመቶ ቀነሰ
- ሰላም ከ ሞስኮ on የብር ዋጋ በሃያ በመቶ ቀነሰ
- Don on ለሰይጣንም የሚገባውን አትንፈጉት ! በካፋ ኃይለ የሱስ
- Alex on የብር ዋጋ በሃያ በመቶ ቀነሰ
- ሳተናው on የብር ዋጋ በሃያ በመቶ ቀነሰ
- ሳተናው on የብር ዋጋ በሃያ በመቶ ቀነሰ
- አምባ ራስ on የኢትዮጵያ ወታደሮች ሶማሊያ እንደገቡ ተዘገበ
- አምባ ራስ on የብር ዋጋ በሃያ በመቶ ቀነሰ
- Yonas on የብር ዋጋ በሃያ በመቶ ቀነሰ
- Fact v Fiction on ለሰይጣንም የሚገባውን አትንፈጉት ! በካፋ ኃይለ የሱስ



ilike ethiopian people
ilike ethiopian people and god
@ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ
“…አኀት አብያተ ክርስቲያናትን የሚያስተሳስር ነው” ስትል ምን ማለትህ ነው? የኛን የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንን ከሆነ በብዙ ቁጥር አትጠቅሳቸውም ነበር ሌሎቹን ከኛ ውጭ ያሉትን ከሆነ (ካቶሊክ እና ፕሮቴስታንት)በሃይማኖተ አበው ነው አንድ የሚሆኑት? ግልጽ አይደለም:: ሌላው “ተገበር” የሚለው የአምላክ ትእዛዝ ወደ አማርኛ ስንተረጉመው “አብጅ” ነው እንዴ? እኔ እንደሚመስለኝ “ተገበር” “ተበጅ ወይም ተሰራ ወይም ሁን” ሲሆን “ግበር” “አብጅ” ይሆናል ምናልባት እንደምታውቀው በ”ተገበር” እና በ”ግበር” መካከል ትልቅ ልዩነት አለ ፍጥረታት በ”ተገበር” ተፈጥረዋል ሰው ሰውን “ግበር” ሊል ይችላል የገባህ ይመስለኛል ከተሳሳትኩ እታረማለሁ ምን ትላለህ አንተ?
እግዛብሀር ይባርከን አመን
እባካችሁ ስለ ሀይማኖታችሁ ታገሉ
የኢትዮፕያ ሃይማኖት ከትንት ጀምሮ ያለን ወደፈትም የሚኖር አንድ እምነት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ
ማፈሪያ
እባካቹ እምንታችንን እንተብክ ይርዳን በፍቅር በስላም ለመኖር የእግዝህብህር በረከት አይለየን አሚን
ኦርቶውድውክስ ለዘላለም ትኖራለችዋ እግዝህብር ከስው ጋር ነው !!!አማን!!1+1=2