ቀደምት ሊቃውንት ለኢትዮጵያዊነት መንፈስና እምነት የጀርባ አጥንት፦ ከቀሲስ አስተርአየ

May 26th, 2009 ይመይሉ ይመይሉ ያትሙ ያትሙ
  1. በላይ
    | #1

    እርስ ብርሳችሁ በአንድ ሐሳብ ተስማሙ የትቢትን ነገር አታስቡ ነገር ግን የትህትናን ነገር ለመስራት ትጉ ልባሞች የሆናችሁ አይምሰላችሁ
    ለማንም ስለክፉ ፈንታ ክፉን አትመልሱ በሰው ሁሉ ፊት መልካም የሆነውን አስቡ ቢቻላችሁስ በናንተ በኩል ከሰው ሁሉ ጋር በሰላም
    ኑሩ ሮሜ12፤16-17ያንቡ በዘመኔ ካስተዋልሁት ነገር ውስጥ በቲዎሎጂ ከተመረቁ ሰዎች አብዛኛዎቹ በዘመናቸው መጨረሻ
    ራስ ወዳዶች ፤ብስጩዎች ፤በጥላቻ የተሞሉ ባንድ ፊደል ስህተት እንካ ይቅርታን የማያውቁ አዲስ ነገር የሚፈሩ፤ ነቃፊዎች ፤ልዩነትን
    በመፍጠር እውቅናን ይሚያሸቱ ጠባጫሪዎች ናቸው የሚከራከሩት ለ እግዚአብሔር ክብር ሳይሆን ለማንነታቸውነው ።እርጅና እየተጫናቸ
    ው ሲመጣ ማንነታቸው ከእጃቸው የወደቀ ስለሚመስላቸው ለትውልዱ ከ እግዚአብሔር በላይ የሚያስቡ ይመስላሉ።ቄስ አስተራየም ከዚህ
    ዓይነቱ ሕመም ያመለጡ አይመስለንም።ምንኩስና በዚህ ዘመን የወደቀ ሥራት እንዲያውም ጸረ ክርስቶስ እየሆነ መምጣቱን ከቄስ አስተራየ በላይ እንረዳለን ከዚህ የውንብድና ሥራት ተጠበቁ ተንቀቁ ቢሉን እንሰማለን ግን ጽሁፋቸው የ እልከኝነት ጽሁፍ ስለሆነ
    ለንስሓ አብቅቶ የሕይወት ለውጥ አያመጣም በውነት ቄሱ ለግዚአብሔር ክብር ቀንተው ከሆነ “ለንዚህ ለሁልለቱ ፍጡራን ማለት ለ
    ማርያምና ለመስቀል የፈጣሪ ምስጋና ይገባቸዋል በክብር እኩል ናቸውና”ሲባል ለምን ዝም አሉ መነኩሴ በመሳደብ እውነተኛ ለመምሰል ከመሞከር በዚህ ላይ አይጽፉምን? ግዙን ባውቀው እጽፈው ነበር አማርኛው ግን ከዚህ በላይ እንደፃፍሁት ነው ።ለመሆኑ
    በቤተ ክርስቲያኒቱ የኙ የውሸት ጽሁፎች ኢትዮጵያዊነት ናቸው ለምሳሌ በደብረ ሊባኖስ የሜነኮሰ ሰይጣን እንደነበረ
    ገድድለ ተክለ ሃይማኖት ም ዕራፍ 48፡1 ላይ ተጽፋል ቄስ አስተራየ ስለዚህኛው ሰይጣን መነኩሴ ምን ይላሉ ይህም ኢትዮጵያዊነት ነው?
    አይደለም ሲባሉ የደብረ ሊኢባኖስ ተማሪ ነኝ ብለዋልና እንዲህ ተብሎ ሲጻፍ ለምን ዝም አሉ?ለምን ከዚህኛው መነኩሴ አይጀምሩም
    አባ ተክለ ሃይማኖት ሰይጣንን ካምመነኮሱ እነ አባ ጳውሎስ ሰው ቢይያመነኩሱ የትኛው ይከፋል?ወይስ ሰይጣንን ያመነኮሱ ሰዎች
    የጀርባ አጥንት ናቸው ሊሉን ነው ? መልስዎትን ባስቸካይ እፈልጋለሁ።

  2. ተመከሩ በተንኮል አትሂዱ
    | #2

    ደርግን እንደስው ቨላ ጭራቅ ስናየው ነበር
    ወያኔ ደግሞ ድምጽ በለለው ዲሞክራሲ ጥይት የሰውን ልጅ ዘራዝርታቸውን
    ሲደመሥስ እናያለን ወያኔም ዘላለም ቁሞ አይቀርም ነገር ግን አሁን በሃግውሪቷ ላይ
    ለውጥ እናመጣለን ብለው የሚታገሉት እውነተኛ ናቸውን

    ከወያኔ ዘር አጥፊወች ያመለጥኩ ስደተኛው
    ከካርቱም ሱዳን
    ኢሜል muluyhunea@yahoo.co.uk
    እባካችሁ ተባበሩይ አሁንም ሱዳን ሃገር ከወያኔ ኣፋኞች ላመልጥ አልቻልኩም
    አንዳንድ ሃሳብ ካላችሁ ተባበሩይ

  3. ይሁን
    | #3

    ቀሲስ አስተርአየ

    እስኪ አንድ ሁልጊዜ የሚያስጨንቀኝን ጥያቄ ልጠይቆት:
    በመጀመሪያ በእርሶ ወይም በቤተ ክርስቲያናችን፣ በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ማለቴ ነው
    ኢትዮጵያ ብለን የምንጠራት ሐገር የቷን ነው?
    እግዚአብሄር የሚገባው ቋንቋ ግዕዝ ብቻ ነውን?
    ይህን ያነሳሁበት ምክንያት የቤተ ክርስቲያኗ የአምልኮ ቋንቋ ግዕዝ ሆኖ በመቅረቱ ነው: ቀኖና () የማይቀየር፣ የማይለወጥ እምነት ነው ግን ስርዓት፣ የአምልኮ ዘይቤ ለቀየር፣ ህዝቡ በሚገባው ቋንቋ ሊመለክ፣ ሊጸለይ ይችላል የሚል እምነት አለኝ:
    ታድያ ግዕዝ ላይ ተተክሎ የቀረበት ምክንያት ምንድን ነው: በአማርኛ፣ በኦሮምኛ፣ በወላይትኛ፣ በሲዳማ፣ ባአፋርኛ፣ በሱማልኛ እና በሌሎቹም ቋንቋዎች ተተርጉሞ ሐይማኖቱ እንዲሰፋ ያልተደረገበት ምስጢሩ ምንድነው?
    ቤተ ክርስቲያን እስከ ዓጼ ኃየለ ስላሴ ዘመን ፍጻሜ ድረስ ሲሶ መንግስት ነበረች: እና ይህን እንቅስቃሴ አድርጋ ቢሆን ኖሮና ሁሉም ህዝብ በእግዚአብሄር ፊት እኩል ነው ብላ ሰብካ፤ አስተምራ በተግባርም እንዲውል የበኩሏን አድርጋ ቢሆን ኖሮ፣ ባለመሬትና ጭሰኛ፣ ገዥና ተገዥ፣ ጨቋኝና ተጨቋኝ ባልኖረ ነበር: የሚል ጽኑ እምነት አለኝ::
    ስለዚህ ያሎትን አስተያዬት እንዲሰጡኝ በአክብሮት እጠይቆታለሁ::

  4. ሰናይ
    | #4

    አቶ በላይ እንደገለጹት

    በዘመናችን ያለው የምንኩስና አኗኗር አለማዊነት ጎልቶ የሚታይበት : መንፈሳዊነት የራቀው : ገንዘብ ለመሰብሰና ጉቦ እየሰጡ ለትልቅ ስልጣን የመጓጓት አባዜ የተጠናወታቸው : የምንኩስናን አላማ የሳቱ ወይም ያልተረዱ ግለሰቦች የተሰገሰጉበት መሆኑ የአደባባይ መስጢር ከሆነ ሰነባብቷል ::

    ይሁን እንጅ በዚህ የተጨማለቀና ምመኑን ግራ የሚያጋባ አኗኗርን የሚከተሉ መነኩሴዎች የመኖራቸውን ያህል :

    በተለያዩ ገዳማት በመንፈሳዊ አገልግሎት ተጠምደው ቀንም ሆነ ሌት ለአለም የሚጸልዩ እና በአለም ውስጥም አላማቸውን የተረዱና ሙሉ ጊዜያቸውን ለጸሎትና ለትምህርተ ወንጌል የሚያውሉ : የተከበሩ መነኮሳት አባቶች መኖራቸውንም ለአፍታም መርሳት የለብንም ::

    ሁሉንም በጅምላው አብረን መቀጣችንና መጨፍጨፋችን ትክክል አይመስለኝም :: መቼም : የትም : ቢሆን : ክፉም ሆነ ደግ ነገር ጠፍቶ አያውቅምና : አይናችን ክፉዉን ብቻ ሳይሆን ደጉንም ነገር አሻግሮ ማስተዋል እንዲችል መፍቀድ ይገባናል ::

  5. Roha
    | #5

    Belay, it does not look your name is Belay, though.

    You are talking crazy. You are talking about “tihitina” but all your words are totally “balege”. Can you read what you wrote please.

    There are other ways of supporting Aba Paulos other thatn insulting our fore fathers including Tekelehaymanote.

    Please ansewer this question frankly. Are you uneducated komos ordained at the hands of Aba Paulos?

  6. meaza
    | #6

    This is very funy !

  7. Teferra Regassa
    | #7

    ግሩም ነው:: አባታችንን ረጅም እድሚ ያድልልን::

  8. ሰናይ
    | #8

    ከጥንት ከጧቱ
    ‘ላቲን” ለካቲሊክ
    “ግሪክ” ለግሪክ ኦርቶዶክስ
    ‘ኮፕቲክ” ለግብጽ ኦርቶዶክ
    “ሂብሩ” ለጁሽ-እስራኤል ሃይማኖት
    “አረብኛ’ለእስልምና
    “ግዕዝ” ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ …….. መሰረቶች እንደነበሩ ታሪክ ስናገላብጥ ለመረዳት ችለናል ::

    ይሁን እንጅ : በአሁኑ ዘመን ሁሉም ማለት ይቻላል : ካቶሊኩም : ግብጽ ኦርቶዶክስም : ግሪክ ኦርቶዶክስም….. በቋንቋ የማምልኩን ነገር ተወት አድርገው እንደየዘመኑና በየአገራቱ የሥራና የመግባቢያ ቋንቋ ይገለገላሉ ::

    የኛዎቹ እንደ ቄስ አስተራየ ያሉ የኦርቶዶክሶች ቄሶች ግን : ከግዕዝ ጋር ብቻ ተጣብቀው : የግ ዕዝ ቋንቋን ሲያመልኩ ይስተዋላሉ ::
    እንደ ቄስ አስተራየ አባባል : ግዕዝ ያልተማረ : አገባብና ምናምን ጠንቅቆ የማያውቅ : ቄስም : ጳጳስም ምንም መሆን እንደማይችል አድርገው በድፍረት ሲናገሩ ይደመጣሉ ::

    ግዕዝ እኮ ቋንቋ እንጅ : ሃይማኖት አይደለም ::
    በአንድ ወቅት ግዕዝ famous/ታዋቂ ቋንቋ ነበር : አሁን ደግሞ አብዛኝው የአለም ህዝብ የሚግባባበት ቋንቋ እንግሊዝኛ ነው :
    በተለይ በውጭ አገር የተወለዱ ልጆች ሃይማኖቱን ይዘው እንዲገጥሉበት ከተፈለገ : እነ ቄስ አስተራየ ከግዕዝ ክለብ ወጣ ብለው ማሰብን መለማመድ ይገባቸዋል :;

    ግዕዝ : ግዕዝ : ስትሉ ትውልዱ ጥሏችሁ እየሄደ ነውና እውቁበት ::

    በርግጥ የአገር ሀብት ስለሆነ : ከኦርቶዶክስ መመኪያነቱና የግል ንብረት ከመሆን ወጥቶ ሁሉምበንዲማረው ቢደረግና : እንደ ቋንቋ ቢያድግ ደስ ይለኛል ::

  9. ሰናይ
    | #9

    ሰናይ :ከጥንት ከጧቱ‘ላቲን” ለካቲሊክ“ግሪክ” ለግሪክ ኦርቶዶክስ‘ኮፕቲክ” ለግብጽ ኦርቶዶክ“ሂብሩ” ለጁሽ-እስራኤል ሃይማኖት“አረብኛ’ለእስልምና“ግዕዝ” ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ …….. መሰረቶች እንደነበሩ ታሪክ ስናገላብጥ ለመረዳት ችለናል ::
    ይሁን እንጅ : በአሁኑ ዘመን ሁሉም ማለት ይቻላል : ካቶሊኩም : ግብጽ ኦርቶዶክስም : ግሪክ ኦርቶዶክስም….. በቋንቋ የማምልኩን ነገር ተወት አድርገው እንደየዘመኑና በየአገራቱ የሥራና የመግባቢያ ቋንቋ ይገለገላሉ ::
    የኛዎቹ እንደ ቄስ አስተራየ ያሉ የኦርቶዶክሶች ቄሶች ግን : ከግዕዝ ጋር ብቻ ተጣብቀው : የግ ዕዝ ቋንቋን ሲያመልኩ ይስተዋላሉ ::እንደ ቄስ አስተራየ አባባል : ግዕዝ ያልተማረ : አገባብና ምናምን ጠንቅቆ የማያውቅ : ቄስም : ጳጳስም ምንም መሆን እንደማይችል አድርገው በድፍረት ሲናገሩ ይደመጣሉ ::
    ግዕዝ እኮ ቋንቋ እንጅ : ሃይማኖት አይደለም ::በአንድ ወቅት ግዕዝ famous/ታዋቂ ቋንቋ ነበር : አሁን ደግሞ አብዛኝው የአለም ህዝብ የሚግባባበት ቋንቋ እንግሊዝኛ ነው :በተለይ በውጭ አገር የተወለዱ ልጆች ሃይማኖቱን እንዳይረሱትና እንዲቀጥሉበት ከተፈለገ : እነ ቄስ አስተራየ ከግዕዝ ክለብ ወጣ ብለው ማሰብን መለማመድ ይገባቸዋል :;
    ግዕዝ : ግዕዝ : እያላችህ ስታለቃቅሱ : ትውልዱ ጥሏችሁ እየሄደ ነውና እውቁበት ::
    በርግጥ ቋንቋው የአገር ሀብት ስለሆነ : ከኦርቶዶክስ መመኪያነቱና የግል ንብረት ከመሆን ወጥቶ ሁሉም እንዲማረው ቢደረግና : እንደ ቋንቋ ቢያድግ እኔም ደስ ይለኛል ::

  10. አበበ
    | #10

    This is adequate idea

  11. ታሪክ
    | #11

    ጉድ እያወጣችሁ ነው ቄስ አስተራየ እየጎሰጎሰ ነገር እየተመዘዘ ችግር ሊመጣ ነው እባካችሁቃቁሙ

  12. ወይነ
    | #12

    በሃገራችን ታቦት ቀርጸን የምናመልካቸው መነኮሳት ጥያቔ ውስጥ እየገቡ ነው ለመሆኑ ሰይጣንም መንኩሶ ነበር ወይ?
    እባክዎት ቄስ አስተራየ ለዚህ ጥያቀ መልስ ይስጡን እኔም በበኩለ አነባለሁ በኛ ቤ/ክር/ሰይጣን መንኩሶ ከነበረ በጣም አፍራለሁ

  13. ቀሲስ……
    | #13

    ወይነ :በሃገራችን ታቦት ቀርጸን የምናመልካቸው መነኮሳት ጥያቔ ውስጥ እየገቡ ነው ለመሆኑ ሰይጣንም መንኩሶ ነበር ወይ?እባክዎት ቄስ አስተራየ ለዚህ ጥያቀ መልስ ይስጡን እኔም በበኩለ አነባለሁ በኛ ቤ/ክር/ሰይጣን መንኩሶ ከነበረ በጣም አፍራለሁ

    ይህ ሃሳብ ከየት እንደመጣና እንደተስፋፋ ለብዙዎቻችን ግልጽ አይደለም

    ሰይጣን እንደ እኛ ግዙፍ የሆነ የሚታይ ስጋዊ አካል እንደሌለውና መንፈስ/ረቂቅ እንደሆነ ይታወቃል

    ሰይጣን ገዳም ገብቶ መነኮሰ የሚለው ትምህርት በመጽሓፍ ቅዱስ ቃል ተቀባይነት የለውም ::

    ይመስለኛል : አባ ተክለ ሃይማኖት የተሰኙት የደብረ ሊባኖስ መነኩሴ ሰይጣን የያዘውን ሰውሳስለቅቀው ካህን እንዲሆን ረድተዉት ይሆናል

    ከዚህ የወጣ : የተጻፈ ነገር ካለ የተጋነነና መጽሓፍ ቅዱስ የማይደግፈው ተረት ተረት ነው ::

  14. ቀሲስ……
    | #14

    ቀሲስ…… :

    ወይነ :በሃገራችን ታቦት ቀርጸን የምናመልካቸው መነኮሳት ጥያቔ ውስጥ እየገቡ ነው ለመሆኑ ሰይጣንም መንኩሶ ነበር ወይ?እባክዎት ቄስ አስተራየ ለዚህ ጥያቀ መልስ ይስጡን እኔም በበኩለ አነባለሁ በኛ ቤ/ክር/ሰይጣን መንኩሶ ከነበረ በጣም አፍራለሁ

    ይህ ሃሳብ ከየት እንደመጣና እንደተስፋፋ ለብዙዎቻችን ግልጽ አይደለም
    ሰይጣን እንደ እኛ ግዙፍ የሆነ የሚታይ ስጋዊ አካል እንደሌለውና መንፈስ/ረቂቅ እንደሆነ ይታወቃል
    ሰይጣን ገዳም ገብቶ መነኮሰ የሚለው ትምህርት በመጽሓፍ ቅዱስ ቃል ተቀባይነት የለውም ::
    ይመስለኛል : አባ ተክለ ሃይማኖት የተሰኙት የደብረ ሊባኖስ መነኩሴ ሰይጣን የያዘውን ሰው አስለቅቀው ካህን እንዲሆን ረድተዉት ይሆናል
    ከዚህ የወጣ : የተጻፈ ነገር ካለ የተጋነነና መጽሓፍ ቅዱስ የማይደግፈው ተረት ተረት ነው ::

    @ቀሲስ……

  15. አበበ በለው
    | #15

    All things have written right now have been great of all!

  16. አትዮጽያ
    | #16

    የማታመጡት ጉድ የለም ብላችሁ ብላችሁ ሰይጣን መንኩሶ ነበር አላችሁ :: ለነገሩ የተጸፈው ሁሉ ሊደርስ ግድ ነው ለመሆኑ የራሳችንን አውቀን ነው የሰውን ስራ የምናወራው ???? ለማንኛውም ልቦና ይስጦት መፈላሰፉን ቢያቆሙ ጥሩ ነው ::

  17. ጉልላት
    | #17

    አየ የኛ እጣ! ሰይጣን መንኩሶ ከነበረ: ለመቀሰስ ምን ይገደዋል? ቀሲስ አስተራይ የሚጽፉትን ጽሁፍ እየተከታተልኩ አነባለሁ:: አንዴ በሰምበት ሲያስተምሩን: ብዙ መንፈሳዊ መሪዎች የሚሰሩትና የሚያስተምሩት አይመሳሰልም: እጅግ ሰማይና መሪት ያክል ይራራቃል ስንላቸው! “ቃሉን አንጂ ሰውየውን አትዩት” ብለውን ነበር:: ይህን የጥየቅናቸው ያለ ምክንያት አልነበረም:: በዚህ አካባቢ የምንኖር ኢትዮጵያውያን ቁጥራችን በጣም ትንሽ ስለነበር በ1994 ዓ.ም አካባቢ ወያነ ገና የመክፋፈል መርዙን ለሁሉም ብሔር ብሔረሰቦች እንደ ፋሽን ሲያጥልቅላችው በነበረበት ወቅት: እኛንም ከዚችው ቁጥራችን ያችኑ ፋሽን ተጠቅመው ሊከፋፍሉን ሲሞክሩ ነበር ሥራቸውና የሚናገሩት ቃል አልጣጣም ብሎን ያን አይነት ጥያቂ እንድንጠይቅ የተገደድነው:: እንግዲህ እኔም በበኩለ ሰይጣን መምንኮስ ከቻለ መቅለስሰሱን አይተው አባቶች በስህተ ሳያውቁ ምንኩስናውን ቢሰጡት ምን ይፈረዳል? ለአዋቂ ነኝ ባይ የበግ ለምድ ለብሶ ቀን በብርሃን ሌሊት በጨለማ የሰይጣንን ተግባር ለሚያሳድድ መዕምንም ቅስናን በስህተት ለመባረክ የሚያግድ ነገር ባለመኖሩ: ሰይጣንም ቅሥሶአል ከማለት አላልፍም:: ቀሲስ አስተራይ በሚጽፋችው ነገሮች ተቃውሞም ባይኖረኝ: ምን አልባት እሳችውን የማያውቅ ቁምነገርንቱን ሊያደንቅ ቢችልም: እሳችውን በሲያትል ገብርኧል: በሴንት ሊዊስ ቅ/ማርያምና ቅ/ገብርኤል: አሁን ደግሞ በካንሳስ ከሶስት የከፈሉዋቸው ወገኖቻችን በቅድሚያ አንድ እንዲሆኑ ተንበርክከው ይቅርታ ከጠያቁና እርቁን ካወረዱ ብሃላ ለማስተማርም ሆነ የተቆርቃሪነትን ስሜት ቢያሳዩን ከልባችን ይጎዘጎዛሉ እንጂ: ይህን ሁሉ ሃጥያት ተሸክመው ዊቭ ፔጆችን ቢያጣብቡ: የምናውቃቸው ወገኖቻቸው ተገርመን “ጅብ በማያውቁት አገር ሒዶ ቁርበት አንጥፉልኝ አለ” እንዲሉት ከመቁጠር አናልፍም::

  18. Tedla
    | #18

    Most of the comments above are not related to Kesis’s article. They are jsut out of the text.

    Please let’s learn. We do not have to comment merely because we want to say something. Stick with the context.

    And also it looks most of the comments are written by one or two individuals who are supporters of Glutton Komoses or supporters of Komosis or Aba Paulos.

  19. እደማርያም
    | #19

    ቆመስ ይሁን

    ቀሲስ የት ጋ ነው ‘ግኣዝ ያልተማረ አትዮጵያዊ ኣይደለም ያሉት? ኣልዋሰህም ኣዚህ ላይ?

    ቆመስ ሰናይ

    ለመሆኑ ቀሲስ በአንግሊዘኛም ኣንደሚቀድሱ ያውቃሉ? ይህን ሁሉ ምን አዘባዘበዎት

    ሰይጣኑ ጉልላልት

    ማነው ሰይጣን ቀሰሰ ያለህ? የበላይን ቱሪናፋ ተከትለህ ነው ወይስ መጣፍ ኣገላብጠህ? ሰይጣን ማለት ያለየ ያላነበበውን የሚቀባጥር ይመስለኛል:: ጠበል ቢጢ ፈልግ

  20. Good Naw
    | #20

    Most of the comments are insane. They are not about the article. They are based on some crazy comment which says “T/hymanot ordained” Seyitan. The authord did not say this. He did not even mention T/hymanote’s name. Did he?

    Why are we reading all this kinds of usless comments?

    Get matured people. Do not just spit words becuase you have mouth. Thanks you!

  21. ይሁን
    | #21

    እደማርያም
    ከመልሱ በሙሉ ይመልሱልኝ ካልሆነ ግን የጠየቅሁት ቀሲስን ስለሆነ ባይዘባርቁ: ያላዋቂ ሳሚ ምን ይላል….

  22. አበበ በለው
    | #22

    ሰይጣን ሰው ስላልሆነ ሊመነኩስም ሆነ ቄስ ሊሆን አይችልም

    ከሆነም ሰይጣን ራሱ ቄስ አስተራየ ሊሆን ይችላል

  23. ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ
    | #23

    በላይ ብዙ የጠቀስክ መስሎህ ራስህን ብታሙዋሙቅ የራስህን አላዋቂነት እና ኢክርስቲያናዊነት እንጂ ሌላ የምታምጣው ነገር የለም::ተባራሪ ጽሁፎች የጠቀሱትን በማንሳት የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ነገረ መለኮት አዋቂ ለመምሰል ትሞክራለህ:: ነገር ግን ግልጥ የሆነው ትዕቢትህ እና ሌላው ቢቀር በእድሜም በትምህርትም የሚበልጡህን አባት መዘርጠጥህ ማንነትህን ግልጥ አድርጎ ያሳያል:: ቀሲስ አስተርኣየ እየነገሩን ያሉት የምድጃ ወሬ ሳይሆን ትውልድንና አገርን የምናድንበት ነው::የሰከነ የረጋ አእምሮ ወደፊት ያስተውለዋል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ::

  24. እደማርያም
    | #24

    ጅሉ ይሁን ; ኣስተያየት የሰጠሀው በበላይ አሉቡአልታ ላይ ነው:: በላይን ብትጠይቀው ይስላል:: የቀሲስን ጥሁም የገባህም ኣይመስል:: ኣንተ ጠለቅ ያለ ነገር ሳይሆን ከምድጃ የተፈጠረ ወሪ ነው የሚገባህ

    ኣበበ በለው ቀሲስ ሰይጣን ቀሰሰ ኣላሉም;; ኣበበ በለው ቱሪናፍ ምን አንደ ሆነ ያውቃሉ? ኣርሱን ነው አየሰሩ ያለው:: አንደ ጅል ቆሞሶች:: አርሶም ቆመስ ሊሆኑ ይችላሉ;; በኣንደራዎ መጡበዎት ኣይደል!

  25. ይሁን
    | #25

    እደማርያም
    በጣም ጨዋ ሰው ስለሆኑ አመሰግኖታለሁ: ከእንደርሶ ካለ የተከበረና ከአንደበቱ የሚወጣው ቃል ከሚጣፍጥ አዋቂና ትሁት ሰው የሚጠበቅ መልስ ስለ ስጡኝ አመሰግናለሁ: የሰጡኝንም ሹመት ተቀብያለሁ: ጅሉ ቆሞስ ነው ያሉኝ? (Idiot chief) ማለቶ መሰለኝ ነው ወይስ (Idiot housemade)? ለሁሉም እግዜር ይስጥልኝ:

  26. አበበ በለው
    | #26

    አበበ በለው :እደማርያም ብሎ ተሳዳቢ
    ለመሆኑ የጻፍኸውን መለስ ብለህ አይተሃዋል ?
    በስድብ ጀምረህ በስድብ ትጨርሳለህ
    ምናልባት ራሱ ቄስ አስተራየ ስም ቀይሮ የመጣ ይመስላል ::
    ለማንኛውም በሳል አስተያየት ስጥ እንጅ : አስተያየት የሚሰጡ ሰዎችን ተራ በተራ እየተቀስህ በዝለፍ አታወናብድ
    “ተሳደቢነት ያላዋቂነት መገለጫ ነው”

  27. ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ
    | #27

    አቶ አበበ በለው ቀሲስ አስተርአየን አታውቃቸውም:: እንኩዋን እርሳቸውን ልታውቅ ስማቸውን በትክክሉ አትጽፍም:: እርሳቸው ከአንተ ጋር አፍ ይካፈታሉ ብየ አልጠብቅም::በትዕቢት ሳይሆን እንዳትደነግጥ እንጂ <> ስለሚል ነው መጽሐፉ ነው::

  28. ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ
    | #28

    አቶ አበበ በለው ቀሲስ አስተርአየን አታውቃቸውም:: እንኩዋን እርሳቸውን ልታውቅ ስማቸውን በትክክሉ አትጽፍም:: እርሳቸው ከአንተ ጋር አፍ ይካፈታሉ ብየ አልጠብቅም::በትዕቢት ሳይሆን እንዳትደነግጥ እንጂ እታዝልፍ ርእሰከ ለብእሲ አብድ ለሰነፍ ሰው ራስህን አታውርድ ስለሚል ነው መጽሐፉ ነው::

  29. ገመዳ
    | #29

    አቤት ጉድ

  30. ሁሉም ዜሮ
    | #30

    ወይ ዘንድሮ
    ሁሉም ሆነ ዜሮ

  31. በጽሐ
    | #31

    በይቅርታ ታላቅ ደስታ ማግኘት ይቻላል ስለይቅርታ ብትጽፉ

  32. አበበ በለው
    | #32

    ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ :አቶ አበበ በለው ቀሲስ አስተርአየን አታውቃቸውም::……………….በትዕቢት ሳይሆን እንዳትደነግጥ እንጂ እታዝልፍ ርእሰከ ለብእሲ አብድ ለሰነፍ ሰው ራስህን አታውርድ ስለሚል ነው መጽሐፉ ነው::

    ስለ ግዕዙ : ትክክል ነኝ ብለህ ታስባለህ ?

    ምናልባት እኔ እሆናለሁ ለማውራት የማልፈልገው
    ምክንያቱም ግሌቡ እኔን ስለማይመጥነኝ ነው

    ገባህ ?

  33. አትዮጽያ
    | #33

    ሁሉም ጊዚው ሲደርስ ስለሰራው ስራ ይጠየቃል ምናለበት የራሳችን ሳያንስ የሰውን እያወራን ሀጢያት በራሳችን ላይ ባንጨምር !!!

  34. አበበ በለው
    | #34

    አበበ በለው :

    ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ :አቶ አበበ በለው ቀሲስ አስተርአየን አታውቃቸውም::……………….በትዕቢት ሳይሆን እንዳትደነግጥ እንጂ እታዝልፍ ርእሰከ ለብእሲ አብድ ለሰነፍ ሰው ራስህን አታውርድ ስለሚል ነው መጽሐፉ ነው::

    ስለ ግዕዙ : ትክክል ነኝ ብለህ ታስባለህ ?
    ምናልባት እኔ እሆናለሁ ለማውራት የማልፈልገውምክንያቱም ግለሰቡ እኔን ስለማይመጥነኝ ነው
    ገባህ ?

  35. አበበ በለው
    | #35

    አበበ በለው :

    አበበ በለው :

    ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ :አቶ አበበ በለው ቀሲስ አስተርአየን አታውቃቸውም::……………….በትዕቢት ሳይሆን እንዳትደነግጥ እንጂ እታዝልፍ ርእሰከ ለብእሲ አብድ ለሰነፍ ሰው ራስህን አታውርድ ስለሚል ነው መጽሐፉ ነው::

    ስለ ግዕዙ : ትክክል ነኝ ብለህ ታስባለህ ?ምናልባት እኔ እሆናለሁ ለማውራት የማልፈልገው :
    ምክንያቱም : ግለሰቡ እኔን ስለማይመጥነኝ ነውገባህ ?

  36. አበበ በለው
    | #36

    አበበ በለው :

    አበበ በለው :

    አበበ በለው :

    ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ :አቶ አበበ በለው ቀሲስ አስተርአየን አታውቃቸውም::……………….በትዕቢት ሳይሆን እንዳትደነግጥ እንጂ እታዝልፍ ርእሰከ ለብእሲ አብድ ለሰነፍ ሰው ራስህን አታውርድ ስለሚል ነው መጽሐፉ ነው::

    ስለ ግዕዙ : ትክክል ነኝ ብለህ ታስባለህ ?

    ምናልባት እኔ እሆናለሁ ለማውራት የማልፈልገው :

    ምክንያቱም : ግለሰቡ እኔን ስለማይመጥነኝ ነውገባህ ?

  37. ታቱ
    | #37

    አቤት ጉድ

አስተያየት መስጫው ተዘግቷል።