አስተያየት መስጫው ተዘግቷል።
Recent Posts
- የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- ኢትዮጵያዊነት እያበበ ነው ወይስ እየጠወለገ? የኢሮብ መብት ተማጓች ማኅበር
- የበረከትና አላሙዲ ልሳን (ከኢየሩሳሌም አርአያ)
- የመለስ ዜናዊ ሌጋሲ ስቶኮልም ስንድሮም በታሪኩ አባዳማ
- የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ
- አሸባሪው ማን ነው? ከተስፋዬ ዘነበ
- አጀንዳ! ፍ.አ
- አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ ኢትዮጵያና የአፍሪካ አንድነት/ኅብረት በፍቅር ለይኩን
- ከሙስናው በስተጀርባ (ከኢየሩሳሌም አርአያ)
- አምባገነንነት ሲለመልም ነጻ ፕሬስ ይጠወልጋል በታሪኩ አባዳማ
Recent Comments
- ወ/ዮሃንስ on ሁለ ገብ ትግሉና ህዝባዊ አመጽ። ዛሬስ። ከዳኮታ የጥናት ማእከል።
- observer on ከሙስናው በስተጀርባ (ከኢየሩሳሌም አርአያ)
- በላ ይ on ከሙስናው በስተጀርባ (ከኢየሩሳሌም አርአያ)
- በላ ይ on አምባገነንነት ሲለመልም ነጻ ፕሬስ ይጠወልጋል በታሪኩ አባዳማ
- በላ ይ on አምባገነንነት ሲለመልም ነጻ ፕሬስ ይጠወልጋል በታሪኩ አባዳማ
- Anonymous on አምባገነንነት ሲለመልም ነጻ ፕሬስ ይጠወልጋል በታሪኩ አባዳማ
- በላይነሽ on ያበቃለት ስርአት፤
- raya on ከሙስናው በስተጀርባ (ከኢየሩሳሌም አርአያ)
- sharke on ዶ/ር አድሃኖም ስለሃገር ጥቅም ይከበር ብለው ያሉት ደስ ሲል ዓቢቹ ነጋ
- sharke on ዶ/ር አድሃኖም ስለሃገር ጥቅም ይከበር ብለው ያሉት ደስ ሲል ዓቢቹ ነጋ

Categories
Archives
- May 2013
- April 2013
- March 2013
- February 2013
- January 2013
- December 2012
- November 2012
- October 2012
- September 2012
- August 2012
- July 2012
- June 2012
- May 2012
- April 2012
- March 2012
- February 2012
- January 2012
- December 2011
- November 2011
- October 2011
- September 2011
- August 2011
- July 2011
- June 2011
- May 2011
- April 2011
- March 2011
- February 2011
- January 2011
- December 2010
- November 2010
- October 2010
- September 2010
- August 2010
- July 2010
- June 2010
- May 2010
- April 2010
- March 2010
- February 2010
- January 2010
- December 2009
- November 2009
- October 2009
- September 2009
- August 2009
- July 2009
- June 2009
- May 2009
- April 2009
- March 2009
- February 2009
- January 2009
- December 2008
- November 2008
- October 2008


ዋና አላማው ይሄን አሳማ መስዋዕት በማድረግ አግረ መንገዳቸውን ዳያስፖራ ኮሚኒቲውን አደገኘና ነውጠኛ ነው ብለው ለመወንጀል እንዲመቻቸው ግፊት ለማድረግ ነው:: ሰለሞን አእምሮው ጤነኛ አይመስለኝም በአጠገቡ ያሉት የወያኔ ካድሬዎችም ይህንን አውቀው መጠቀሚያ አያደረጉት ነው:: ስለዚህ ብዙ ነገር ማድረግ ቢቻልም (እንደ ሰለሞን አይነት ፈርሳም አይደለም መማታት ማንንም ቀና ብሎ ማየት አይችልም) በህግ ፊት ማቅረብ ነው የሚሻለው:: ሰለሞን ከዚህ በፊት ተቃዋሚ እንደነበረ ስለሚታወቅ የተቃዋሚዎችን መከፋፈልና አለመብሰል ለማሳየትም የታሰበ ይመስላል:: ስለሆነም ብዙም ጩኸት ሳያበዙ ህግ ፊት አቅርቦ ዋጋውን እንዲያገኝ ማድረግ ነው:: በተቻለ መጠን ከፍተኛ ሊባል የሚችል ክስ ማቅረብ ነው:: በተረፈ ብዙም ትኩረት አትስጡት::
ሰለሞን ዬት ነው የሚኖረው? ተመልሶ መጣ እልዴ?ኢትዮጵያ ገባ ተብሎ አልነበረም እንዴ
ሰለሞን እኮ ሆዱ የገዘፈው ጭንቅላቱ ሆዱ ውስጥ ስላለ ለአይን የሚታየው ጭንቅላቱ ለሼፕ የተቀመጠ ነው::
እባካችሁ ቢጸለይለት ሳይሻል አይቀርም!!
በማሪያም ማሪያም ምልጃ ማሰቢያውን ከሆዱ ወደ ቦታው እንዲመለስ??
በሃገርም ሆነ በውጭ እንደ ሰለሞን አይነቶች ለሆዳቸው ያደሩ አጋሰሶች ለወያኔ መሳሪያ ሆነው እንደሚያገለግሉ ከኢትዪፕያ ህዝብ የተደበቀ ምስጢር አይደለም: በተለይ ይህ ግለሰብ ለአላማ ያልቆመ ተገለባባጭ ፍጡር በመሆኑ ከ10 አመት በፊት ጸረ ወያኔ ዜማወችን በዘፈነበት አፉ ዛሬ የወያኔ አቃጣሪ ተላላኪ ሆኖ ጭራሽ ነብሰበላውን መለስ እንደ ቆንጆ ልጃገረድ ቅንድቡ ምናምኑ እያለ መሳቂያ የሆነ ዘፈን አውጥቶለት እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትዝታ ነው:;
እስኪ እኝህን የእድሜ ባለጸጋ አባት መደብደቡ ለጤና ነውን? ወይንስ አሳዳሪወቹ ለከርሱ መሙያ ጭማሪ ገንዘብ እንዲሰጡት ይሆን?
እንዴት በአካቢቢው ወይንም ከዚያ ውጭ ለዚህ ፍጡር መልስ የሚመልስለት ወንድ ጠፋ!!
ያው እንደለመደው ኢትዮፕያ ሲመለስ ይህንን ሁኔታ የሰሙ ወንድሞች ያስተናግዱት ይሆናል::;
ሰለሞንን በተመለከተ ሰፋ ያለ አስተያየት በዚህ ድህረገጽ ሰጥቼ ነበር ግን ለንባብ ስላልበቃ በጣም አዝናለሁ ። ለማኛውም ሰለሞንን በተመለከተ አሁንም ጥቂት ለማለት ሞክራልሁ በመጀመሪያ ደረጃ እውቅት እንዳለው ፖለቲከኛ ስሙን በዚህ ደህረገጽ አታጋኑ ይህሰው የውያኔውች እቃ ከሆነ እነሆ ጥቂ አመታትን ቢያስቅጥርም ብዙም ሳያገለግል እንዳገለገለ ቁና በውያኔ በራሱ የተተፋ እና የውያኔን አምኔታን ለማግኘት በደምነፍስ ያገኘውን ሁሉ የሚቀባጥርና አቅም የሌላቸውን አዛውንቶችን እየመረጠ በጭንቅላቱ ሳይሆን በውፍረቱ እንደተዋጊ ጥጋበኛ በሬ የሚመጻደቅ ጀማሪ የወያኔ ካድሬ በመሁኑ ለንደዚህ አይነቱ ሰው በእውነቱ ከሆነ የጽሁፍ ጋጋታና ገለጻ አያስፈልገውም እደጌቶችህ ሁሉ እሱ በመጣበት መንገድ አስተናግዶ መገላገል ነው።
እያልኩ የምሰናበተው መቅደላ ነኝ ከሳውዲ አረቢያ ሪያድ በቃ !! ጋዬ
ሰሎሞን ተካልኝ እያደርክ ግማልኝ ብሎ የገጥመው ገጣሚ ምንም አልትሳሳተም