አስተያየት መስጫው ተዘግቷል።
Recent Posts
- ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ 2ኛ ዓመት ቅጽ 2 ቁ 76
- በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- የሰማይ ላይ ግንብ የመጽሃፍ ግምገማ ሰለሞን ሃይለ ማሪያም
- የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- ኢትዮጵያዊነት እያበበ ነው ወይስ እየጠወለገ? የኢሮብ መብት ተማጓች ማኅበር
- የበረከትና አላሙዲ ልሳን (ከኢየሩሳሌም አርአያ)
- የመለስ ዜናዊ ሌጋሲ ስቶኮልም ስንድሮም በታሪኩ አባዳማ
- የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ
- አሸባሪው ማን ነው? ከተስፋዬ ዘነበ
- አጀንዳ! ፍ.አ
Recent Comments
- Tolla on በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- አበራ ለማ on የሰማይ ላይ ግንብ የመጽሃፍ ግምገማ ሰለሞን ሃይለ ማሪያም
- አስማረ on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- በላይነሽ on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- Gerum Tessfa on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- በለው ! on የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ
- ይብሳ on ሁለ ገብ ትግሉና ህዝባዊ አመጽ። ዛሬስ። ከዳኮታ የጥናት ማእከል።
- Gethann on ኢትዮጵያዊነት እያበበ ነው ወይስ እየጠወለገ? የኢሮብ መብት ተማጓች ማኅበር
- ጥሩወርቅ(ጥሩዬ) on ሁለ ገብ ትግሉና ህዝባዊ አመጽ። ዛሬስ። ከዳኮታ የጥናት ማእከል።
- በላይነሽ on የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ

Categories
Archives
- May 2013
- April 2013
- March 2013
- February 2013
- January 2013
- December 2012
- November 2012
- October 2012
- September 2012
- August 2012
- July 2012
- June 2012
- May 2012
- April 2012
- March 2012
- February 2012
- January 2012
- December 2011
- November 2011
- October 2011
- September 2011
- August 2011
- July 2011
- June 2011
- May 2011
- April 2011
- March 2011
- February 2011
- January 2011
- December 2010
- November 2010
- October 2010
- September 2010
- August 2010
- July 2010
- June 2010
- May 2010
- April 2010
- March 2010
- February 2010
- January 2010
- December 2009
- November 2009
- October 2009
- September 2009
- August 2009
- July 2009
- June 2009
- May 2009
- April 2009
- March 2009
- February 2009
- January 2009
- December 2008
- November 2008
- October 2008


አሁንም በድጋሜ የተቃውሞ ድምጽአችሁን ማሰማታችሁ እውን የዚህ አንባገነናዊ አገዛዝ ተጠቃሚዎች ሳትሆኑ ተጎጂዎች መሆናችሁን በድጋሜ ያረጋግጣል. ለዚህም ነው ለአካባቢ ልማትና ሰብዓዊ መብትን ለማስከበር – በጎሳ መደራጀት.!. ለፖለቲካዊና አስተዳደራዊ መብቶች በጎሳ ሳይሆን በአመለካከቶች አንድነትና ወይም ልዩነቶች ላይ ተመስርቶ መደራጀት ጠቃሚ ነው የሚባለው.!. ምክንያቱም ጉዋደኝነት ወይም ትዳር ለምሳሌ ያህል በጋራ ፍላጎቶች ላይ የተመስረተ ነው.!. ታድያም ጉዋደኝነት በፖለቲካዊ አመለካከት ላይ የተገነባ ሲሆን – ፖለቲካዊ ፓርቲ ወይም ንቅናቄ ይሆናል!ለዚህም ዓብይ ምስክሮች የ1966 የኢትዮጵያ ተማሪዎች ንቅናቄና በጊዜው ተፈጥረው የነበሩ ድርጅቶች ናቸው!
ልዩነታችን ላይ ሳይሆን አንድነታችን ላይ በጋራ እንስራ !!!
በጎና አበረታች አካሄድ በመሆኑ ሁላችንም ለመጭዉ ትዉልድ መልካም ስራ ለመስራት እንነሳ. የበላይና የበታች የሚባል ህዝብ የሚኖሪባት ኢትዮጵያ ሳትሆን ሁሉም በጋራ; በእኩልነት በመከባበር በሰላምና በፍቅር ላይ የተመሰረትች ሃገር እንዲትኖረን ጠንክረን መስራት የሁላችን ድርሻ መሆን አለበት::
ክቡራትና ክቡራን ኩሩ ኢትዮጵያዊያን ተጋሩ!
በጣም ኮራሁባችሁ! በጨካኙ አምባገነን መሪ በመለስ ዘናዊ የትግራይ ህዝብ ብዙ ተሰቃይቱዋል! ብሶቱ የሚያሰማለት ወገን እስካሁን ብዙም አልነበረውም! አሁን ግን መላ ኢትዮጵያዊያን ከጎኑ ላይ ቆሞአል! በልጁ በአረጋዊ ገብረዮሃንስ የደረሰበት ሃዘን መላ ወገኑ ከጎኑ
ቆሞ አዝኑዋል! አጽናንቱዋል!
አሁን ደግሞ ተጋሩ ወገኖች በወጣትዋ ባለ ራኢይ ወጣት መሪ በብርቱካን መታሰርና መንገላታት በእጅጉ አዝናነናል! አስቆጥቶናል!
ይህን ነውረኛ የመለስ ጨካኝ ተግባር ለማጋለጥና ለማውገዝ ተጋሩ ወንድሞች ከሰላይና ቅጥረኛ ዲያስፖራ በመጋፈጥ ያደረጋችሁት
ጥረትና የአርበኝነት ተጋድሎ እጅግ በጣም አመሰግናለሁ!ከዚህ ወዲያ የበለጠ ኢትዮጵያዊ መተሳሰብና መደጋግፍ የት ይገኛል!?
ኢትዮጵያዊነት እያብብ መሆኑ ማሳያ ነው! በመድረክ መሪነት ደግሞ በቅርቡ በአስተማማኝንት እውን ይሆናል!
መድረክን እንደግፍ! መብታችንን እናስከብር!
ኢትዮጵያዊነት ለዘላለም ይኑር!
በርቱ…በርተዕኡ
ሓውኩም ካብ አውሮፓ