‘ወያንኛ-ሽብርተኛ !’ …..የመጨረሻው መጀመሪያ! ….. የጎንቻው! ……

September 28th, 2011 ይመይሉ ይመይሉ ያትሙ ያትሙ
  1. abbu
    | #1

    Do not despair my country
    there is hope in you Almighty
    All is well
    the torch of freedom dwell
    distant but shines avail

    Conflict to defy consonance
    Optimism to defy pessimism
    Love to defy apathy
    Altruism to defy hedonism
    Understanding to defy ignorance
    Self-reliance to defy a greater will

    May God bless Ethiopia.

  2. ድወሉ
    | #2

    የመጀመሪያው አሸባሪ ኢ.ሕ.አ.ፓ ነው::
    የጎንቻው ያንተም ፉከራ ባዶ ነው::ወንድ ልጀ የሚፎከረው ከጥላቱ ጋር ፌት ለፌት ሲተያይ ነው::10ማይልስ ረቀህ ትፎክራለህ?

  3. እንደልቡ
    | #3

    በመኪና አደጋ ከመቀለ ወደ ደቡብ ሱዳን ለጭፈራ ዝግጅት ሲሔዱ ለሞቱት ካድሬዎች ምን ልበል….
    በ ናዝሬት ኮም ላይ ብዙዎች አስተያየት ሲያደርጉ ተራ ሽፍታዎችን ከታዋቂው አርቲስ ጋሼ ጥላሁን ገሰሰ ጋር ሲያመሳስሉ ወይ ደንቆሮ ከማለት ሌላ ምለው የለኝም ከ17 ካድሬዎች 9 ሞቱ ኢትዮጵያን ወክለው ወደ ደቡብ ሱዳን እንደማይሄዱ መቼም ሁሉም ያውቀዋል ግን ያንዳንዶች አስተያየት ልባቸው በሃዘን እንደትጎዳ ነው ወይ ማስመሰል ብዮ ልለፈው ግን አንድ ልል የምፈልገው እኔ እንኩዋን ሞቱ ሳይሆን ለምን ሞቱ ለማን ሞቱ ነው ወያኔ 82 ሚሊዮን ህዝብ እየገደለ ባለበት ዘረኛ መንግስት የሱ ቡችሎች ለምን ሞቱ ነው? እንደኔ ከሆነ ከወያኔ ግፍና ጭፍን ጥላቻ ተቃውመው በትግል ቢሞቱ ጀግና ወንድ ልጅ ብዮ ያንኑ ያህል ልቤ በሃዘን ይነካል ነበር ግን የተዋጉበትን የትግል አላማ ወደጎን ትተውለ በዳዩና ሃገርን ህዝብን ላዋረደ ድርጅት ሲያሽጎረድዱ ለታዩት ሞቱ ብሎ በ ኢቲቬ የሰውን ጆሮ ሲያደነቁሩት መዋላቸውነው ስለዚህ 9 የዲሞክራሲ የፍትህ የኢትዮጵያ ጠንቆች ቀነሱ ለማለት ያስደፍረኛል የመለስም ሞት እንዲሁ ነውና እንጠብቃለን ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!

  4. AbiyEthiopiawiSegawiW-Menfesaw
    | #4

    አዎን እንነሳ!!!የመጨረሻውን መጀምሪያ ምዕራፍ ልንጀምር እንጎቻው እንደገለፀው በተስፋ ልንከፍት ምልክቶችና ተስፋዎች
    እየታዩ ነው::”ኩኩሉ!!”አለ ዶሮ…እንደተባለው ሊሆን ይችላል:-የእግዜሩ እንዲጨመርበት ይሁንና ታሪካችንን ልብ
    እንበል::ቻይና እንኳ በቅኝ ግዛት ሥር ነበረች:-እናም የሥጋ-ትል ሆኖብን እንጂ ኢትዮጵያ ከየትኛውም አገር
    የማታንስ ምሉዕ-በኩለሄ እንደሆነች መረጃ አይስፈልገንም:-ሐቁን በሥነ-ግጥም እናውዛው::እባክዎ ሚሥጥሩን
    ያጣጥሙልኝ:-በመልዕክተኛነቴ::
    *****ቡዳ እና ከሃዲ…***
    ቡዳና ከሃዲ
    ካልተተፋባቸው:-
    ድፍን አገር ያውቃል
    አይረክስም ጅኒያቸው::
    አክታ ብቻ ነው:-
    የቡዳ መድኃኒት:-
    ከሃዲም ይጠፋል ሲይዘው አዙሪት::
    አንደርቢና መተት
    የሰው ሥጋ ለብሰው:-
    ደሙን እንድወተት
    አጥንቱንም ልሰው:-
    ሥጋውን መዝምዘው
    ውስጥ ውስጡን ሲበሉት:-
    ዜጋውን አፍዝዘው በቁሙ ሲገድሉት::
    አሳልፏል ዘመን እየተዋጋቸው:-
    ኢትዮጵያዊ መስለው
    ውስጡን ቡዳ ናቸው::
    አዎ እናስተፋቸው:-
    ይያዝ ጉሮሮአቸው ::

    ቡዳና ከሃዲ ካልተተፋባቸው:-
    ጥንትም ይታውቃል
    አይረክስም ጅኒያቸው::
    የጥንቱን ያ!ቡዳ ዛሬ ለማታውቁ:-
    ቻይና እና ጃፓን ነው ሚሥጥረ-ረቂቁ::
    ዘመነ-ግልምቢጥ ሆነና ይህ ጊዜ:-
    ሊለቀን አልቻለም የጥንቱ አባዜ::
    ይረክሳል በፀሎት ይፈርሳል በትግል:-
    ትናንት የጀመርነው ሕብረቱ ይቀጥል::
    ባሕልና ሐይማኖት
    ለማጥፋት የመጡ:-
    እኛ ካልቀደምን
    ለመቼም አይወጡ::
    ይሄው ነው መትሄው
    ሌላ አማራጭ የለም:-
    እኛው ነን ጠበሉ
    ነጭ ሰው አይደለም::
    ቡዳና ከሃዲ ካልተተፋባቸው:-
    ጥንትም ይታወቃል
    አይረክስም ጅኒያቸው::
    ግና እየፈለጉ ደካማና ሆዳም:-
    እኛን እንዲያጠፉ ያደርጋሉ ሐብታም::
    እናም በደፋር ልብ:-
    ሁሉም ዜጋ እንዲያስብ::
    የቻለ ይውገራቸው
    ያሻም ያራውጣቸው:-
    በነፍስ-ወከፍ እኛም
    ዝም አንበላቸው::
    የትም አገር ብንኖር
    የትግሉ አካል ነን:-
    ነገ እኛን ሳይበሉ
    እንጣላቸው ታግለን::
    ቡዳና ከሃዲ ካልተተፋባቸው:-
    ጥንትም ይታውቃል
    አይረክስም ጅኒያቸው::

አስተያየት መስጫው ተዘግቷል።