Recent Posts
- ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ 2ኛ ዓመት ቅጽ 2 ቁ 76
- በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- የሰማይ ላይ ግንብ የመጽሃፍ ግምገማ ሰለሞን ሃይለ ማሪያም
- የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- ኢትዮጵያዊነት እያበበ ነው ወይስ እየጠወለገ? የኢሮብ መብት ተማጓች ማኅበር
- የበረከትና አላሙዲ ልሳን (ከኢየሩሳሌም አርአያ)
- የመለስ ዜናዊ ሌጋሲ ስቶኮልም ስንድሮም በታሪኩ አባዳማ
- የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ
- አሸባሪው ማን ነው? ከተስፋዬ ዘነበ
- አጀንዳ! ፍ.አ
Recent Comments
- Tolla on በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- አበራ ለማ on የሰማይ ላይ ግንብ የመጽሃፍ ግምገማ ሰለሞን ሃይለ ማሪያም
- አስማረ on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- በላይነሽ on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- Gerum Tessfa on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- በለው ! on የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ
- ይብሳ on ሁለ ገብ ትግሉና ህዝባዊ አመጽ። ዛሬስ። ከዳኮታ የጥናት ማእከል።
- Gethann on ኢትዮጵያዊነት እያበበ ነው ወይስ እየጠወለገ? የኢሮብ መብት ተማጓች ማኅበር
- ጥሩወርቅ(ጥሩዬ) on ሁለ ገብ ትግሉና ህዝባዊ አመጽ። ዛሬስ። ከዳኮታ የጥናት ማእከል።
- በላይነሽ on የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ

Categories
Archives
- May 2013
- April 2013
- March 2013
- February 2013
- January 2013
- December 2012
- November 2012
- October 2012
- September 2012
- August 2012
- July 2012
- June 2012
- May 2012
- April 2012
- March 2012
- February 2012
- January 2012
- December 2011
- November 2011
- October 2011
- September 2011
- August 2011
- July 2011
- June 2011
- May 2011
- April 2011
- March 2011
- February 2011
- January 2011
- December 2010
- November 2010
- October 2010
- September 2010
- August 2010
- July 2010
- June 2010
- May 2010
- April 2010
- March 2010
- February 2010
- January 2010
- December 2009
- November 2009
- October 2009
- September 2009
- August 2009
- July 2009
- June 2009
- May 2009
- April 2009
- March 2009
- February 2009
- January 2009
- December 2008
- November 2008
- October 2008


እረ ምን አበሳ ነው ጃል! የወያኔ ወያኔነት ያነሰን ይመስል እኚህ ባልቴት የቃላት ክምር – ቅርጽ የሌለው ክምር – በክምር ላይ ክምር አጠረቃቅመው መለጠፋቸው መጣጥፍ የሚሉት ነገር መሆኑ ይሆን? ነገር ማካረሩ መሆኑ ነው ግማሹ አረፍተ ነገር ተሰምሮበት ሌላው ተሰምሮበትም ጎልቶ እንዲታይ መደረጉ አይማርክ አያስተምር :: ጉዱን- መጨረሻውን ልየው ተብሎ እንደኔ ተታሎ ካላነበበው በስተቀር ጊዜው – ለማንበብ የሚባክነው ጊዜ ይቆጫል:: ያናድዳል:: እንዲያው ሲታሰብ ግን “ሰው ያለውን ከወረወረ ፈሪ አይባልም” እንደሚባለው እንዲወሰድላቸው አልያም በወያኔ ላይ “ቆራጥ አቋም ያላቸው ባልቴት” ለመባል ተፈልጎ ከሆነ ይሁን:: እሱም ቢሆን በየመሃሉ “ዘራፍ”ን ቢጨምሩበት ባማረላቸው ነበር:: ተቃዋሚውን ግን የሚያስንቅ አቀራረብ ነው:: ወያኔ እንደነዚህ አይነቶቹን ባዶ ቅሎች – በባዶ ዘራፌዎች ንቆ እንደግፈዋለን የሚሉትንም ድርጅቶች ደጋፊዎቻችሁን አየንላችሁ እያለ በማፌዝ ላይ ነው:: ያ ባይሆንማ ኖሮ መች እንዲህ ጥሬ አር ይታራብን ነበር?
ወያኔ በራሱ ቲያትር እየሰራ ይመስለኛል:: የዚህ አይነቱን ፌዝ (ፍርድ ብሎ መጥራቱ በፍርድ መቀለድ ይሆናልና) ትኩሳት መለኪያው አድርጎታል::በዚህ ላይ መተቸቱ በራሱ ቀልድ ይሆናል:: በተባበረ የኢትዮጵያውያን ክንድና ስልት ወያኔ ይንኮታኮትና እንፈራረዳለን እንጂ ለዛቢስ መጣጥፍ ተብየዎች ሲለቀለቁ ቢውሉ ምንም አይፈይዱም:: ይልቁንም አንባቢን ያናድዳሉ!