አስተያየት መስጫው ተዘግቷል።
Recent Posts
- የአባይ ጉዳይ የዛፍ ላይ እንቅልፍ የሆነባት ግብጽ እና ለስልጣን ጸብ ጫሪው ህውሃት! ግርማ ሞገስ
- “ሕልምና ቅዥት” ክፍል ፪. የጐንቻው!
- ከፍተኛ የደህንነት ሹም ከስልጣን ተነሱ (ከኢየሩሳሌም አርአያ)
- አባ ማትያስ : “እንዲህ ያለ ፓትርያርክ አይተን አናውቅም” – በቀሲስ አስተርአየ ጽጌ
- የአባይ ወንዝ ህዳሴ ግድብ ትርፎች፤ ቦንድ፣ ዕዳ፣ አፈር መዛቅ፣ የጦር ዛቻ በዘውገ ፋንታ
- ኢትዮጲያ የማን ናት? ከኤደን መስፍን(ኖረዌይ)
- ወያኔን ማስወገድ አይደለም የሚያስቸግረው፤ አስቸጋሪው ነገር አገርን መገንባት ነው !!በፈቃዱ በቀለ
- የሰባአዊ መብት ድርጅቶች፡ የሃይማኖት አባቶች፡ ምሁራን እና የካናዳ ፓርላማ አባላት የተሳተፉበት ውይይት ለሃገራችን ችግሮች የፖልሲ አማራጮች አቀረበ (ሽንጎ)
- ስደት ድህነት ነው ድህነት የብልሹ ፖለቲካ ስርዓት ውጤት ነው በግሩም ተ/ሀይማኖት
- ትውልድ ያናወጠ ጦርነት የመጸሃፍ ግምገማ በአቶ አበራ ለማ
Recent Comments
- Anonymous on ወያኔን ማስወገድ አይደለም የሚያስቸግረው፤ አስቸጋሪው ነገር አገርን መገንባት ነው !!በፈቃዱ በቀለ
- ገብረ on የአባይ ወንዝ ህዳሴ ግድብ ትርፎች፤ ቦንድ፣ ዕዳ፣ አፈር መዛቅ፣ የጦር ዛቻ በዘውገ ፋንታ
- ሳልሳዊት on የሰባአዊ መብት ድርጅቶች፡ የሃይማኖት አባቶች፡ ምሁራን እና የካናዳ ፓርላማ አባላት የተሳተፉበት ውይይት ለሃገራችን ችግሮች የፖልሲ አማራጮች አቀረበ (ሽንጎ)
- Oda Tulu on ወያኔን ማስወገድ አይደለም የሚያስቸግረው፤ አስቸጋሪው ነገር አገርን መገንባት ነው !!በፈቃዱ በቀለ
- Oda Tulu on ኢትዮጲያ የማን ናት? ከኤደን መስፍን(ኖረዌይ)
- ፈቃዱ on ወያኔን ማስወገድ አይደለም የሚያስቸግረው፤ አስቸጋሪው ነገር አገርን መገንባት ነው !!በፈቃዱ በቀለ
- Zerayakob Yared on ከፍተኛ የደህንነት ሹም ከስልጣን ተነሱ (ከኢየሩሳሌም አርአያ)
- አቢይ ኢትዮጵያዊ ሥጋዊ-ወመንፈሳዊ on ወያኔን ማስወገድ አይደለም የሚያስቸግረው፤ አስቸጋሪው ነገር አገርን መገንባት ነው !!በፈቃዱ በቀለ
- Anonymous on የአባይ ወንዝ ህዳሴ ግድብ ትርፎች፤ ቦንድ፣ ዕዳ፣ አፈር መዛቅ፣ የጦር ዛቻ በዘውገ ፋንታ
- Anonymous on ወያኔን ማስወገድ አይደለም የሚያስቸግረው፤ አስቸጋሪው ነገር አገርን መገንባት ነው !!በፈቃዱ በቀለ

Categories
Archives
- June 2013
- May 2013
- April 2013
- March 2013
- February 2013
- January 2013
- December 2012
- November 2012
- October 2012
- September 2012
- August 2012
- July 2012
- June 2012
- May 2012
- April 2012
- March 2012
- February 2012
- January 2012
- December 2011
- November 2011
- October 2011
- September 2011
- August 2011
- July 2011
- June 2011
- May 2011
- April 2011
- March 2011
- February 2011
- January 2011
- December 2010
- November 2010
- October 2010
- September 2010
- August 2010
- July 2010
- June 2010
- May 2010
- April 2010
- March 2010
- February 2010
- January 2010
- December 2009
- November 2009
- October 2009
- September 2009
- August 2009
- July 2009
- June 2009
- May 2009
- April 2009
- March 2009
- February 2009
- January 2009
- December 2008
- November 2008
- October 2008


መለስ ብሔራዊ አጀንዳ እንደሌለው እየታወቀ ከርሱ ቢሔራዊ እርቅ መጠበቅ የሚያስፈልግ አይመስለኝም።ይልቁንስ ተቃዋሚው በመሀሉ ያለውን ልዩነት እያጠበበ ለመሄድ መጣርን ዋና ተግባሩ ማድረግ አለበት።
ይህ የብርቱካንን ፎቶ የያዜው ቲ-ሸርት በመላ ሀገሪቱ እንዲሠራጭ ማድረግ መቀጠል አለበት።መረሳት የሌለበት ጉዳይ ግን የመለስ ጋሻ ጃግሬዎች ይህንን ለማስቆም የሚጠቀሙባቸውን ቀዳዳዎች ሁሉ መድፈን መቻል ነው።ሕዝቡ ሕገ-መንግሥቱን በተጻረረ መንገድ ተቃዉሞውን እንዳይገልጽ በጥንቃቄ እንቅስቃሴውን ማከናወን ያስፈልጋል። ለውሃ ቀጠነ ባዮቹ ሁሉ መንገዱን ጠመዝማዛ በማድረግ ሰላማዊዉን ትግል ወደ ሕዝቡ ማስገባት ነው።ሚሊዮኖችን የሚያስርበት እስርቤት የለውም መለስ።
))))))ነፃ አስተያየት ለመረረ ትግል፤ከአገር ቤት ባሕር-ማዶ።((((((
ሁሉም ኢትዮጵያዊ ለሐገሩ በጎ እና ቀና ከማሰብ ያቆመ የለም ፤ከአጋዚያን ሠይጣናዊ ድርጊት በስተቀር።በሕዝብ መሃል እርቅ ይደረግ ሲባል፤”እኛ ባለ ጊዜ ነን”ብለው እምቢ ያሉ ባንዳ-አጋዚያን ናቸው። በሃቅ የሕዝብ ምርጫ ይደረግ ሲባሉ፤”በጡንቻችን እኛ አሸንፈናል”ብለው ግድያ የሚፈጽሙ ባንዳ-ወያኔዎች መሆናቸው ያደባባይ ሚስጥር ነው።
ታዲያ ምን ይደረግ ቢባል???ኃላፊነቱን የሚስህከሙት እንደዚህ በተናጠል ሳይሆን፤ቀድሞ የተደራጁት ፓርቲም ሆነ
ቡድን የሕዝብን አስተያየት ወዲያው አጥንቶ በየድጋፍ ሰልፉ ወደተግባር መለወጥ ነው።አለበለዚያ ፓርቲነታቸው ወይም የቡድን አፈጣጠራቸው ምን ይፈይዳል???ትግሉ ለዓመታት ያዘግማል፤እኛ የምንፈልገው በጣም የሚያታግለን እንጂ በየአደባባዩ እየጠሩ ይችን ያዛት ወይም ጮክ እንበል እያለ የሚጎተጉተን ግለሰብ አንሻም።
በጣም ብልህ(Smart)አስተባባሪዎች ናቸው በፍጥነት የሚያስፈልጉን።በግድ የፓርቲ ወይም የቡድን አባል መሆን አያስፈልግም።እኔ ደጋግሜ ለተቃውሞ አደባባዮችና የስብሰባ ቦታዎች ተገኝቻለሁ።አንዳንዱ የብርዱን እሳት ችሎ ንፍጡን መቆጣጠር እስኪያቅጠው፤ላንቃው እስኪሰነጠቅ ጩኸቱን ሲያሰማ፤ሌላው አብሮት ሆኖ በዝምታ ቆሞ አይን አይኑን ሲያዩት፤የአስተባባሪዎች የቀበሌ ሰልፍ አስተሳሰብ ሆኖ እንጂ የመጣው ተካፋይ ቸልተኝነት አይደለም።
ውጤቱም ምን ይሆናል እንደወያኔ-ባንዳ ቁጥሩን በመጨመር መዋሸት ይቀጥላል።በሚቀጥለው ጊዜም ቁጥራቸው እያነሰ ግራ ያጋባል፤የተወሰንን ብቻ ስንሆን።ዕውነቱ ይሄ ነው።መደረግ ያለበት፤
1/ከተፈቀደላቸው (ጥሪውን ካዘጋጁት)በስተቀር ምንም ዓይነት የፎቶግራፍ ማንሳት መኖር የለበትም።
2/ማስታወቂያዎች ተሳታፊው ይዘዋቸው ሊመጡ(ሰንደቅ-ዓላማ፡ፎቶግራፍ፡መጻፊያ ማርከር ወይም ፖስተር፡ፊሽካ የመሳሰሉትን)የሚችሉትን አብሮ ማሳወቅ።
3/ቀጣዩን የትግል ቀን ማዘጋጀትና በእለቱ ማሳወቅ
4/ የማንንም አድራሻ ያለፍላጎት አለመውሰድ ወይም አለመመዝገብ፤ስንት ሰው እንደተገኘ በፆታ ቢቻል በእይታ የእድሜ ግምት መረጃዎችን ሁሉ ማዝ።
5/ከሚባሉ ከሚዘመሩና ከሚታዩ በተጨማሪ የሚበተኑ በራሪዎችን ማድረግ
6/ዋናውና አስፈላጊው በእለቱ ብቻ ለምሳሌ የብርቱካን እስር ቤት ናሙና(Model)በሕዝብ እንዲጎበኝ በማድረግ የፈለገ እንዲረዳ ማቀናጀት።
7/የወረቀት ላይ ነብር የሆነ ሁሉ በተግባርም እንዲሳተፍ ማመቻቸት።
የመጨረሻውና በጣም አስፈላጊው ውጭ ለሚኖሩ ሁሉ፤
ከድጋፍ ሰልፉ በኋላ ባንዳ-አጋዚያንና ባንዳ-ወያኔዎች በቡድን እንደመጡና እኛ ተበታትነን ወደየቤታችን ስንሄድ በሰላዮች በተናጠል እንዳንጠቃ ለእኛ ዋስትና እንዲኖረን በፊዚክስ ራሳችንን መጠበቅ(አይመጣምን ትተሽ ይመጣልን ያዥ) ይገባናልና (ቢያንስ ሁለት ሆነን) በዚህ የሞት ሽረት የመረረ ትግል ልንዘጋጅ ይሁን።
ወያኔ-ባንዳዎች እና ባንዳ-አጋዚያን አብደው በአገር-ቤት ሕዝብ እየነከሱ መግደል ከጀመሩ አመታት ተቆጥሯልና ባሕር-ማዶ ያለነው ብዙነገር ልንማር ይገባናል።በትንሹ ማንበብና መፃፍ እንኳ የማይችሉ ግለሰቦች በወያኔ-ባንዳዎች ሆቴል ቤቶችና ሱቆች ተቀጥረው የሚሰሩ አላያችሁም?ለመሆኑ ምን ይሰራሉ ከስምንት ሰዓት በኋላ?ተራ በተራ ባንዳዎች እስኪንጠባጠቡ ጊዜው የለንም።በባንዳነት አሁን ያሉት እንደገቡበት መውጫን አጥተው ነው።
ኢትዮጵያውያን ሆይ! ትግሉ የምር ነውና ኢትዮጵያን እናድን።በዚህ የምርጫ ግርግር እኛን ለስደት ፤አገራችንን ለባርነት ቀን ከሌት ከዲያብሎስ ጋር እየሰሩ ነውና በፀሎትና በትግል ኢትዮጵያን እንጠብቃት እላለሁ።
የኢትዮጵያ አምላክ ከእኛ ጋር ይሁን፤አሜን።