ኢትዮጲያን ለግብጽና ለቱኒዚያ የህዝብ አመጽ አድንቆት ተገቢ ነው በዶ/ር አክሎግ ቢራራ

August 31st, 2011 ይመይሉ ይመይሉ ያትሙ ያትሙ
  1. ደርቤ ቀጀላ
    | #1

    በጣም ጥሩ ትንታኔ ነዉ::ሰሚ ቢኖር ኖሮ!
    ችግሩ ኤኮ ዬኢትዮጵያ ሊሂቃን ተብዬዎች ስግብግብነት ነዉ::
    ያለፈዉን ብቻ መኮነንና ተቃዋሚን ሁሉ በጠላትነት ፈርጆ መግደል ዋና ስራቸዉ ያደረጉ በጣም አዉሬ እንስሣት በዝተዋል::በመሆኑም ነዉ አገር የወደመዉ::ችጋርና ድህነት የተስፋፋዉ::
    የኣረብ ወጣት ትዉልድ በምንም አይነት ከኢትዮጵያ ዉዳቂ ስግብግብ ፍጹም ግለኛ ጋራ ኣይወዳደርም:: ኣረቦች በራሳቸዉ ባህልና ስልጣኔ ኣጅግ በጣም የሚኮሩ ናቸዉ::
    የኣበሻዉ አዲስ ትዉልድ ግን ከሃዴ ጉድ ነዉ::
    ለፈረንጅ ቀለብ ሰፋሪዉ ያደገድጋል:: አገር ሻይጭ ነዉ::
    ኢትዮጵያዊነትና በነጻነት የመኖር ሃሳብ በ1966 አ.ም ጀምሮ ተቀብረ::ምቀኝነት ነገስ::
    ኣሁን በዘመነ ወያኔ ሁሉም ነገር ተባብሶ የኣበሻ ወጣት ህዝብ ለኣረብ ባርነት ፈቅዶ ኣየተሸጠ ነዉ:: ይሁዲ ነኝ ብሎም ኣራሱን የነጭ ባሪያ ያደረገዉን ፈላሻ ቁጥሩ ብዙ ነዉ:: ኣረ ስንቱ!!
    የኢትዮጵያ ህዝብ በታሪኩ ኣንዲህ የከሰረበት ዘመን ከቶ የለም::

    እግዚኣብሐር ለኢትዮጵያ በክብር የሞቱትን ሰማእታት ሁሉ ነፍስ ይባርክ!!!!
    ሆዳሞችንና ከሃዲ ስግብግቦችን ያዉድምላት!!
    ደርቤ ቀጀላ
    ዘብሔረ ሐረርጌ ወበራ

  2. ደርበው
    | #2

    የዶ/ር አክሎክ ና የደርቤ ቀጀላ ሃሳብ 50% እንኳን ተግባራዊ ቢሆን ወያኔን ዕድሜ 3/4ኛውን በአንድ ዓመት መቀነስ ይቻላል ያለማጋነን::የወያኔ ጉልበት ማን ነው የሚለውን ጥያቄ እያንዳንዱ ሰው በግልም በቡድንም ብያጤነው ጥሩ ነው::ቆም ብሎ የሃይል አሰላለፉን በትክክል ማጥናትም ያስፈልጋል::ከሁሉም መቅደም ያለበት በስዕነመግባር ተከታውን ማነጽ በኩል ምንም የተሰራ ስራ የለም::ሰነመግባር የሌለው ሰራዊት ሊያሽንፍ የሚችልበት ምንም መንገድ የለውም::እያንዳዱ የድርጅት አባልም ሆነ ደጋፈ ለድርጂቱ ሰራዊት ነው::ስግብግብነቱን የሚያጠናክረው የስዕነመግባር ጉድለት ነው::

  3. እውነት ይነገር
    | #3

    በአብዛኛው በትንታኔው እስማማለሁ ያልተስማማሁበትን ብጠቅስስ?
    እኔ እንደሚመስለኝ
    1ኛ 40 ዓመት በላይ የፈጀ ግፍ ለመጣል ሕዝቡ ተንቀሳቅሶ ቢሆንም የዓለም ኢኮኖሚክ ቀውስ ያስፈራቸው ምዕራቦች ተረኛውን ሹመኛ ለማስቀመጥ ትግሉን እየመሩት ይመስለኛል ስለዚህም ኢትዮጵያም ቢሆን ተረኛ ማስቀመጣቸው አይቀርም ባይ ነኝ
    2ኛ ወታደር የአገርን ፖለቲካ ለውጥ መሪ መሆንም ሆነ ወታደራዊ አገዛዝ አይጠቅምም ባይ ነኝና የሕዝቡ ትግል እንደ ተቀማ አድርጌ እመለከታለሁ ስለዚህም የኛ አገር ሁኔታ መምሰልና አለምሰል ጋ ብዙም ለውጥ አያመጣም ባይ ነኝ

    3ኛ ግብጽም ከፍተኛ እርዳታ ከአሜሪካ የምታገኝ አገር ናት ሲባል አንብቤ ነበርና ብዙም አይለየንም
    ቢሆንም አረብ አገር ዝምድናቸውና ሲውስ ካናል ባለቤት መሆናቸው ከኛ የበለጠ ኢንቨስመንትና ንግድ በር ይከፍትላቸው ይሆናል
    ለእስራኤል ጎረቤትነት የመሳሰሉት ከኛ የበለጠ ፖለቲካ ትኩረት ያሰጣቸዋል

    4ኛ ሊቢያ ሐብታም ባትሆን የዓለም መንግስታት ርብሮሽ አይታይም ነበር ብዬ እገምታሁ ሌላው የሊቢያ ሕዝብም ብዙ የለውጡ ተጠቃሚ ይሆናል ብዬ አላምንም ምክንያቱም አንዱ ዘር ሌላውን በሃይል ድጋፍ ማግኘት መመኮሩ ያስፈራኛል

  4. DEBRETABOR
    | #4

    TO ATO EWNETU YENEGER:

    I FOUND YOUR COMMENT AS AN ASSENTED STATEMENT TO DR. AKLOG BIRARA AND REALLY I DO NOT UNDERSTAND WHERE YOUR DISAGREEMENT IS.

አስተያየት መስጫው ተዘግቷል።