የሁሉን አቀፍ ጉባዔ ጥሪ

April 2nd, 2012 ይመይሉ ይመይሉ ያትሙ ያትሙ
  1. አንድነት ብርሃኔ
    | #1

    ሁሉን አቀፍ ጉባዔ ጥሪ ይህ ቅዱስ አላማ ከግብ ለማድረስ ዋነናው ተፈላጊው የዚህ ውሕደት እንቅፋት ሆኖ የቆየውን ጭግር መነሻው ስሩ መቆረጥ ስላለበት ግንድና ስሩን ግንዱን ቅርንጫፉን ለማድረቅ የሚያስችል መላ መፍጠር ሲሆን ለዚሁም ትናትና ጥንቃቄ ማድረግ እቅድ ማውታት ይሆናል::
    የዚህን ስር ማርከሻ የሚያግዘው የመጀመርያውና ዋነኛው ድልድይ ሕዝቦችን ማቀራረብ ይኸውም
    ሀ/ኢትዮፕያዊነት እንዲቀድም ማደረግ
    ለ/የጎሳ ማንነት (መታወቅያ )ሳይሆን ሕብረብሔርነት ማንጸባረቅ
    ሐ/የእምነት ልዩነት ወደ ፖለቲካ አለማስገባት ምክንያቱም ሃይማኖት የግል ነው ሀገር የጋራነውና
    መ/የኢትዮጵያ ችግር የሁሉም ኢትዮጵያውያትና/ዊ በዚህ ሀገራዊ ሁሉን አቀፍ ጉባዔ የተካፍሎ ግዴኤታ እንድሆነ መገፋፋት
    እንዲኅኡም ለተጠበቀው ሁሉን አቀፍ ጉባዔ ሰኬት ሊያስገኝ የሚያስችል እስካሁን ያልተሞከረ በግልጽ የሕዝብን ሙሉ ተሳትፎ ይሆናል ብዮ የማምንበት ከሁሉም የኢትዮጵያ ብሔሮች የተወጣጡ አዛውንት ታሪክና ሀገራቸውን ቋንቋና ባሕላቸውን ጠንቅቀው
    የሚያውቁ በመሆናቸው በሀገር ውስጥ በስውር ማቀናጀት ቢሞከር አላማውን ከግብ ለማድረስ ያስችላል
    እንዲሁም የሀገራችንን ችግር ፈችዎች እኛው መሆናችን እርስ በእርስ ይቅር ተባብለን ያለፈውን ትተን ሰላም መረጋጋት በሀገራችን ለማምጣት ኃላፊነት አለብን
    ድል ለኢትዮጵታ ሕዝብ

  2. አባ ጂፋር
    | #2

    ጅምሩ ጥሩ አቅጣጫ ነው:: ወያኔን ለማሳፈር በወያኔ መንገድ መጓዝ መፍትሄ አይሆንም:: ከወያኔ የተለየ አማራጭ በማቅረብ እንጅ! ኢትዮጵያ ምስቅልቅሏ የወጣው ወያኔ ባመጣው የዘር ፖለቲካ ነው:: ስለዚህ ከዚህ በሽታ ለመፈወስ የዘረኝነትን ምንጭ ማድረቅ የግድ ይላል:: የወያኔ ሥስ ብልትም ያለው ከዘረኝነቱ ላይ ስለሆነ የጥቃት ስትራቴጅው ማተኮር ያለበት ከዚህ ሥስ ብልት ላይ መሆን አለበት:: ጅምሩ የሚያበረታታ ስለሆነ ቀጥሉበት:: የተቻለንን ድጋፍ ማድረግ ደግሞ ከኛ ይጠበቃል:: በርቱ ከጎናችሁ ነን:: ሀገራችንን ለባለቤቷ ለህዝቧ ማስመለስ አለብን!!!

አስተያየት መስጫው ተዘግቷል።