አስተያየት መስጫው ተዘግቷል።
Recent Posts
- ሥር ነቀል ወይሰ ሰር በቀል ለውጥ ? ከሎሚ ተራ ተራ…….
- የቶሮንቶ ኢትዮጵያዊያን የዜጎችን መፈናቀል አወገዙ፤
- ወይ መላ ነሽ አሉ ወይ መላ አባ መላ! ከሎሚ ተራተራ፦ ከሎሚ ተራተራ፦
- ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ 2ኛ ዓመት ቅጽ 2 ቁ 76
- በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- የሰማይ ላይ ግንብ የመጽሃፍ ግምገማ ሰለሞን ሃይለ ማሪያም
- የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- ኢትዮጵያዊነት እያበበ ነው ወይስ እየጠወለገ? የኢሮብ መብት ተማጓች ማኅበር
- የበረከትና አላሙዲ ልሳን (ከኢየሩሳሌም አርአያ)
- የመለስ ዜናዊ ሌጋሲ ስቶኮልም ስንድሮም በታሪኩ አባዳማ
Recent Comments
- ተሰማ on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- አሳፋሪዎች ናችሁ on በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- አሳፋሪዎች ናችሁ on በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- በላይነሽ on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- በለው ! on ወይ መላ ነሽ አሉ ወይ መላ አባ መላ! ከሎሚ ተራተራ፦ ከሎሚ ተራተራ፦
- Dany on በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- Dagne on ወይ መላ ነሽ አሉ ወይ መላ አባ መላ! ከሎሚ ተራተራ፦ ከሎሚ ተራተራ፦
- መቸ ይሆን on በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- ክትክታው on በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- Girma on ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ 2ኛ ዓመት ቅጽ 2 ቁ 76

Categories
Archives
- May 2013
- April 2013
- March 2013
- February 2013
- January 2013
- December 2012
- November 2012
- October 2012
- September 2012
- August 2012
- July 2012
- June 2012
- May 2012
- April 2012
- March 2012
- February 2012
- January 2012
- December 2011
- November 2011
- October 2011
- September 2011
- August 2011
- July 2011
- June 2011
- May 2011
- April 2011
- March 2011
- February 2011
- January 2011
- December 2010
- November 2010
- October 2010
- September 2010
- August 2010
- July 2010
- June 2010
- May 2010
- April 2010
- March 2010
- February 2010
- January 2010
- December 2009
- November 2009
- October 2009
- September 2009
- August 2009
- July 2009
- June 2009
- May 2009
- April 2009
- March 2009
- February 2009
- January 2009
- December 2008
- November 2008
- October 2008


ይህ እውነታ ቢሆንም አብዛኛው ኢትዮጵያዊ እኔን ጨምሮ ማለት ነው በፍርሃት ጭራውን እንደወሽቀ ውሻ ሆነናል:: ወያነ ለትግል ሲወጣ የሞተው ሞቶ ነው ለዚህ ለምድራዊ ገነት ኑሮ የበቃው:: ታጋይ ተብለው የሚጠራሩት መሰሪዎች እንኩዋን ከመሃላቸው ሰው ሲሞት “ተሰዋ” ብለው መንገዳቸውን ይቀጥላሉ እንጂ በፍርሃት ወደህዋላ አላሉም:: በትግል የመጣን ወንበዴ ደግሞ በሰላማዊ መንገድ አስወግዳለሁ ብሎ ማሰቡ ሞኝነት ነው:: ሲያቀብጠን ዘልቀን ለማንዘልቀው ነካክተን ነካክተን “በቅሎ ገመድዋን በጠሰች..” እንዲሉ እዳሪያቸውን እስኪጥሉብን ድረስ ቢንቁን “ወደሽ ከተደፋሽ..” ብሎ መተረቱ ይቀላል:: ተረት እንደሆን ሞልቶናል:: ጀግንነትና ድፍረት ነው እንደቁምጣ ያጠረን::
እንደነበላይ ዘለቀና አብዲሳ አጋ ያሉ ጀግኖች በተወለዱባት ሃገር እንግዴ ልጅ ብቻ ተወልዶ ነው መሰል ደሃው ኢትዮጵያዊ በፋሽስት ኢጣልያ የጡት ልጅ በረሃብና በጥይት እየረገፈ የሚደርስለት ማጣቱ እጅግ አሳዛኝ ነው:: ታድያ እኛ የትውልድ ማፈሪያዎች አይደለንም ትላላችሁ? ሳንሞት በቁማችን ሞተናል!
የዶ/ር አክሎክ አቀራረብ ሰፈፍ የማይወጣለት አቀራረብ ነው::ወያኔ በተግባር የሚፈጽመውን ቁልጭ አድርጎ ከማሳየቱ በአሻገር የጹሁፉ አቀራረብ አንባቢን በማያስልችና በቀላል ቋንቋ መጻፉ የሚደነቅ ነው::ሁሉም ሰው በአጭር አቀራረብ መልዕክትን ማስተላለፍ እንደሚቻል ከዚህ መማር ይቻላል::
ዶክተር ቢራራ የጉዳዩ አሳሳቢነት በቃልት የማይገለጽ ተርፎ የተፋ ግፍ በጽሁፍ ተደጋግሞ የሚወሳ በመሆኑ ከመጀመርያ ወያን የኢትዮጵያን በትረ ስልጣን ሲቆናጠጥ የኢትዮጵያ ሕዝቦች አክብሮና አቅፎ ሊመራ ሊያስተዳደር ይችል ይሆን የሚል ጥርጥኣሬ አለመተማመን እንደ ነበር ተጨባጭ ሁኔታዎች በግዜው ታይተዋል::
ግንቦት 20/1990 ወያነ አዲስ አበባ ሲገባ በኢትዮጵያ ሕዝቦች ያልተጋበዘ እንግዳ ነበረ: ሆኖም በጥርጣሬ የተቀበለው ሕዝብ ተግባርና አላማውን ለማወቅ ጊዜ አልወሰደበትም:
በኢትዮጵያ ጭቁን ሕዝቦች ፍሬና ውጤት የተገኘውን የትግል ድል በመካድ በማንቋሸሽ ብዙጊዜ ሳይወስድ ስሕተቶችን በግልጽ በመፈጸም መመጻደቅ ጀመረ:ይሄውምራሱን ከሌሎች ብሔረ ሰቦች በላይ በማስቀመጥ የሌሎችን መብት ነጻነት በመካድ የብሄር (ጎሳ)ማንነት ከኢትዮጵያውነት በማስቀደም የሕዝቦች ንቃተ ሕሊና የሀገሪቱን ነባራዊ ሁናቴ የማያከትት አዲስ የተከፋፈለች ኢትዮጵያ ለመስራት ታጥቆ ተነሳ: በጠባብ ብሄረ ትግራይ አጀንዳ የተዋቀረ ሸክም በማራገፍ ሀገራዊ አጀንዳ በማስመሰል ከስልጣን በተቆናጠበት ወቅት የወያነ ድብልቅ ስሜት በጥላቻና በፍራቻ ከኢትዮጵያ ሕዝቦች በተለይ አማራውንና ኦሮሞውን ለማጥፋት የሞከረው ገና ከጅምሩ ነበር::
ላለፉት ሃያዎቹ ዓመታት ስራዓቱን በመቃወም የሕዝቦች ጥያቄ የተሰጠው መልስ በፍራቻና በጥላቻ ንቀትና ትምክህት ብቻ በማሳየቱ በስራአቱና በሕዝቡ ያለው ግንኙነት የባርያና የጌታ ሆኖ ቆይቷል:;
ዶክትር ቢራራ አሁን የድርድር ሳይሆን ወሳኝ የሆነ የሁሉም ዜጎች የመብትና የነጻነት ጥያቄ በመሆኑ ውያነ የሚፈልገውን በብሄር የተደራጀ ኃይል ለዓላማው ስኬት ለጌቶቹ የተላከውን ተግባራዊ ለማድረግ መላ በመሆኑ የተፈናቀሉት የአማራ ብሔሮች ሳይሆን በኢትዮጵያዊነታቸው መብታቸው ዜግነታቸው ስለተገፋ በአንድነት በመቆም አይቀጡ ቅጣት በሚፈልገው መንገድ መለስና ጋሻጃግሬዎቹን ማሳየት አለብን: ለዚሁም ሁሉም የዚህን እኩይ ስራዓት ሰላባ የሆነ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ሁሉ ተገቢውን ሀገርና ወገን ለማዳን ማነሳሳት ሁሉም በየአቅሙ የበኩሉን ማበርከት እንዳለበትና የተጀመሩትን የእቀባ የሽግግር ሽማግሌ በግምባር እሚዋደቁ በከተማ በሕቡእ የሚታገሉትን በሰላማዊ ትግል የሚንቀሳቀሱትን በስደት በሰቆቃ ያሉትን በሚዲያ በጋዜጣ የሚታገሉትን የሕሊና እስረኞችን በሙሉ ሁሉንም አቀፍ ትግል በማቀናጀት የወያነን እድሜ በዚህ ዓመት ማብቃት አለበት በማለት እንነሳ:
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ
ባንድነት የግፍ ስራዓት እንገርስ
ዶ/ር “አስቸክይ ጥሪ ለአማራ ተወላጆች በሙሉ” መልስ በመስጠት ያቀረቡት ዽሁፍ ለሚስኪኑ
አማራ ኢትዮጵያዊ አለኝታ ነው::ሕወህት መውደቅ አለበት አለበለዚያ በጋምበላ በአፋር ወዘተ.
ባገራችን የሚደርሰውን ግፍ ማቆም አንችልም::አማራው ተደራጅቶ ከኢትዮጵያዊ ህይሎች ጋር
ባንድነት ጎጠኝነትን መዋጋት አለበት::
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!
ደ/ር አክሎክ ቢራራ ያለውን ነባራዊ እውነታ በሽታ የሚያስረዳ ድንቅ ፅኁፍ ነው የፃፍከው፡፡ችግሩ ግን አንተም ሆንክ ሌሎች መሰል ኢትዮጵያውያን ምሁራንና ፖለቲከኞች የበሽታውን ዋና መንስኤዎች በትክክልና በተገቢው መነገድ ለማስቀመጥ አለመቻላችሁ ነው፡፡የተማርነውም እስኪ ደግመን እንማር ያልከውን እጅግ ድንቅ ነገር በትክክል ከውስጥህ የምታምነበት ከሆነ ደግሞ እስኪ በጥሞናና በሰከነ መንገድ እንማማር፡፡እኔ እንደተረዳሁት ከሆነ ብዙዎቹ ኢትዮጵያውያን ምሁራንና ፖለቲከኞች አምባገነንና ዲሞክራሲ በሚባሉት ነገሮች ላይ ባብዛኛው በነጭና በጥቁር እይታ ባለ በጥራዝ-ነጠቅ አስተሳሰብ ላይ እየተመሰረትን በኢትዮጵያ ላይ እጅግ ታሪካዊ ስህተት ሰርተናል፡፡እንዲያውም ይቅርታ ይደረግልኝና ወያኔ ይህንን ያህል ጥፋትና ወንጅል በዚህች ሀገርና ህዝቦች ላይ እስኪሰራ ድረስ የሆነው አንዱ ምክንያት በዚህ ምክንያት ነው፡፡ይህ ስህተት የተፈጠረው ደግሞ አምባገነንና ዲሞክራሲ በሚባሉት ነገሮች ላይ ባብዛኛው በነጭና በጥቁር እይታ ባለ በጥራዝ-ነጠቅ አስተሳሰብ ላይ እየተመሰረትን ነገሮችን እየነጣጠልን በማየታችንና ይህንንም ስድስት(7) መሰረታዊ የሆኑ ነገሮች ጋር በቅጡ አለማዛመዳችን ነው፡፡
1ኛ)አንደኛው የዘመናችንን ግሎባል ካፒታሊዝም ታሪካዊና ተጨባጭ የሆነ ነባራዊ ውስበስብ ባህሪ ነው፡፡
2ኛ)ሁለተኛው ደግሞ ከጥንቱ ኮሎኒሊዝምና ፀረ-ኮሎኒሊዝም ትግል ጋር በተያያዘ ያለውን ታሪክ አገላብጥን በቅጡ ካለመረዳታችንና ይህንንም ወደ ወቅታዊ ተጨባጭ ነባራዊ እውነታዎች ጋር ገልብጠን በተገቢው መንገድ ለማዛመድ አለመቻላችን ነው፡፡
3ኛ)ሶስተኛው ደግሞ አሁን በተጨባጭ ያለው ግሎባል ካፒታሊዝምና የጥንቱ ካፒታሊዝም ከጥንቱ ኮሎኒሊዝምና ፀረ-ኮሎኒሊዝም ትግል ጋር በተያያዘ ያለውን ታሪካዊ ትስስር በቅጡ አለመረዳታችን ነው፡፡
4ኛ)አራተኛው ደግሞ የጥንቱን ሶቭዬት ህብረትን ማእከል ባደረገው በሶሻሊስቱ ብሎክና አሜሪካንንና እንግሊዝን በዋናነት ማእከል ባደረገው በምእራቡ አለም የካፒታሊስቱ ብሎክ መካከል የነበረውን የቀዝቃዛውን ጦርነትና ከዚያም በተከታይ ያለው የሶሻሊስቱ ብሎክ ጊዚያዊ ውድቀትና የካፒታሊስቱ ብሎክ ጊዚያዊ ድል ናቸው፡፡
5ኛ)ወያኔና ሻእቢያ ደግሞ ከዚህ ከላይ ከጠቀስኳቸው ከአራት መሰረታዊ እውነታዎች ጋር በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ እጅጉን የተሳሰረ ታሪካዊና ነባራዊ ነገሮች እንዳሉ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ፈፅሞ አለመጠርጠራችንና አለመረዳታችን ነው፡፡
6ኛ)ካፒታሊዝም ወይንም ግሎባል ካፒታሊዝም በወረቀት ላይ ወይንም በትምህርት ቤት በቲዎሪ ደረጃ እንደተማርነው ባለ አይነት ባለ የነፃ-ገበያ(ሊበራል-ኢኮኖሚ) እና የዲሞክራሲ(ሊበራል-ዲሞክራሲ) ተረት-ተረቶች ብቻ የሚመራ ቅዱስ ስርዓት እንደሆነ በተሳሳተ መንገድ መረዳታችንና ይህንንም መልሰን ማስተጋባታችን ነው፡፡ምናልባት አንተንም ጨሞሮ ብዙዎቻችሁ ኢትዮጵያውያን ምሁራን አሁንም በዚህ ቅዠት ውስጥ ነው ያላችሁት፡፡በዘመነ ግሎባል ካፒታሊዝምና ከዚህም ጋር በተያያዘ የሚያስፋፋውና የሚተገብረው የኒዎ-ሊበራሊዝም ፖሊሲ የተነሳ በተለይም ላለፉት 20 እና 30 ዓመታት ያህል አሁን በኢትዮጵያችንም ሆነ በአፍሪካና በተቀረውም ታዳጊው አለም የተፈጠረውንና እየተፈጠረ ያለውን አጠቃላይ ስነ-ልቦናዊ ባህላዊ ባህበራዊ ኢኮኖሚያዊ ፖለቲካዊና አካባቢያዊ (Environmental) ቀውስ ሁሉ የዚህን አለም አቀፍ ስርዓት ተፈጥሮና ባህሪ ግምት ውስጥ ሳያስገባ ነገር ግን በተቃራኒው በጥራዝ-ነጠቅ እይታ በነጭና በጥቁር እየታየ በየሀገራቱ ያሉ አገዛዞች አምባገነን ወይንም ዲሞክራት መሆን ላይ ያነጣጠረ አካሄድ አብዛኛውን ኢትዮጵያዊ ምሁሩንና የተቃዋሚውን ጎራ የፖለቲካ አስተሳሰብ ዝቅጠት የሚያሳይ ነው፡፡
7ኛ)ኢትዮጵያ በደርግ ዘመን የሶሻሊስቱን ብሎክ እንደዚሁም አሁን በወያኔ ዘመን የካፒታሊስቱን ብሎክ ስትቀላቀል ባብዛኛው ከእኛ ተገቢ ቁጥጥር ውጪ በሆነ በውጪ ሃይል ተፅእኖ ባለ በዘፈቀደ የታሪክ አጋጣሚ እንጂ ተገቢው የሆነ ሁሉንም ማህበረሰብ አቀፍ የሆነ ምሁራዊና ህብረተሰባዊ ውይይትና ክርክር ተደርጎ አይደለም፡፡ከዚህ በመነጨም ሶሻሊዝም ማለት ደርግ እስታሊን እንደሆነ ብቻ ተደርጎ በሰይጣን መሳልና ፈፅሞ ያለቀለት ያከተለመት የማይረባና የወደቀ ስርዓት እንደሆነ በተቃራኒው ደግሞ የግሎባል ካፒታሊዝም የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታዎች የሆኑትን የነፃ-ገበያ(ሊበራል-ኢኮኖሚ) እና የዲሞክራሲ(ሊበራል-ዲሞክራሲ) አስተሳሰብን መለኮታዊ ወይንም ቅዱሰን መልአክ እንደሆነ መሳልና ማሰብ ላለፉት 20 ዓመታት ስናራምደው የነበረ የአስተሳሰባችን ዝቅጠት ውጤት ነው፡፡አሁን እየተፈጠረ ያለው አጠቃላይ የአለማችን ቀውስም ከዚህ ጋር እጅጉን የተያያዘ ነው፡፡እዚህ ላይ እንዲያውም አንድ መረዳት ያለብን ነገር እንዲያውም ሶሻሊዝም በራሱ የኢትዮጵያ ህዝብ እውነተኛ የሆነ ስነ-ልቦናዊ ባህላዊ ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ ፓለቲካዊ ሃይማኖታዊ መገለጫ እንደሆነ በቅጡ አለመረዳታችንን ነው፡፡እንዲያውም አማራ ኦሮሞ ትግሬ ወዘተ እየተባለ በዘር የተከፋፈለችውንና በዚህም እርስ በርስ እየተናከሰች ያለችውን ኢትዮጵያን ሶሻሊዝም አንድ እንደሚያደርጋት መረዳት አለብን፡፡
8ኛ)ወያኔና ሻእቢያ ጥንቱንም ሲፈጠሩም ሆነ የዛሬ 20 ዓመታት ስልጣን ላይ ሲወጡ በቀዝቃዛው ጦርነት ምክንያትና ይህንንም ማክተም ተከትሎ ባለ በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ የምእራቡ አለም ግሎባል ካፒታሊዝም ቅጥረኞች መሆናቸውን አልተረዳንም፡፡
9ኛ)ግሎባል ካፒታሊዝም ለስርዓቱ የሚመችና ታዛዥ ቅጥረኛ አገልጋይ(Puppet or Stooge-Client-Regime) አገዛዝና እንደዚሁም ከዚህ ጋር በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ ሰምና ወርቅ ሆኖ የሚሰራ የራሱን የመደብ ክፍል አወቃቀር (Class Structure) ለመፍጠር ሲል በዘር በሃይማኖት በፆታ በትምህርት ደረጃ ወዘተ ከፋፍለህ ግዛው ፖሊሲን በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ እንደሚጠቀም አልተረዳንም፡፡ስለዚህም አሁን በኢትዮጵያ ውስጥ ያለው በዘረኝነት ላይ የተመሰረተ የውሸት ፌዴራሊዝምና በተያያዥነት ያለው ቀውሰና ችግርም መለስና ወያኔ ከደደቢት በረሃ በራሳቸው ፈጠራና የእውቀት ደረጃ ብቻ እየተመሩ የፈለሰፉት ነገር አይደለም፡፡ከበስተጀርባቸው ይህንን አይነት የረቀቀና የተቀነባበረ መሰሪ ስራ ለመስራት የሚያስችል የእውቀት የገንዝብ የሞራል ወዘተ እርዳታ ከባእዳን ሃሎች እንደሚያገኙ መረዳት አለብን፡፡መለስና ወያኔ ከዚህ በፊት ሀገር አይደለም ቤተሰብ እንኳን በቅጡ አስተዳድረው አያውቁም፡፡ታዲያ መለስና ወያኔ ሀገር በዘር በቋንቋ በሃይማኖት በፆታ ወዘተ በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ በከፋፍለህ ግዛው ስልት አርስ በርሱ እየተናከሰ አሁን እያየነው ባለ አይነት መገዛት አንዳለበት ከማን ተማሩ?ይህ በጥንቱ ዘመነ ኮሎኒያሊዝም እንዳለው አይነት ያለውን የከፋፍለህ ግዛው ስልት ዛሬም ተግባራዊ ማድረግ ከበስተጀርባ የባእዳን ሃይሎች የረቀቀና የተቀነባበረ እረጅምና ሃያል እጅ እንዳለበት አያሳይምን?ዛሬ በአማራውም ላይ እየተፈፀመ ያለው ግፍና አፈና ዝርፊያ ማፈናቀል ወዘተ የዚህ መሰሪ አካሄድ ዋና አካል ነው፡፡
10ኛ)ብዙዎቻችን መለስና ወያኔ ከበስተጀርባ በድብቅ የሚከተሉትን ትክክለኛ አይዲኦሎጂ መረዳት አልቻልንም፡፡አንዳንዶች ከግሎባል ካፒታሊዝም ጋር ላለመጋጨት ወይንም ልክ እንደነ መለስና ወያኔ ስልጣን ላይ ለመውጣትና በስልጣንም ላይ ለመቆየትና በዚህም የዚህ አለም አቀፍ ስርዓት ተጠቃሚ በመሆን ቀጣይ አገልጋይ ለመሆን በማሰብ ይመስላል እነ መለስ ህዝብን ለማሳሳት ብለው የፈጠሩትን ነገር እንደ እውነት በመውሰድ መለስንና ወያኔ አብዮታዊ ዲሞክራሲን የሚከተሉ ስታሊናዊ አገዛዞች እንደሆኑ በመሳል ሰዎችን እያሳሳቱ ነው፡፡ነገር ግን ከውጪ ያለውና የሚታወቀው እነ መለስ ወደውም ሆነ ተገደው ሊከተሉትና ተግባራዊ ሊያደርጉት ግድ የሚላቸው የግሎባል ካፒታሊዝም አይዲሎጂ ሲሆን የእነሱ የውስጥ ድብቅ አይዲሎጂ ደግሞ “የትግራይ ህዝብ ታሪክና የትምክህተኞች ሴራ” በሚል አርእስት ተስፋ ኪዳን ደስታ በተባለ የራሳቸው ወያኔ የተፃፈ መፅሀፍ ውስጥ ያለ ታሪካዊ መሰረተን የተከተለ ነገር ግን ለራስ መሰሪ ድብቅ የጥፋት ተልእኮ ሲባል ጥቂት እርባና ቢስ የታሪክ እውነቶችን አስታኮ በሰበቡ የፈጠራ ታሪክና ውንጀላ የቀረበበት ሆነኝ ተብሎ የተዛባና የተሳሳተ የታሪክ እይታ ያለው ነው፡፡በዚህ መፅሀፍ ውስጥ የመለስና የወያኔ ዋና መሰሪ ቁጥር 1 ድብቅ የጥፋት ተልእኮን ያነገበ እይታ ያለው ነው፡፡ይህም ለትግራይ ‘ውድቀት’ ‘ድህነት’ እንደዚሁም ‘የስልጣኔ ኋላቀርነት’ አማራውን በተለይም ከምኒሊክ ታሪክ ጋር በተያያዘ የሸዋን መሳፍንትና አማራን ብቸኛ ተጠያቂ ማድረግና ይህንንም እንደ ምክንያት አስታኮ ለማካካሻና ለብቀላ የተቀረውን ኢትዮጵያን መዝረፍ በከፋፍለህ ግዛው ስልት ማተራመስና ማዳከም እንደዚሁም አማራውንም መዝረፍ መምታት ማዳከምና ከተቻለም ቀስ በቀስ ማጥፋት ነው፡፡ወያኔ ያጠለቀው ኢህአዲግ(ኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር) ጭንብል ውስጣዊ ማንነቱን ለመሸፈን የተጠቀመበት ጭመንብል ነው፡፡አብዮታዊ ዲሞክራሲ የሚለው የተወሰደውም ከዚህ ነው፡፡ህዝባዊ አብዮታዊ የሚለው ሶሻሊስታዊ አስተሳሰብ ስሜት ያለው አካሄድ ባብዛኛው ድሃ የሆነውን የትግራይንና የኢትዮጵያን ህዝብ ለማነሳሳት የተጠቀመበት የማስመሰያ ጭንብል ሲሆን ዲሞክራሲ የሚለው ደግሞ በቅጥረኝነት እየተጠቀመበት ያለውን የምእራቡን አለም ግሎባል ካፒታሊዝምን የዲሞክራሲ እሴት ለመመሳሰል የተጠቀመበት የማስመሰያ ጭንብል ነው፡፡ነገር ግን ላለፉት 20 ዓመታት ስናየው መለስና ወያኔ ሁለቱንም ተግባራዊ አላደረገውም፡፡መለስና ወያኔ ሁለቱንም ተግባራዊ አለማድረጉ ደግሞ አንድ የሚነግረን ነገር ቢኖር ግሎባል ካፒታሊዝም በእንደኛ አይነት 3ኛው አለም ውስጥ እንዲኖር የሚፈልገውን አይነት ስርዓት ምንንት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነገር ነው፡፡ማለትም ግሎባል ካፒታሊዝም በእንደኛ አይነት 3ኛው አለም ውስጥ እንዲኖር የሚፈልገው አይነት ስርዓት አንደኛ እውነተኛ ዲሞክራሲ የማያሰፍንና እንደዚሁም ሁለተኛ ለህዝብ ጥቅም ያልቆመ እንደ መለስና ወያኔ አይነት ቅጥረኛ አሻንጉሊት መንግስት ማለትም(Puppet or Stooge-Client-Regime)ነው ማለት ነው፡፡አዎ ግሎባል ካፒታሊዝም እውነተኛ ዲሞክራሲና እውነተኛ ለህዝብ ጥቅምና ልእልና የቆመ ቀናኢ መንግስት በ3ኛው አለም እንዲኖር ፈፅሞ አይፈልግም፡፡ምክንያቱም ይህ ከግሎባል ካፒታሊዝም የውስጥ ባህሪ ጋር ፈፅሞ አይጣጣምም፡፡ምክንያቱም ይህ አይነት ስርዓት በ3ኛው ዓለም ታዳጊ ሀገራት ውስጥ ያለውን የተፈጥሮ ሀብት በርካሽ ዋጋ እንደፈለገው ለመመዝበር አይመቸውም፡፡ብዙዎቻችንም ያልተረዳነው ነገር ይህንን ነገር ነው፡፡በተቃዋሚው ምሁርና ፖለቲከኛ ዘንድ እጅግ ታሪካዊ ስህተት ያልኩትም ይህንን ከላይ የዘረዘርኳቸውን አስር(10)ወሳኝ ታሪካዊና ተጨባጭ ክስተቶች ፈፅሞ ግምት ውስጥ ሳያስገቡ የደርግ መውደቅ ለኢትዮጵያ መልካም ነገር ይዞ እንደሚመጣ መጠበቅና እንደዚሁም ይህንን ተከትሎ ወያኔና መለስ ከደደቢት በረሃ እውነተኛ ዳቦ ልማት ዲመክራሲና ስልጣኔ ይዘው ይመጣሉ ብሎ መጠበቁና መጓጓቱ ነው፡፡ቢያንስ ቢያንስ መለስና ወያኔ የዛሬ 21 ዓመት ከፈለጉ ግመል ያጠጡበት ብለው የአሰብ አስተዳደርንና ወደብን በሻጥር አሳልፈው ለኤርትራ ሲሰጡ ምንድን ነው ነገሩ ብለን ከእንቅልፋችን መባነን ሲገባን በተቃራኒው ግን የሞኝ ዘፈን ይመስል መለስና ወያኔ በደገሱልንና ባቀናበሩልን የውሸት ዲሞክራሲ ነጠላ ዜማ ላይ አቅላችንን ስተን መጨፈራችንና መደነሳችን ነው፡፡በዚህ ብቻም አላበቃም ወታደሩ የዩኒቨርስቲ ምርጥ ምሁራን የኮንስትራክሽን ሰራተኞች የባንክ ሰራተኞች ወዘተ በግፍ ተባረሩ፡፡በበደኖ በአርባጉጉ ወዘተ አማራው ከነነፍሱ ቆዳው እንደ ስልቻ እየተገሸለጠና ከነነፍሱ ገደል እየተወረወረ በግፍና በጭካኔ እንዲያልቅ ሆነ፡፡ይህም ሲሆን በተቃዋሚው ጎራ ያሉት የተለመዱት ብዙዎች ምሁራንና ፓለቲከኞች ስለ-ፕሬስ ነፃነትና ስለ ዲሞክራሲ ነበር የሚያራግቡት እንጂ እረ ምን አይነት አገዛዝ ነው ኢትዮጵያ ውስጥ እየተፈጠረ ያለው ብሎ ወሳኝ ጥያቄ የጠየቀ ብዙም የለም ነበር፡፡ስለዚህም አብዛኞቻችን ምንም ነገር እንዳልተፈጠረ አገር አማን ብለን በግዴለሽነት ቆመን በማየት አንዳንዶቻችን ደግሞ በአደርባይነትና በጥቅም እየተገዛን የራሳችንን የሀገርንና የህዝብን የጥፋት መቃብር እያጨበጨብን አብረን መቃብር ቆፋሪ ሆንን፡፡ስለዚህም “ቁጭ ብለው የሰቀሉት ቆሞ ማውረድ ይከብዳል::” እንዲሉ ደርሶ ዛሬ ይህ ሁሉ ጥፋት እንዲሆን ከፈቀድንና ተባባሪ ከሆንን በኋላ መለስንና ወያኔን መርገምና ማጥላላት የራሳችንን ጥፋትና የታሪክ ተጠያቂነት ሊሸፍንልን አይችልም፡፡መለስና ወያኔ ደግሞ እያሉን ያሉት(የሚገባን ከሆነ) የፈለጋችሁትን ብትጮሁ ብትራገሙ ብትወራጩ እኛ ጥንቱንም በረሃ እያለን ያቀድነውን ያመንበትን ነገር ሁሉ ከማድረግ ወደ ኋላ አንልም፡፡ስለዚህም እኛ ለእናነተ ዲሞክራሲ ዳቦና ልማት ልናመጣ አይደለም በደደቢት በረሃ የታገልነውና ስልጣን ላይ የመጣነው የራሳችንን አላማና አጀንዳ ልናስፈፅም ነውና እኛም በሃይል እንደመጣን ሁሉ ከቻላችሁ እናንተም በሃይል ሞክሩን ካልቻላችሁ ደግሞ እባካችሁ አቦ ዝም ብላችሁ አታላዝኑብን አትለፍልፉብን እያሉን ነው፡፡በተለይም ከግንቦት 1997 ምርጫ ጋር በተያያዘ ከምርጫው በፊትም ሆነ ይህንን ተከትሎ የተፈጠረው አጠቃላይ ሁኔታ መለስና ወያኔ የቆሰለ ቂመኛና አደገኛ ሃይለኛ አውሬ ወይንም አንበሳ ነው ያደረጋቸው፡፡እናም ይህንን ክስተት ተከትሎ ላለፉት 7 ዓመታት ያህል በሀገሪቱና ህዝቦቿ ላይ የተፈጠረው አጠቃላይ ስነ-ልቦናዊ ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ ፖለቲካዊ ቀውስ የወያኔንና የመለስን ድብቅ እውነተኛ ማንነት እርቃኑን ያጋለጠ ነው፡፡ይህንን የግንቦት 1997 ምርጫ ተከትሎ የተፈጠረው የስልጣንና የስርዓቱ መናጋት ስጋትና ረብሻ የፈጠረበት መለስና ወያኔ ስልጣኔን ሳለቅ በረሃ ያቀድኩትን የራሴንም ሆነ የባእዳን ሃይሎች አጀንዳና አለማ በፍጥነት ላከናውን በሚል ስሜትና አመለካከት እየታየ ያለው በዘረኝነት ላይ የተመሰረተ ዝርፊያ አፈና ግፍ አድሎ ለከት ያጣ እንዲሆን ነው ያደረገው፡፡ላለፉት 20 ዓመታት ያህል ከባእዳን ሃይሎች በተለይም ከምእራባውያን በገፍ እየተሰጠ ያለውም ብድርና እርዳታ ጥንቱንም ለኢትዮጵያ ህዝብ ታስቦ ሳይሆን በእከክልኝ ልከክል የጥቅምና የአላማ ትስስር ከመለስና ከወያኔ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጠናከርና መለስና ወያኔም እንደ አሻንጉሊት መንግስትነት (Puppet or Stooge-Client-Regime) እያስፈፀሙት ላሉት የቅጥረኝነት የባንዳነትና የከሃዲነት የአገልግሎት ተግባር እንደ ደመወዝ በተዘዋዋሪ የሚከፈል ነው፡፡ይህ አይነት እርዳታና ብድርም በገፍ ሲሰጥ እራሱ መለስና ወያኔ እንደ ኢፈርትና ሌላም አይነት ከግሎባል ካፒታሊዝም ጋር የተያያዘ የቢዝነስ ትስስር ገንዘቡና ሀብቱ ለብዙሃኑ ሳይሆን በሙስና ተመልሶ በጥቂቶች ኪራይ ሰብሳቢ ተውሳኮች እጅ ውስጥ እንደሚገባ አስቀድሞ የሚታወቅ ነገር ነው፡፡እዚህ ላይ በመለስ ወያኔ ስርዓት ሙስና የመጨረሻው ጫፍ ላይ እንደደረሰ ይነገራል፡፡ነገር ግን ስለ ሙስና ሲወራ ግሎባል ካፒታሊዝም እራሱ በተፈጥሮው ውስጣዊ አሰራሩ ባብዛኛው በሙስና የተሞላ እንደሆነና ሙስናም የሰርዓቱ ዋና ባህሪ እንደሆነ ግን ለመረዳትና ለማመን አልፈለግንም ወይንም አልቻልንም፡፡በእንደኛ አይነት የ3ኛው ዓለም ታዳጊ ሀገራት ውስጥ እንደ መለስና ወያኔ ያሉ ለሀገራቸውና ለህዝባቸው ተገቢው ፍቅር አክብሮት ታማኝነት ቀናኢነት በሌላቸውና ሃላፊነት በጎደላቸው ወንብዴና ዱርዬና ማፍያ የሆኑ አሻንጉሊት አገዛዞች ወይንም አሻንጉሊት መንግስታት (Puppet or Stooge-Client-Regime) በእርዳታና በብድር ሽፋን በሙስና እንዲጨማለቁ የሚሆነውም እነዚህ አገዛዞች ለግሎባል ካፒታሊዝም በራቸውን በርግደው እንዲከፍቱና የተፈጥሮ ሀብታቸውን እንደተፈለገ ያለገደብ በርካሽ ዋጋ ለመመዝበርና እንደዚሁም ገበያቸውን ለውጪ ገበያ እንደፈለገ መፈንጫነት ልቅ ለማድረግና የሀገራቱን ማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ለግሎባል ካፒታሊዝም እንዲመች አድርጎ ለመቅረፅና ለማዋቀር ሲባል ነው፡፡እንደዚሁም በሌላ በኩል እንደ መለስና ወያኔ አይነት ቅጥረኛ አገዛዞች ከግሎባል ካፒታሊዝም ጋር የሚሊታሪ ስምምነት በማድረግ ወታደሮቻቸውን እንደ ሶማሊያ ሱዳን ወዘተ አይነት ጎረቤትና አካባቢያዊ ቀጣናዎች ውስጥ የውክልና ጦርነትና ሰላም አስከባሪ በመሆን በቅጥረኝነት እንዲያገለግሎ እንዲቻል ነው፡፡አንድ አሜሪካዊ ወይንም እንግሊዛዊ ወታደር ምስራቅ አፍሪካ ውስጥ በጦርነት ከሚሞት ትንሽ ዶላር ለወያኔና ለመለስ ሰጥቶ አንድ መቶ ኢትዮጵያዊ ወታደር ቢሞት ይመረጣል፡፡በተለይም ላለፉት 20 ዓመታት ያህል የቀዝቃዛውን ጦርንት ማክተም የሶሻሊስቱን ብሎክ ጊዚያዊ ውድቀትና አሜሪካንና እንግሊዝን በዋናነት ማእከል ያደረገው የግሎባል ካፒታሊዝም በአለም አቀፍ ደረጃ አይሎ በአሸናፊነት መውጣትን እንደዚሁም የመለስንና የኢሳያስን ስልጣን ላይ መውጣት ተከትሎ ዛሬ አጠቃላዩ ምስራቅ አፍሪካ የጦርነት ያለመረጋጋት የስደት የርሃብ የበሽታና ሌላም አጠቃላይ ምስቅልቅሉ የወጣ ቀጣና እየሆነ ነው፡፡የኤርትራ መገንጠል በቀጣናው እውነተኛ መረጋጋትን ነፃነትንና ሰላምን ያላመጣውን ያህል የሱዳንም መገንጠል ምን እየፈጠረ እንደሆነ ዛሬ ብዙም ሳይቆይ በአይን እማኝነት እያየነው ያለ የአደባባይ ሚሰጥር ነው፡፡የሶማሊያም ጉዳይ የምናውቀው ነው፡፡እና ታዲያ እውን አለማችን ላለፉት 20 ዓመታት ያህል የቀዝቃዛውን ጦርንት ማክተም የሶሻሊስቱን ብሎክ ጊዚያዊ ውድቀትና አሜሪካንና እንግሊዝን በዋናነት ማእከል ያደረገው የግሎባል ካፒታሊዝም በአለም አቀፍ ደረጃ አይሎ በአሸናፊነት መውጣትን ተከትሎ እውን በቲዎሪ ደረጃና በሚዲያ እንደሚራገበው እንደሚወራውና እንደሚሰበከው ባለ ደረጃ በሀገራችንም ሆነ በአፍሪካ እንደዚሁም በታዳጊው አለም የልማትና የእድገት የነፃ-ገበያና የዲሞክራሲ ገነት ሆነዋልን?እንደ መለስና ኢሳያስ እንደዚሁም ሌሎች የምእራቡ አለም ግሎባል ካፒታሊዝም ቅጥረኛ አገዛዞች ወይንም አሻንጉሊት መንግስታት (Puppet or Stooge-Client-Regime) ባሉበት አፍሪካም ሆነ ሌላ 3ኛ አለም ውስጥ ለብዙሃኑ የሚጠቅምና ፋይዳ ያለው እውነተኛ ልማት ስልጣኔ ዲሞክራሲ ማግኘት የህልም እንጀራ ነው፡፡የእነዚህ አሻንጉሊት መንግስታት (Puppet or Stooge-Client-Regime) ዋና ተግባር የሚያስተዳድሩትን ሀገርና ህዝብ ለግሎባል ካፒታሊዝም የረቀቀና የተቀነባበረ ምዝበራና አፈና ማመቻቸት ነው፡፡ይህንን ለማድረግ ደግሞ የሚያስተዳድሩትን ህዝብ በዘር በሃይማኖት በፆታ ወዘተ የተከፋፈለና እርስ በርሱ የሚናከስ ህብረት ፍቅርና መተማመን የሌለው እንዲሆን ያደርጋሉ፡፡
ስለዚህም በእኛም ሀገር በዘመነ ወያኔ ሁኔታ ስንመጣ እንደ አማራው አይነቱ ለሀገሩ አንድነትና ህልውና ታሪካዊና ተጨባጭነት ያለው ቀናኢና ተቆርቋሪ የሆነ ህብረ ብሄራዊ ስሜትና አመለካከት ያለውን ህዝብ በተለያየ የረቀቀና የተቀነባበረ መንገድ እንዳያድግ እንዳይሰለጥንና ሃይል እንዳያገኝ ነጥለው ያገላሉ እንዲያም ሲል ያስመታሉ ያዳክማሉ፡፡መለስና ወያኔም ላለፉት 40 ዓመታት ያህል ይህንን መሰሪ ስራ በአማራው ላይ ተግባራዊ ለማድረግ ነው ከባእዳን ሃይሎች ጋር በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ ከበስተጀርባ ሲሰሩ የኖሩት፡፡እነ መለስና ኢሳያስም ጥንቱንም ትግል ሲጀምሩና ዛሬም ስልጣን ላይ ሲወጡ ከባእዳን ሃይሎች ጋር ይህንን አማራውን በተቀነባበረ መንገድ የማጥቃትና የማዳከም መሰሪ ሴራና ተልእኮ አንግበው ነው፡፡ምስራቅ አፍሪካንም እርስ በርስ እያናከሱ እያተራመሱት ያለውና ወደ አደገኛ መለያየት መዳከምና ከዚያም የማይቀረው የእርስ በርስ እልቂትና ከዚያም መበታተን ውስጥ እንዲያመራ እያደረጉት ያለው ለዚህ ነው፡፡ዛሬ ከደቡብ የአማራውን ገበሬ በዚህ አይነት ሁኔታ የማፈናቀልም እጅግ አደገኛ የሆነ አሳፋሪና አሳዛኝ ዘር የማፅዳት ኢሰብአዊ እርምጃም የዚህ ትልቅ አጀንዳ አካል ነው፡፡ለዚህ ተግባራቸው ደግሞ እነዚህ አገዛዞች ከባእዳን ሃይሎች የእውቀትም ሆነ የደህንነትና የሚሊታሪ ጥበቃም ሆነ የገንዝብ እርዳታ በብድርና በእርዳታ ስም ይሰጣቸዋል፡፡የሶማሊያ ላለፉት 20 ዓመታት ያህል በዚህ አይነት ሁኔታ መንግስት አልባ መሆንና የሀዝቦቿም ይህ አይነት አሳፋሪና አሳዛኝ የሆነ የርሃብ የበሽታ የስደት የጦርነት የትያትር መድረክ መሆን በዋናነት ከበስተጀርባው ያለ ሆነኝ ተብሎ በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ የሚከናወን የባእዳን ሃይሎች መሰሪ ተንኮል ውጤት ነው፡፡አሁን መፍራት ያለብን በአማራው ላይ በደቡብ የተደረገውን ይህ አይነት ሆነኝ ተብሎ በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ የሚከናወን አደገኛ ግጭት ቀስቃሽ መሰሪ ስራ ተከትሎ በሚመጣው ሌላ ተመሳሳይ መዘዝ የተነሳ የሀገራችን የኢትዮጵያ ጉዳይ ወዴት የሚያመራ ነው የሚለው ነው፡፡በባእዳን ሃይሎች ጭምር የሚመሩትና የእነሱንም አለማ በዋናነት የሚያስፈፅሙት የመለስ ዋና የመጨረሻ ግባቸው ይህንን አይነት ሆነኝ ተብሎ በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ የሚከናወን አደገኛ ግጭት ቀስቃሽ መሰሪ ስራ ተከትሎ በሚመጣው ሌላ ተመሳሳይ መዘዝ የተነሳ ሀገሪቱ ወደ ማያባራ ተቀጣጣይነት ያለው ግጭትና ቀውስ እንድትገባና ይህንንም ተከትሎ ኢትዮጵያ የምትባል ሀገር እንድትበታተን ነው፡፡መለስ ሆነኝ ብለው የሚሰሩት ይህ አይነት አደገኛ ስራ የሚያመጣውን አደገኛ መዘዝና ጣጣ እንደዚሁም ውጤቱንም ጭምር ጠንቅቀው ያውቃሉ ነገር ግን ይህንን እንደማያውቅ በመመስል ለመሸፋፈን የሚፈልጉት ግን ህዝብን ለማደናገር ነው፡፡በባእዳን ሃይሎች ምክርና ጣልቃ ገብነት ጭምር በሀገሪቱ ውስጥ ላለፉት 5 ዓመታት ያህል በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ ሆነኝ ተብሎ የታቀደውና እጅግ እየተባባሰ የመጣው የኑሮ ውድነት ኢኮኖሚ ቀውስና ይህንንም ተከትሎ ያለው አጠቃላይ ማህበራዊ ቀውስና አለመረጋጋት ሀገሪቱን እንደ ሶማሊያ ወይንም እንደ ሱዳን ወይንም እንደ ጥንት ዩጎዝላቭያ ወደ ብጥብጥና የእርስ በርስ እልቂት ከዚያም ወደማይቀረው መበታተን እንዲያመራት ታስቦና ታቅዶ ነው፡፡ይህ ብዙም የሚሳካ ስላሆነ የቀረው ሌላ አማራጭ ደግሞ የሃይማኖት ግጭቶችን መፈጥርና እንደዚሁም ይህ አሁን በደቡብ በአማራው ላይ የተደረገውን አይነት አሳፋሪና አሳዛኝ አይን ያወጣ ኢሰብዓዊ ዘር የማፅዳት የዘረኝነት ድርጊት ማከናወን ነው፡፡
ለዚህም ነው በተደጋጋሚ የሀገራችንንም ሆነ የተቀረውን አፍሪካና ተዳጊውን አለም አጠቃላይ ውስብስብ ሁኔታ ስናነሳ በጥራዝ-ነጠቅ እይታ በነጭና በጥቁር እየሳልን ዲሞክራሲ አምባገነን ብቻ ከምንል በወሳኝነት በታያዥ ያለውን የግሎባል ካፒታለዝምን ውስበስብና ስር የሰደደ ታሪካዊና ተጨባጭ ተፈጥሯዊ ባህሪ መረዳት አለብን የምለው፡፡ዘለቄታዊ መፍትሄውም የበሽታውን የተለያዩ ምልክቶች ብቻ ዘወትር በመዘርዘርና በማውራት ብቻ ሳይሆን ወደ ውስጥ ጠለቅ ብለንና በስፋት አይተን የበሽታውን ዋና መንስኤ በቅጡ ለመለየትና ለመረዳት ስንችል ነው፡፡የበሽታውን ዋና መንስኤ በቅጡ ለመለየትና ለመረዳት ስንችል ደግሞ አንድ እርምጃ የሆነ ተጨባጭ የመፍትሄው ዋና አካል ነው፡፡ሌላው ለጊዜው የተለየ ዝርፊያ በደልና ጥቃት እየደረሰበት ያለው አማራው በተለይም የገጠሩ ህዝብና ገበሬው በወያኔና በመለስ የቀቢፀ-ተስፋ ጥቃት እንዳይደርስበት በተለያየ መንገድ የነፍስ ወከፍ መሳሪያ ታጥቆ እራሱን መከላከል መቻል አለበት፡፡የተቃዋሚውም ጎራ ጥቃቅን ልዩነቶቹን ወደጎን በመተው ያለውን የአለም ውስብሰብ ሁኔታ በቅጡ መረዳትና እንደዚሁም ከፊታችን የተደቀነውን ከፍተኛ አደጋ በመረዳት ከስልጣንና ከሌላ ጊዚያዊ ጥቅማጥቅም ይልቅ ቅድሚያ ለሀገርና ለህዝብ ደህንነትና ህልውና መቆም አለበት፡፡ብዙዎቻችን ዘር ሃይማኖት ገለመሌ እያልን ከንቱ ምክንያት ብንደረድርም በዘመነ ግሎባል ካፒታሊዝም በዋናነት እየሳትንበትና እየተሸነፍንበት ያለው ወሳኝ ነገር ለገንዘብ ለጥቅምና ለስልጣን መሸነፋችን ነው፡፡ይህንን የውስጥ ድክመታችንን ካመንን አንድ የማንሆንበትና የመጣብንን አደጋ በጋራ በመቆም የማንታደግበት ምንም ምክንያት የለም፡፡ከተገቢው በላይ አያራገብነው ካለው ከወደ ምእራቡ አለም እየነፈሰ ካለ የዘመናችን የውሸት ዲሞክራሲ ይልቅ ቅድሚያ የዚህ ዋና መሰረት የሆነውን ታሪካዊውን ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን ቅድሚያ ሰጥተን እናድንና ከዚያ ስለ ዲሞክራሲ እናውራ፡፡በዘመነ ግሎባል ካፒታሊዝም ከወደ ምእራቡ እየተሰበከልን ያለው ዲሞክራሲ እርስ በርስ እንድንለያይና እንዳንተማመን እርስ በርስ የሚያናክሰንን ዲሞክራሲን ነው፡፡እኛ በቅጡ ያልገባንን ዲሞክራሲ ሻሞ ሲባል በዚያ ሆ እያል ስንሻኮትና እርስ በርስ ስንጋጭ በጎን አስታራቂ መስለው በመግባት የተፈጥሮ አንጡራ ሀብታችንን ለመዝረፍ የታቀደ መሰሪ ስልት ነው፡፡መለስም በተቃዋሚው ጎራ ላይ የፈፀሙት ማጭበርበርና ማሞኘት ይህ ነው፡፡ተቃዋሚው ጎራና ምሁሩ ሁሉ ስለ ዲሞክራሲ ነፃ-ፕሬስ በከንቱ ሲለፈልፍ ከበስተጀርባ ግን መለስና ወያኔ እንደ ኢፈርት ያለውን የብዙ ቢሊዮኖች ዶላር የኢኮኖሚ ኢምፓየር በዝርፊያና በማጭበርበር ለመመስረት ቻሉ፡፡ፅድቁ ቀርቶብኝ በቅጡ በኮነነኝ እንዲሉ ስለማናውቀው ዲሞክራሲ ስንሻኮት መለስና ወያኔ ግን በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ በታሪክ ታይቶ በማይተወቅ መንገድ የተዋረድን የተረገጥን ሆነን ሀገር አልባ አደረጉን፡፡የኢትዮጵያና የኢትዮጵያ ህዝብ ችግር ከወደ ምእራቡ አልም አይነት ያለው የምርጫ ዲሞክራሲ እጦት እንደሆነ አድርጎ እያቃለሉ ማቅረብም በኤድስ ወይንም በካንሰር የተያዘን በሽተኛ በጉንፋን ወይንም በራስ ምታት እንደተያዘ አድርጎ ማቅረብና በዚህም የተሳሳተ እይታ መፍትሄ ለመፈለግ እንደሞከር ነው፡፡ችግራችንን እየገለፅንበት ያለው አካሄድና እይታ በራሱ እጅግ የተሳሳተና ዘላለም አዙሪት ውስጥ እንድንዛብቅ የሚያደርግ ነው፡፡የተቃዋሚው ጎራም የሰራው ትልቅ ታሪካዊ ስህተት ይህ ነው፡፡አንድም ተቃዋሚ ሃይል ግሎባል ካፒታሊዝም በእኛም ሀገር ሆነ በሌላ ታዳጊው አለም እየፈጠረ ያለውን ውስብስብ አጠቃላይ ቀውስ ደፍሮ ለማንሳት የፈለገ የለም፡፡ችግሮችን ሁሉ የተለመደው የአምባገነንነትና የዲሞክራሲ ጉዳይ ብቻ እንደሆነ ነው በተሳሳተ መንገድ ሲያቀርብ የኖረውና አሁንም እያቀረብ ያለው፡፡ምናልባት ይህ በአንድ በኩል ከእውቀት ማነስ ሲሆን ቀላል በማይባል ሁኔታም ደግሞ ለጥቅምና ለሆድ በማደር ካለ ምሁራዊ አደርባይነት ጭምር የመነጨ ነው፡፡ስር እየሰደደ ስለመጣው ርሃብ የኑሮ ውድነት ሰማይና ምድር የሆነ የሀብት ክፍፍል ልዩነት ስለሙስና ወዘተ እያወሩ ስለ ግሎባል ካፒታሊዝም ምንነት ግን ጨርሶ አይወራ የሚሉ የሚሰሩትን የሚያውቁ ናቸው ለማለት ይከብዳል፡፡ላለፉት 20 ዓመታት ያለው ኢትዮጵያና ህዝቦቿ ችግርም በዋናነት ከሁለት መሰረታዊ ነገር ይመነጫል፡፡አንድ ከመለስና ከወያኔ ዘረኛና ፀረ-ኢትዮጵያ ፀረ-ኢትዮጵያዊነትና ፀረ-ኢትዮጵያውያን የተለየ ባህሪ የመነጨ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የመለስና የወያኔ አለቃ ከሆነው ከግሎባል ካፒታሊዝም ይመነጫል፡፡የኢትዮጵያ ችግር ሁለቱ በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ የፈጠሩት ቀውስ ነው፡፡ስለዚህም ነጣጥለን ማየት አይገባንም፡፡ብዙዎቹ ተቃዋሚዎች መለስንና ወያኔን ብቻ በመነጠልና ግሎባል ካፒታሊዝም በመሸፋፈን ለስልጣን ሲሉ በስርዓቱ ላይ መጠነኛ ለውጥ በማምጣት የግሎባል ካፒታሊዝምን ስርዓት በኢትዮጵያ ለማስቀጠል ያሰቡ ነው የሚመስለው፡፡ስለዚህም የመለስና የወያኔ ከስልጣን መልቀቅ ግድ ሆኖ ከተገኘና ሊታደገው የማይችል ከሆነ ግሎባል ካፒታሊዝም ከተቻለ ወያኔ በዘረኝነት ላይ ያዋቀረውና የመሰረተው የሚሊታሪ የደህንነት የቢሮክራሲ የኢኮኖሚ ወዘተ መዋቅርና አሰራር ሁሉ ለራሱ በሚመች መንገድ እንዲቀጥል ይፈልጋል፡፡ዋናው ቁምነገር ግሎባል ካፒታሊዝም በእንደኛ አይነት ሀገር ውስጥ ያለው አገዛዝ አምባገነን ሆነ ዲሞክራት ብዙም አያስጨንቀውም ፡፡ዋናው ቁምነገር ለራሱ በሚመች መንገድ በታዛዥነት መስራቱና አለመስራቱ ላይ ነው፡፡በእርግጥ ግሎባል ካፒታሊዝም የሀገሩን የተፈጥሮ ሀብት ለህገ-ወጥ ጥቅምና ለዝርፊያ አላስነካም የሚልና ለህዝብ ጠበቃ የሚሆንና ለህዝብ የተሻለ እድገትና መሻሻል የሚሰራ ሶሻሊስታዊ የሆነ ናሽናሊስት አገዛዝ ፈፅሞ ይጠላል ይዋጋል፡፡ስለዚህም ዛሬ በዘር በሃይማኖት እየተናከስን ላለነው ለእኛ ለኢትዮጵያውያን የሶሻሊዝም አስተሳሰብ በሰከነና በሰለጠነ መንገድ ዳግም ቢያንሰራራ ሀገሪቱን አንድ ለማድረግ ይረዳል የሚል እምነት አለኝ፡፡መለስና ወያኔም ዛሬ እየተወራጨ እየዘረፈ ያለውና የቀን ጅብ የሆነው እውን ሰዎች በጥራዝ-ነጠቅነት አብታዊ ዲሞክራት እያሉ እንደሚያወሩት ወያኔና መለስ የሶሻሊዝም አስተሳሰብ ያለው ስለሆነ ነው እንዴ?ፈፅሞ አይደለም፡፡ስለዚህም መለስና ወያኔ የግሎባል ካፒታሊዝምን ኒዎ-ሊበራል ፖሊሲ ላለፉት 20 ዓመታትና አሁንም እያሰፈፀሙ ያሉ ናቸው፡፡ይህ ሁሉ የምናየው ማፈናቀልና ውስብስብና የሰፋ ቀውስም የዚህ ወጤት ነው፡፡እውነታው ይህ ነው፡፡
እግዚአብሄር ኢትዮጵያን ይባርክ ይጠብቅ!!!
ለአቶ መልካሙ
የምሰጠው አስተያየት ቁም ነገር ቢኖረውም ታስረዝመዋለህ::ሌላው ችግርህ ታምታታዋለህ::የኢ.ህ.አ.ድ.ግ ችግር የሚከተለው የኒዮሌብራሊዝም/ሌብራሊዝም /የሶሻሊዝም ችግር አይደለም::የዚህ መንግስት ችግር የዘር ፖሊቲካ ችግር ነው::ደጋግመህ የምጠቅሳቸው ስርዓቶች ዘረኝነትን የሚቃወሙ እንጂ የሚያበረታቱ አይደሉም::በ16ኛው ክ/ዘመን በአውሮፓ ተከስቶ የነበረው ጭልጥ ያለ ብሄርተኝነትን ነው የሚከተለው::የኢኮኖሚው ፖሊሲ የሚመነጨው ከዘረኝነት ጋር ተያይዞ ስለሆነ ወደ አንድ ወገን ያጋደለ ነው::የጀርባ አጥንቱ ዘርን ጠቅሞ ዘርን መጥቀም ነው::ኢ.ህ.አ.ድ.ግ አንዳንድ ጊዜም ወደ 14ኛው ክ/ዘመንም ይወርዳል::
ሌብራሊዝምና ኒዎሌብራሊዝም በትክክል መተንተን አልቻልክም በጥራዝ ነጠቅ ነው የምትገዳገደው::ብዙ ማጣቀሻ መጽሃፍትን ማንበብ ያስፈልግሃል::
ወደ ተነሳሁበት ልመለስና አንባቢ እንዲኖርህ በአጭሩ መልዕክት ለማስተላልፍ ሞክር::ከአልቻልክ ከፋፍለህ ለማቅረብ ሞከር::
ብዙውን ነጥቦች እጋራለሁ
1. ሁኖም ለጋሾችና የውጭ መንግስታትን የዓለም ባንክ አበዳሪ ድርጅቶችን በተመለከተ የሰጡት አስተያየት ወሳኝነታቸውን አሳንሰዋል ያለነሱ ፍቃድ የሚሰራ ነገር እውቅና ድጋፍ የማይሰጡ መሆናቸውን ፈራ ተባ ባለ ቃንቃ አስቀመጠውታል ለስለስ ብለው አልፈውታል እላለሁ
ያሉትም
‘…የመለስ፡ መንግስት፡ ሕጉን፡ ሲጠመዝዝ፡ ድርጊቱ፡ አብዛኞቹ፡ የአለም፡ መንግስታት፡ ከተቀበሏቸው፡ የህግ፤ የሚዛናዊ፡ እድገት፡ መስፈርቶችና፡ የሰባዊ፡ መብት፡ መለኪያወች፡ እጅግ፡ የተራራቀ፡ ነው። ለምን፡ እንደተራራቀ፡ እናውቃለን። የብድር፡ ለጋሾች፡ ህገ፡ መንግስቱ፡ ሲጣስ፡ ለምን፡ ዝም፡ እንዳሉ፡ እናውቃለን። በውድድር፡ እናምናለን፡ የሚሉ፡ ለጋስ፡ መንግስታትና፡ አበዳሪ፡ ድርጅቶች፤ በተለይ፡ አለም፡ ባንክ፡ ለምን፡ በድፍረት፡ ውድድር፡ አልባ፡ ስለሆነ፡የኢኮኖሚ፡ አመራር፡ እንድማይናገሩ፡ እናያለን። ምክንያቱ፡ ይህ፡ ነው። የራሳቸው፡ ጥቅም፡ እስካልተነካ፡ ድረስ፤ አንድን፡ አገር፡ “ስይጣን” ወይንም፡ “ዝንጀሮ” ቢገዛ፡ ግድ፡ የላቸውም።…’
ይህ አመለካከት ችግሮችን በአግባቡ አለመተንተንና በቂ ዝግጅት እንዳይኖረን ከአህያው ይልቅ ዳውላውን እንድንመታ ያደርጋል ተጠያቂውን በሃላፊነት እንዳይጠይቅ ያደርጋል
2.አማራው ብቻ ተጎዳ ለሚለውም ማን ያልተጎዳ አለ?
ከቦታ መፈናቀል ብንመለከት ምናልባት አንድ ጎሳ ስዎች ባንድ ጊዜ እንዲነሱ በመገደዳቸው ነገሩን ያንድ ጎሳ ችግር ብለን ነው እናስባለን ሁኖም ግን የሊዝ ህጉኮ ሁሉንም ይመለከታል ታዲያ አያፈናቅልም ወይስ መፈናቀል አይደለም?
ለበላይነሽ ለዶ/ር አክሎግ ለአንባቢውም የምጠይቀው
ብዙ ጊዜ የመንግስት አስተዳደር ምን መሆን እንዳለበት ስንወያይ
እድገት ያለ ቴክኖሎጂ መሻሻል አለመምጣቱን በተመለከተ የሚያነሳ ተቃዋሚ አለመኖሩና ወያኔም ሻቢያም ኦነግ ኢሕአፓም ብንለው በቴክኖሎጂ ማሻሻል ዘመቻ እንዲከፈት ሲያረጉ አይታወቅም
እድገት ማጣታችን ከአስተዳደር ጉድለት ብቻ የሚመጣ ነው የሚለውን መጠቆማቸው ይታወቃል ቢሆንም
መንግስትን መጣል ሲዋጉ ምነው ቴክኖሎጂው ካልተሻሻል በቂ ምርት እንደማይኖር ግንዛቤ አርገው በዛ በኩል ዘመቻቻውን ለምን አልከፈቱም?
የርሻ ምርቶችን ለመጨመር ብቻ ሳይሆን በሌሎችም ምርቶችም የተሻለ ለማምረት እንድችል ዘመቻ ቅስቀሳ መደራጀት እንደ ተጋዳኝ ትግሎች መታየት ይገባል ባይ ነኝ ካለበለዚያ ያው በገሌ ይሆናል ይመስለኛል
በእኔ ዕይታ የአፍሪካ ችግር
የሕዝብ ቁጥር መጨመሩ አይቀርም የውጭ ተፅዕኖ ይብስ እንጂ አይሻሻልም ሙስና የሌባ ተቀባይ የበለጸጉ አገሮች እስካሉ አይቀርም ትምህርታችን ባደጉት አገሮችን ባህልና ቴክኖሎጂ ላይ ትኩረት ያረገ ዩነቨርስቲ ድግሪ እንጂ ያካባቢን መሰረት ያረገ ካሪኩለም አይሆንም የበለጸጉ አገሮች ዕውቅና ካለገኙ መሪ መሆን እየከበድ መጥቶአል
ስለዚህም የአፍሪካ ተቃዋሚ ስራ መንግስትን መጣል ብቻ ሳይሆን በቴክኖሎጂው ዘመቻ ካላረገ የትም አይደርስ ነው
ስትመልሱ አመሰግናችሁለሁ
@በላይነሽ
ሀ)የበፊቱ አስተያየቴ ዋና አላማ ስለ ኒዎ-ሊበራሊዝም ወይንም ስለ ግሎባል-ካፒታሊዝም በዝርዝር መፃፍ አልነበረም፡፡ስለዚህም አስተያየቴን የሚያነበው ሰው ወይንም ፀሃፊው ስለዚህ ፅንሰ-ሃሳብ የተወሰነ እውቀት ያለው ሰው ነው ብዬ ስለማስብ ነው፡፡
ለ)ስለ ኒዎ-ሊበራሊዝም ወይንም ስለ ግሎባል-ካፒታሊዝም አለመረዳቴን በምን አወቅሽ?ስለአንድ ነገር ዝርዝር ነገር አልተፃፈም ማለት ስለዚያ ነገር በቂ እውቀቱ የለም ማለት የሚለውን የግድ አያሳይም፡፡
ሌላው አካዳሚያዊ እውቀትና ጠቅላላ እውቀት የሚባል ነገር መኖሩን የምትረጂ ይመስለኛል፡፡ስለዚህም ስለአንድ ነገር ሲገለፅ የግድ ጥልቀት ባለው አካዳሚያዊ እውቀት መተንተን አይኖርበትም፡፡ይህ ደግሞ የተለመደው አይነት ትምህርት ቤት አይመስለኝም፡፡
ሐ)ኒዎ-ሊበራለዝም(Neo-Liberalism) የሚለውን እንደ አካዳሚያዊ እውቀት ሳይሆን እንደ ጠቅላላ እውቀት ባለ እይታ በአጭሩ ላስረዳ፡፡Neo ማለት አዲስ ዘመነኛ በወቅቱ ተሸሽሎ ያለ ማለት ነው፡፡Liberal ማለት ልቅ ነፃ ከተፅእኖ የተላቀቀ ማለት ነው፡፡ይህ የጥሬ ቃሉ ትርጉም ነው፡፡ወደ contextual ትርጉሙ ስንመጣ ከመንግስት ተፅእኖ ነፃ የሆነ ኢኮኖሚ ማለት ነው፡፡ኒዎ-ሊበራለዝም(Neo-Liberalism) በቅርቡ ያለ በ1970ዎቹ ያለ አዲስ መጥ በዘመናችን ያለው የግሎባል ካፒታሊዝም ሊበራል-ኢኮኖሚ አስተሳሰብና አሰራር ነው፡፡ተግባራዊነቱም ሀ-ተብሎ የተጀመረው እንደ ቤተ-ሙከራ በቺሊ ነው፡፡በዘመኑ ብዙም ያልሰከኑና ያልበሰሉ የሆኑትን የቺሊ ኢኮኖሚስቶችን በማሰባሰብ አሜሪካ በሚገኘው Chicago School Of Economics ውስጥ በኒዎ-ሊበራል የኢኮኖሚ ፍልስፍና በማጥመቅ(Indoctrination) ተግባራዊ መደረግ የተጀመረ ነው፡፡እነዚህም በዚያ ዘመን ብዙም ያልሰከኑና ያልበሰሉ የሆኑት የቺሊ ኢኮኖሚስቶች ወይንም ቴክኖክራቶች “Chicago-Boys” ይባላሉ፡፡ነገር ግን ጥንታዊነት ያለው ሊበራል ኢኮኖሚ ግን በጥንተ ታሪኩ በዋናነት በእንግሊዝ የተፈጠረና ቀስ በቀስ ወደ መላው አውሮፓና አሜሪካ የገባ ከካፒታሊዝም መፈጠር ጋር በተያያዘ ያለ የኢኮኖሚና የተያያዘው የፖለቲካ ስርዓት አከሄድ ነው፡፡ይህ የኢኮኖሚና የተያያዘው የፖለቲካ ስርዓት አካሄድ ከጦርነት ከነገስታት አገዛዝ ከገንዘብና ሀብት ጋር የተያያዘ ነው፡፡በዘመኑ የነበሩ የእንግሊዝ ነገስታት ከተለያዩ ሀገራት ጋር ጦርነትን ሲያካሂዱ በወቅቱ ካሉት ሀብታሞች ወይንም ቡርዣዎች ገንዘብ ይበደሩ ነበር፡፡እንዲያውም የመጀመሪያው የእንግሊዝ ባንክ(Bank Of England) በ1690 ዎቹ ውስጥ ሲመሰረትና በተያያዥነት ያለው ዛሬ የምናወራው የምርጫ ዲሞክራሲ ተግባራዊ መሆን የጀመረው ከዚህ ከጦርነት ከነገስታት አገዛዝ ከገንዘብና ሀብት ጋር የተያያዘ ነው፡፡በተለያየ ምክንያት ነገስታት ወርደው ነገስታት ሲመጡ ሀብታሞች ያበደሩት ገንዘብ በአስተማማኝነት እንዲመለስላቸው በማሰብ ለዚህ በብድር ለተወሰደ በቋሚነትና በአስተማማኝ ተጠያቂ የሚሆንና ሃላፊነት የሚወስድ በህዝብ የተመረጠና ህዝብንና ሀገርን የሚወክል ፓርላማ በምርጫ ዲሞክራሲ መመስረት ግድ ሆኖ ተገኘ፡፡ለዘመናችን አስተዳደር መሰረት የጣለው በእንግሊዝ የመጀመሪያው ዘመናዊ ፓርላማ ሲመሰረትም ይህንን መሰረት አድርጎ ነበር፡፡ስለዚህም የመጀመሪያው የእንግሊዝ ባንክ(Bank Of England) በ1690 ዎቹ ውስጥ ሲመሰረት ሀብታሞች ወይንም ቡርዣዎች ከነገስታቱ ጋር ጭምር በጋራ ሆነው በአክስዮን ነው የተመሰረተው፡፡የካፒታሊዝም መሰረት መጣልም የጀመረው በዚህ አይነት አካሄድ ነው፡፡ይህ አካሄድ ቀስ በቀስ ወደ ሌላው የአውሮፓ ክፍል እንደ ስዊዘርላንድ ፈረንሳይና ጀርመን እየተዛመተ አሰራሩ ቀጠለ፡፡በአውሮፓም ሆነ በአሜሪካ ያለውን የባንክን ጥንታዊ አመሰራረትና ታሪክ ስናይ የሮዝ ቻይልድስ(RothsChild Family) ቤተሰባዊ ሰንሰለት ያለው የቡርዣዎች ዋና ፋና ወጊ ሚናና ተፅእኖ ማስታወስ ግድ ይላል፡፡ስለዚህም የዘመናችን ግሎባል-ካፒታሊዝም ሊበራል-ኢኮኖሚና የባንኪንግ አፈጣጠርና አሰራር ከጥንት ቡርዣዎች ጋር የተያያዘ ስለሆነ ዛሬ የምናወራውም ነፃ-ገበያ(ሊበራል ኢኮኖሚና) ሊበራል-ዲሞክራሲ ይህንን ታሪክ ተከትሎ የመጣ የካፒታሊዝም ስርዓት ባህሪ ነው፡፡
መ)ካፒታሊዝም ወደ ከፍተኛ ደረጃ ወደ ተሸጋገረበት የዘመናችንን ኒዎ-ሊበራሊዝም ስንመጣ የሚከተሉትን በዋናነት እናገኛለን፡፡
1ኛ)መንግስት ኢኮኖሚው ውስጥ ወሳኝ በሆነ ሁኔታ ጣልቃ መግባት የለበትም ስለዚህም ኢኮኖሚው ፈፅሞ ነፃ በመሆን በነፃ-ገበያ ስሌት እራሱን በራሱ መምራትና ማስተካከል ይችላል የሚል እጅግ አሳሳች አካሄድን ይከተላል፡፡According to Neo-Liberalism, the entire economic system has to be deregulated and the political landscape has to also allow this deregulation. በመሰረቱ እጅግ አሳሳች የሆነውም ነገር ነፃ-ገበያ እንደ ስሙ በተግባሩም በፍትሃዊነትና በሰብዓዊነትና በሞራል ላይ የተመሰረተ ነፃ-ገበያ አለመሆኑ ነው፡፡ሊበራል ወይንም ነፃ የሚለው ቃል የመንግስቱን መኪና ከበስተጀርባ ሆነው ለሚዘውሩት ለጥቂቶች ቡርዣዎች ወይንም ኦሊጋርኬዎች መሆኑን አሁን በተግባር እኛም ሀገር እያየነው ነው፡፡የኢፈርትን ጉዳይ ስናስብ ወያኔ እራሱ ቡርዣ እራሱ የቡርዣ መንግስት ወደ መሆን ከፍተኛው ደረጃ ደርሷል፡፡በሀገራችንም ያለው የገበያ ስርዓት ምን አይነት ውጥንቅጥና ቀውስ ውስጥ እንዳለ እያየነው ነው፡፡ስለዚህም ነፃ-ገበያ የሚባል ነገር በወሬ እንጂ በተግባር የለም ማለት ነው፡፡ጥንቱንም የነፃ ገበያ ስልት ጥቂቶች ስግብግቦችና ሃያላን በዚህ ስምና ሽፋን እንደፈለጉት የሚዘርፉበት የሚከብሩበትንና የሚንሰራፉበትን ሰርዓት ለመፍጠር ያለመ አካሄድ ነው፡፡እዚህ ላይ መንግስት የሚለው እሳቤና እይታ ብዙሃኑን የሚወክልና ለብዙሃኑ ህልውና ደህንነት ጥቅምና ፍላጎት የቆመ የሚለውን የታወቀ ግለፅ ትርጉም ግምት ውስጥ በማስገባት ነው፡ነገር ግን ሌላው ዋናው ችግር እየተፈጠረ ያለው ደግሞ እንደ ነፃ-ገበያው ሁሉ ይህም የመንግስትነት ትርጉምና ተግባር ፍየል ወዲያ ቅዝምዝም ወዲህ እንደተባለው አይነት ፈጽሞ አልጣጣም ማለቱ ነው፡፡ማለትም እንደ ነፃ-ገበያው ሁሉ መንግስትም በወሬ ሳይሆን በተግባሩ ለብዙሃን ሳይሆን ለጥቂቶች የቆመ መሆኑ፡፡
2ኛ)ታዳጊውን አለም በሚመለከት በ1970ዎቹ ውስጥ በቺሊ ስራውን ሀ-ብሎ የጀመረው ኒዎ-ሊበራሊዝም ላለፉት 30 ዓመታት ያህል እኛንም ጨምሮ ታዳጊውን አለም ከፍተኛ የሆነ ኢኮኖሚያዊ ማህበራዊና ከዚያም ፖለቲካዊ ቀውስ ወስጥ የከተተ ነገር ነው፡፡ይህ ኒዎ-ሊበራሊዝም ደግሞ በዋናነት የአንግሎ-አሜሪካን ዋና መሳሪያ በሆኑት IMF World Bank WTO አማካኝነት SAP(Structural Adjustment Program) አማካኝነት ተግባራዊ የሚደረግ ነው፡፡የወያኔ ስልጣን ላይ መውጣትን ተከትሎ በሀገራችን ተግበራዊ የሆነው በSAP(Structural Adjustment Program)አማካኝነት ነው፡፡በSAP(Structural Adjustment Program)አማካኝነት በታዳጊ ሀገራት ውስጥ ተግባራዊ የሚሆነው ደግሞ የሚከተለው ነው፡፡
-የመጀመሪያው የማጥቃት እርምጃ የሚጀመረው ሀገራቱ በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተፅእኖና ቀውስ ውስጥ እንዲገቡ በማድረግ ነው፡፡ይህ ደግሞ እጅግ ደም አፋሳሽና አውዳሚ የሆነ የእርስ በርስና የውጪ ግጭትና ጦርነት ውስጥ ጭምር እንዲገቡ በማድረግ ነው፡፡በዚህ የተነሳም ሀገራቱ ኢኮኖሚያቸውን በትክክል ለማስኬድ ከፍተኛ የሆነ የውጪ ምንዛሪ ገንዘብ እዳና እጥረት ውስጥ እንዲገቡ ይደረጋል፡፡በብድርም ሆነ በእርዳታ የሚሰጠው ገንዘብ የሀገራቱን ችግር ዘላቂ መፍትሄ የሚሰጥ ተግባር ላይ ሳይሆን በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ ተመልሶ ወደ ግሎባል ካፒታሊዝም ሰንሰለት ውስጥ እንዲገባ ይደረጋል፡፡በዚህ የተነሳም ሀገራቱ ከዚህ አይነት ጤናማ ካልሆነ ብድርና እርዳታ ባብዛኛው የሚተርፋቸው ነገር ሌላ ተመሳሳይ ብድርና እርዳታ አዙሪት ውስጥ መግባት ነው፡፡
በእርግጥ በዚህ መልክ ከሚገኘው ብድርና እርዳታ በዋናነት ተጠቃሚ የሚሆኑት ሃላፊነት የጎደላቸውና በሙስና የተዘፈቁ እንደ ወያኔ አይነት ወሮበላና ወንበዴ የሆኑ ቅጥረኛ አገዛዞች(Stooge Client-Regimes) ናቸው፡፡ታዲያ ይህንን የብድርና የእርዳታ የእዳ ትብታብ ተከትሎ ሀገራቱ ወደውም ሆነ ተገደው SAP(Structural Adjustment Program) ተግባራዊ እንዲያደረጉ ይደረጋል፡፡በዋናነት በፋይናንስ ካፒታል ላይ እየተመሰረተ የመጣው የአንግሎ-አሜሪካን ግሎባል ካፒታሊዝም ዋና አስቀያሚ ኢፍትሃዊና ኢሰብአዊ የሆነ ተግባሩ ደግሞ እየተገለፀ የመጣው በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ ሀገራትና ህዝቦች ሊከፍሉት የማይችሉት የእዳ ትብታብ ውስጥ እንዲገቡ በማድረግ የዘላለም ባሪያ ማድረግ ነው፡፡አንድ ግለሰብ አግባብነትና አዋጪነት ለሌለው ተግባር አራጣ አበዳሪዎችም ሆነ የባንክ እዳ ውስጥ ሲገባና ያንን የወሰደውን ገንዘብ መመለስ ሳይችል ሲቀር ምን እንደሚከተል የሚታወቅ ነገር ነው፡፡
በተመሳሳይ መንገድም ሃላፊነት የጎደላቸውና በሙስና የተዘፈቁ እንደ ወያኔ አይነት ወሮበላና ወንበዴ የሆኑ ቅጥረኛ አገዛዞች(Stooge Client-Regimes) ስልጣን ላይ ሲወጡ ከግሎባል ካፒታሊዝም ጋር እየተሞዳሞዱ ሀገርንና ህዝብን በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ ቀውስ ውስጥ የሚከቱት በዚህ አይነት አካሄድ ነው፡፡ታዲያ ይህንን ቀውስ ወይንም መሞዳሞድ ተከትሎ የሚከተሉት በአንድ ሀገር ውስጥ እንዲከናወኑ ይሆናል፡፡
-የግሎባል ካፒታሊዝም ቴክኖክራቶች በእንደ IMF World Bank አማካሪዎች አማካንነት ጣልቃ እየገቡ በየሀገራቱ የውስጥ Monetary Policy and Fiscal Policy ላይ ምክርና ውሳኔ ይሰጣሉ፡፡በዚህም የተነሳ የዚያን ሀገር ጥሬ ሀብትና የሰው ሃይል በርካሽ ዋጋ ለመበዝበዝ ሲባል የገንዘብ ምንዛሪ ዋጋ ከኢኮኖሚው ጋር በዙም በማይጣጣም አካሄድ ቀስ በቀስ እየጋሸበ እንዲወድቅ ይደረጋል፡፡እንደዚሁም በየሀገራቱ የውስጥ አመታዊና ከዚያም በላይ በዘለለ ያለ የበጀት አያያዝና አመዳደብ ላይ ጣልቃ በመግባት ሀገሪቱ ለትምህርት ለጤና ለማህበራዊ አገልግሎት ወዘተ የምታውለው መዋእለ ንዋይ እንዲቀንስና በተቃራኒው ለመከላከያ ወዘተ አይነት ብዙም አግባብነትና ለሌለውና ጠቃሚ ይልሆነ ኪራይ ሰብሳቢነት ያለበት ለራሱ ለግሎባል ካፒታሊዝም አመቺ ለሆነ የንግድና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ውስጥ እንዲውል ይደረጋል፡ከድሃው ጉሮሮ እየተነጠቀ ለአባይ ግድብ አዋጡ የሚለው ወያኔ በተቃራኒው ባለስልጣናቱ በሚሊዮኖች ብር የሚቆጠር የቅንጦት መኪናዎችን ከመንግስት በጀት ወጪ እየተደረገ እንዲያሽከረክሩ ያደርጋል፡፡
-ለህዝብና ለሀገር ፍትሃዊ ማህበራዊ አገልግሎት የሚሰጡትና የተረጋጋ ኢኮኖሚ እንዲኖር ከፍተኛ አስተዋፅኦ የሚያደርጉት የመንግስት የልማትና የንግድ ድርጅቶች ለከፍተኛ ትርፍ ማግኛነት ሲባል በርካሽ ዋጋ ወደ ግለሰብ እንዲዞሩ ይደረጋል፡፡በዚህ የተነሳም ነፃ-ገበያ በሚል ውንብድና ስራ ገበያውን በሞኖፖል የተቆጣጠሩት ጥቂት አምራችና ጅምላ አከፋፋይ ነጋዴዎች አገልግሎት ሰጪዎች ዋጋን ያለአግባብ በማናር ከገቢው ጋር በማይመጣጠን ሁኔታ ህዝቡን እያስጨነቁ ይዘርፉታል፡፡
-ለሰራተኛ የሚከፈል ወርሃዊ ደሞዝ ከነባራዊው ሁኔታ ጋር በማይጣጣም መንገድ በከፍተኛ ሁኔታ እንዲቀንስ ይደረጋል፡፡እንደዚሁም ሰራተኛ ከስራ ቦታው እንዲፈናቀል ይደረጋል፡፡እንደዚሁም ከዚሁ ኒዎ-ሊበራል ፖሊሲ ጋር ተስማሚና ታማኝ የሆኑ ስራ አስፈፃሚ ቴክኖክራቶች በየመንግስትና የግል ድርጅቶች ውስጥ በአማካሪነትና በስራ አስፈፃሚነት እንዲሰገሰጉ ይደረጋል፡፡እንደ ሲቪል-ሰርቪስ አይነት ተቋማት ዋና የተመሰረቱበት አላማ አንዱ ይህንን ተግባራዊ ለማድረግ ነው፡፡
-ሀገራቱ በእውነተኛ ስልጣኔ በሳይንስና በቴክኖሎጂ እንዲያድጉና እራሳቸውን እንዲችሉ የሚያደረግውን አካሄድ ሳይሆን ለአለም ገበያ በርካሽ ዋጋ ጥሬ እቃ አቅራቢ እንዲሆኑና በተቃራኒው ደግሞ እርካሽ ሸቀጥ ማራገፊያ እንዲሆኑ በማድርግ በዚህም ለዘላለም ጥገኛ እንዲሆኑ ይደረጋል፡፡
-ሀገራቱ በምግብ እራሳቸውን እንዳይችሉ የሚያዘናጋ ጥራት የጎደለውና ለጤና ተስማሚ ያልሆነ የእርዳታ እህልና የርካሽ ምግብ ማራገፊያ እንዲሆኑ ይደረጋል በተቃራኒው ደግሞ ኤክስፖርት መር በሚል ስሌት የግብርና ወጤቶች ሁሉ ለውጪ ምንዛሪ ማግኛነት ባተኮረ አካሄድ ጤናማ እራስን በምግብ እህል ለመቻል ጠቃሚ የሆነው የግብርና ስርዓት እንዲፋለስ ይደረጋል፡፡ስለዚህም የሀገሪቱ የግብርና ስርዓት የግዴታ በግሎባል-ካፒታሊዝም የንግድ ስርዓት ውስጥ እንዲያልፍ ይደረጋል፡፡
-Asset Grab የኒዎ-ሊበራሊዝም ዋና መገለጫ ነው፡፡በዚህም የተነሳ በገንዘብም ሆነ ያለገንዘብ ህዝባዊ አገልግሎት የሚሰጥ ማንኛውም ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ ነገር ሁሉ Liquidate ተደርጎ ለትርፍ በሚንቀሳቀስ የንግድ ስርዓት ውስጥ እንዲገባ ይደረጋል፡፡ስለዚህም ነገሮች በዚህ ከቀጠሉ ወደፊት ያልተበከለ ንፁህ አየር መተንፈስም ሆነ ከጫጫታ(Noise Pollution) ነፃ የሆነ አካባቢ ገንዘብ የሚያስከፍልበት የሚሆንበት ዘመን ሊመጣ ይችላል፡፡ኒዎ-ሊበራሊዝም የፋይናንስ ካፒታሊዝም(Predatory and Parasitic Finance Capitalism) የመጨረሻ ደረጃ መገለጫ ጭምር ነው፡፡በሀገራችን የተፈጠረው የገንዘብ ግሽበትም አንዱ ምንጭ ወያኔ የሀገሪቱን ሀብት ሁሉ በአቋራጭ በሞኖፖል ለመቆጣጠር ሲል ኢኮኖሚው ሊሸከመው ከሚችለው በላይ ገንዘብ ያለአግባብ በድብቅ እያተመና እያዘዋወረ ያደረገው የ Asset Grab መገለጫ ጭምር ነው፡፡
-የኒዎ-ሊበራሊዝም አንዱ እጅግ አደገኛ አስተሳሰብ ማንኛውም ነገር (ሰውን ጭምሮ) ለገንዘብ ትርፍና ዝውውር ሲባል ወደ ሸቀጥነት መቀየር አለበት ወይንም ይችላል የሚል ነው፡፡ለዚህም ነው የተፈጥሮ ንፁህ አየርም ጭምር ነገ ሊከፈልበት ይችላል ያልኩት፡፡
-በእርግጥ ሊበራል ኢኮኖሚም ሆነ ኒዎ-ሊበራሊዝም በጥራዝ ነጠቅ እይታ እያየነው ስርዓቱ እንዲያው ለሁሉም ሊበራልና ፍትሃዊ የሆነ የተመቻቸ የመሮጫ ሜዳ ወይንም ነፃ-ገበያ እንደሆነ እንድናስብ ወይንም እንድንጠብቅ ሊያደርገን ይችል ይሆናል፡፡እውነታው ግን ይህ አይደለም፡፡እውነታው ደግሞ ሊበራልነቱ ለጥቂት ከፍተኛውን የእውቀት የገንዘብና የስልጣን ደረጃ ለያዙ የቡርዣው ኤሊቶች ነው፡፡ኒዎ-ሊበራሊዝም ተግባራዊ ሊሆን የሚችለው ቡርዣውና የቡርዣው መንግስት በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ ሰምና ወርቅ ሆነው አንዱ አንዱን እየደገፈና እየተከላከለ በአንድነት ተስማምተው መስራት ሲችሉ ነው፡፡ለምሳሌ አንድ የንግድ ተቋም ሊከስር ሲል ወይንም ሲከስር መንግሰት በህዝብ ገንዘብ በውድ ዋጋ ይገዛዋል፡፡በተቃራኒው ይህ የንግድ ተቋም በመንግስት ስር ሆኖ አገግሞ በቅጡ አትራፊ መሆን ሲጀምር ደግሞ መንግስት መልሶ ለቡርዣው በእርካሽ ዋጋ ይሸጥለታል፡፡
That is such an amazing clandestine revolving door between the rooms of the Capitalist class and the government. Who freely wander and do what ever they want from one class to the other are elitist technocrats who advance the interest of global capitalism. This is what makes so puzzling and paradoxical about the very essence of Democracy in the heydays era of global capitalism.
-በኒዎ-ሊበራል አስተሳሰብ ፖለቲኞች ስራቸው ምርጫ እየተደረገ በራሱ በቡርዣው የገንዘብ ድጎማ ጭምር በሚደረግ ምርጫ ህዝብን ዲሞክራሲ አለ ለማስባል በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ በቡርዣው ኤሊቶች አስቀድመው ተመርጠው የሚቀመጡ የራሱ የቡርዣው አገልጋዮች ናቸው፡፡በእርግጥ ከፍተኛው የቡርዣው ኤሊቶች በእንደኛ አይነት ሀገር ውስጥ ዲሞክራሲ ሰፈነ አልሰፈነ ጉዳያቸው ስላልሆነ ከተቻለ በሰላማዊ መንገድ በምርጫ ላይ ብቻ በተመሰረተና በሚገለፅ የውሸት ዲሞክራሲ ስልጣን ላይ የሚወጡና የሚወርዱ ነገር ግን ለግሎባል ካፒታሊዝም ታማኝ የሆኑ ቅጥረኛ የሆኑ አገዛዞችን(Stooge Client-Regimes) ይመርጣሉ ካልተቻለ ግን እንደ መለስ አይነት አረመኔ ዘረኛ አምባገነን ዘራፊ አገዛዝ ስልጣን ላይ ቢወጣና ቢገዛም ግዳቸው አይደለም፡፡በላይነሽም ሆንሽ ሌሎች በቅጡ ያልገባችሁ ነገር ዘረኝነትም ይሁን የሃይማኖት ክፍፍል ወይንም ፆታም ቢሆን ወይንም ሌላ አይነት ልዩነትን የሚፈጥር ነገር ዋና ቁምነገሩ ይህንን ልዩነት ተጠቅሞ ጥቂቶችን ለይቶ ስልጣን ላይ በማውጣት ለግሎባል ካፒታሊዝም የሚመች ኢሊታዊ አገዛዝን(Elitist Class Structure and Elitist governance) የመፍጠሩ ጉዳይ ላይ መሆኑን ነው፡፡ዛሬ ወያኔ በዘር ተሰባስቦ ይህንን አይነት ግፍና መከራ እንዳመጣ ሁሉ ነገ ደግሞ አማራውም ሆነ ጉራጌውም ሆነ ኦሮሞው ወይንም ሌላ የለም በተለየ መንገድ የተረገጥሁ የተጨቆንኩኝ እኔ ነኝ የሚል ጥቂት ያንን ስብስብ የሚወክል ኤሊት ተነስቶ ስልጣን ላይ መውጣት እስከቻለ ድረስ ይህንንም ግሎባል ካፒታሊዝም በረቀቀና በተቀነባበረ መንገድ ለራሱ በሚመች መንገድ ይጠቀምበታል፡፡ዋናው ቁምነገሩ ያለው ያለአድሎና ልዩነት ለሁሉም በቀናኢነት የቆመ ሁሉን አቀፍ ህዝባዊና ናሽናሊስት አገዛዝ ስልጣን ላይ እንዳይወጣ ማድረግና በተቃራኒው በጥቅምና በሌላም ልዩነት በመሸነፍ እራሱን ነጥሎ የሚያይ ጥቂት ኤሊት ለይቶ ስልጣን ላይ ማውጣትና መጠቀም ነው፡፡ከፋፍለህ ግዛ ማለት እኮ ይህ ነው፡፡ሰዎች ዘረኝነትን የሚመርጡት እኮ ዝም ብለው በተፈጥሯቸው ዘረኛ ስለሆኑ ሳይሆን ሆነኝ ተብሎም ሆነ እንደአጋጣሚ ሳይታወቅ በዘረኝነት ላይ በተመሰረተ አካሄድ ባለ ክስተት የበላይነት ወይንም በተቃራኒው ያለ የበታችነት ስሜትንና በተያያዥ ያለ ደህንነትንና ጥቅማጥቅምንም ሆነ አደጋ ጉዳትንና በደልን ማስተናገድ ሲጀምሩ ጭምር ነው፡፡ከዚህ በመነጨም በዛሬው ዘመን ደረትን ነፍቶ እኔ ትግሬ ነኝ ማለት የሚያኮራ ተግባር ነው፡፡በተቃራኒው ደግሞ አማራ ነኝ ማለት የሚያሳፍርና የሚያሸማቅቅ ሊሆን ይችላል፡፡ስለዚህም እኛ መታገል ያለብን ዘረኝነት የተለየ ጥቅምም ሆነ የተለየ ጉዳት የማይፈጥርበትን ሁሉን አቀፍና በዋናነት ሰብዓዊነትን ያማከለና ያነገበ ስርዓት መፍጠር ነው፡፡
ስለዚህም እውነተኛ ዲሞክራሲም ሆነ የህዝቡን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም የሚያስጠብቅ እውነተኛ ህዝባዊ ናሽናሊስት ሶሻሊስታዊ አገዛዝ ኒዎ-ሊበራሊዝም ወይንም ግሎባል ካፒታሊዝም የማይፈልገውና ፈፅሞ የሚጠላው ነገር ነው፡፡እውነተኛ ዲሞክራሲ ካለ ህዝቡና ሀገሩ እውነተኛ ፖለቲካዊና እውነተኛ ኢኮኖሚያዊ ነፃነትን ይጎናፀፋልና በዚህም የተነሳ የገዛ ሀገሩና ሀብቱ ዋና ወሳኝና ተጠቃሚ ይሆናል፡፡አሁን በ3ኛው ዓለም የጠፋው ነገር እውነተኛ ዲሞክራት ሆኖ የሀገሩንና የህዝቡን እውነተኛ ፖለቲካዊና እውነተኛ ኢኮኖሚያዊ ነፃነትን የሚያጎናፅፍ አገዛዝ ነው፡፡በምርጫ ዲሞክራሲ ስልጣን ላይ የሚወጡት አንዳንድ ብቅ ብቅ የሚሉ የዘመናችን አገዛዞች ህዝብን ለማደናገር እውነተኛ አገዛዝ አመጣን ቢሉም ቅሉ ግን ከግሎባል ካፒታሊዝም ጋር በጓሮ በር እየተሞዳሞዱ አበበ ወርዶ ከበደ ስልጣን ላይ ቢወጣም ቅሉ ግን ዞሮ ዞሮ የሀገርንና የህዝብን ሀብት እየዘረፉና እያስዘረፉ የህዝብን ኢኮኖሚያዊ ህልውናና መብት ለዘለቄታዎ የሚያስጠብቁ ሊሆኑ አልቻሉም፡፡በዚህ የተነሳም ዲሞክራሲ ዳቦ ማምጣት ያልቻለበትን ሁኔታ ሊፈጥር ቻለ፡፡የቀዝቃዛውን ጦርነት ማክተምና የሶሻሊስቱን ብሎክ ጊዚያዊ ውድቀት ተከትሎ ላለፉት 20 ዓመታት በብዙዎቹ ታዳጊው ሀገራት የተፈጠረው ይህ እንቆቅልሽ ነው፡፡የእኛ ደግሞ ከሁሉ የባሰበት ሆነና መለስና ወያኔ የውሸት ዲሞክራሲንም ሆነ ዳቦን ሊሰጡን የማይችሉ ሆነና አረፈው፡፡እንዲያውም ጭራሽ በገዛ ሀገር ውስጥ በዘረኝነት ላይ የተመሰረተ አገዛዝ ቅኝ አገዛዝ በሚመስል ሁኔታ ብዙሃኑን ከሁለተኛ ዜጋ በታች አውርዶ በተቃራኒው የአንድን ብሄር ወይንም ዘር ፍፁም የበላይነት የሚያረጋግጥ ሆነና አረፈው፡፡But who cares(the west does not care as such) about this as long as TPLF has been advancing the interest of Global Capitalism by applying its neo-liberal policies. I think you በላይነሽ do not as such understand the insidious double standards and hypocrisy of Global Capitalism. Things are not plain and clear the way we want to label them in black and white like democrat or dictators and are more intricate beyond that paradigm set-up.
ሠ)ሌላው መለስና ወያኔ ህዝብን ለማሳሳት ስልጣን ላይ ሊወጡ አካባቢ በትግሉ ወቅት በስም ኢህአዲግ(ኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ዲሞክራሲ ግንባር) የሚለውን ፈጥረው ህዝባዊ አብዮታዊ-ዲሞክራሲ ነው የምንከተለው ቢሉም በተግባር ግን ሁለቱንም አይደሉም ነው ያለኩት፡፡ስለዚህም መለስና ወያኔ ህዝባዊ(ሶሻሊስታዊ) ወይንም ሊበራል-ዲሞክራትም አይደሉም፡፡ሁለቱም ማሳሳቻ ጭንብል ነው፡፡ህዝባዊ(ሶሻሊስታዊ)ለመምሰል የፈለጉበት ዋና ምክንያት ለትግራይና ለኢትዮጵያ ድሃ ህዝብ የቆሙ በመምሰል ድሃውን ህዝብንና ታጋዩን በትግሉ ወቅት ከጎናቸው ለማቆም የታለመ ስልት ነው፡፡ስልጣን ላይ ከወጡ በኋላ ደግሞ ዲሞክራሲን ያነሱበትና ያራገቡበት ምክንያት ደግሞ በትግሉ ወቅት ድጋፍ የሰጣቸውን የምእራቡን አለምና ግሎባል ካፒታሊዝምን ለመምሰል ሲባል አጉል ዲሞክራት መስሎ ለመታየትና በወቅቱ ያለውንም እንደ ኦነግ አይነት የተቃዋሚ ሃይል ለመሸንገልና ለማዘናጋት ሲባል ነበር፡፡በአደባባይ እኔ እንደዚህ ነኝ ማለት ወይንም ያንን ነገር መምሰልና በትክክል በተግባር ደግሞ መሆን የተለያየ ነገር ነው፡፡ዲሞክራት ነኝ ማለትና ዲሞክራት መሆን ይለያያል፡፡
ስለዚህም ዛሬ ከ20 ዓመታት በኋላ የምናየው የብዙሃን ፓርቲ የፖለቲካው ምህዳር መጥፋትና የአንድ ፓርቲ ከዚያም አልፎ የአንድ ግለሰብ አምባገነን ስርዓት የሚያሳየን ወያኔ ጥንቱንም ሲፈጥር በባህሪው ዲሞክራት አለመሆኑን ነው፡፡እንደዚሁም ሶሻሊስት በሆነው በደርግ ዘመን ባልታየ ሁኔታ የብዙሃኑ ህዝብ አጠቃላይ የኑሮ ሁኔታና በዚህ አይነት እጅግ አስከፊ የሆነ አሳዛኝና አሳፋሪ ቅጥ ያጣ የኑሮ ውድነት የሀብት ልዩነትና ሙስና እየተገለፀ መታየት የሚያሳየው ነገር ወያኔ ጥንቱንም ሲፈጥር በባህሪው ህብረ-ብሄራዊና ህዝባዊ(ሶሻሊስታዊ)አለመሆኑን ነው፡፡አንዳንዶች ወያኔን አምባገነን የምንለው አብዮታዊ-ዲሞክራሲን የሚከተል በአንድ ፓርቲ የሚመራ ሶሻሊስታዊ ስለሆነ ነው ይሉናል፡፡አምባገነን ለመሆን የግድ ሶሻሊስት መሆን ይጠይቃል ማለት ነውን?እነ ሙባረክ እነ ቤናሊና ሌሎችም የምእራብ ሀገራት ወዳጆች ሶሻሊስት ነበሩ ማለት ነውን?በእርግጥ ጋዳፊ አምባገነን ቢሆንም ለህዝብ የቆመ እውነተኛ ሶሻሊስት ነበር ለዚህም ነው ከምእራቡ የካፒታሊስት ስርዓት ጋር ስለማይጣጣም አወዳደቁ የከፋ የሆነው፡፡አሁን ከአንቺና ከሌሎች መሰል ሰዎች የምረዳው አንድ ነገር አለ፡፡ይህም ሶሻሊዝም የሚለውን ነገር በጣም እንደምታጣጥሉና መጥፎ ነገርን ሁሉ ከሶሻሊዝም ጋር ማያያዝና ጥሩውን ነገር ግን ከግሎባል-ካፒታሊዝም ጋር ማያያዝ፡፡አህያውን ፍርቶ ዳውላውን አንዲሉ ከቀዝቃዛው ጦርነት ማክተም በኋላ ተከትሎ ያለን ከ20 ዓመታት በላይ ያለ የግሎባል ካፒታሊዝም ብቸኛ አለም አቀፍ ስርዓትነት ያመጣውን ቀውስና ጣጣ ሁሉ በሶሻሊዝም ላይ መላከክ ምን አይነት ምሁራዊ አስተሳሰብ እንደሆነ ለመገመት በራሱ ይከብዳል፡፡እውን ኢትዮጵያንና የኢትዮጵያን ህዝብ እጅግ የጎዳቸው የመለስና የወያኔ ዲሞክራት አለመሆን ነው ወይንስ የግሎባል ካፒታሊዝም ቅጥረኛ(Stooge Client-Regimes) በመሆን ዘረኝነታቸውና በዚህ በተያያዘ የፈፀሙት የሀገር ክህደት ዝርፊያና ማፈራረስ ተግባር ነው?
እኔ እንደምረዳው ከሆነ አንቺና መሰሎችሽ(ልሳሳት እችላለሁኝ) ባብዛኛው ኢትዮጵያን ከማዳን ይልቅ ግሎባል ካፒታሊዝምን በመሸፋፈንና በመከላከል የግሎባል ካፒታሊዝምን ህልውና ደህንነትና ጥቅም መከላከልና ማዳን የመረጣችሁ ነው የሚመስለው፡፡መለስና ወያኔ ዘረኛ መሆን መብታቸው ነው፡፡ነገር ግን ዘረኝነታቸው በተወሰኑ ሃይሎች ተፈላጊ ሳይሆን ቀርቶ የማይጠቅማቸውና የማያዋጣቸው ነገር ቢሆን ኖሮ እንዴት ሰልጣን ላይ ለመውጣትና ሀገርንና ህዝብን በዚህ መንገድ ለማስተዳደር ተጠቀሙበት?ስለዚህም ግሎባል ካፒታሊዝም የመለስንና የወያኔን ዘረኝነት ለራሱ አሰራር መጠቀሚያ አደረገው፡፡ግሎባል ካፒታሊዝም ወይንም አሜሪካ እኮ የዛሬን አያድርገውና አንድ ወቅት እነ ማንዴላን ጭምር አሸባሪ መዝገብ ውስጥ ሲያሰፍራቸው እነ መንግሰቱ ጋዳፊ ሃይለስላሴ ግን በተለያየ መንገድ ለነፃነታቸው በሚደረግ ትግል ይረዱዋቸው ነበር፡፡ስለዚሀም ግሎባል ካፒታሊዝም ለብዙሃኑ የቆመ እውነተኛ ዲሞክራሲንና ህዝባዊ የሆነን ነገር ሁሉ አይደግፍም አይመርጥም፡፡እውነታው ይህ ነው በላይነሽ ሆይ እርምሽን አውጪ፡፡ስለዚህም መለስና ወያኔ በዘመናችን እንዳለው ባለ የምርጫ ዲሞክራሲም ሆነ በሌላው እይታ ያለ ዲሞክራሲ እውነተኛ ዲሞክራትም አይደሉም እንደዚሁም ህዝባዊ(ሶሻሊስታዊ) አይደሉም፡፡ከዚህ በፊት ባለ አስተያየቴ እነደገለፅኩት በአንድ በኩል ያለው ድብቅ የውስጥ አይዲኦሎጂያቸው “የትግራይ ህዝብ ታሪክና የትምክህተኞች ሴራ” በሚባለው የተስፋ ኪዳን ደስታ መፅሀፍ ውስጥ በትክክል የተገለፀ ነው፡፡በዚህ መፅሀፍ ውስጥ ደግሞ እንደተገለፀው ከሆነ ከዳግማዊ አፄ ምኒሊክ አገዛዝ ጋር በተያያዘ አማራውን በተለይም የሸዋን አማራ ለትግራይ ህዝብ ስልጣኔ ውድቀት ኋላቀርነትና ድህነት ብቸኛ ተጠያቂ(Scapegoat) የሚያደርግ ነው፡፡ደርግን መጣል የሚለው እንደ መጀመሪያ ሽፋን ነው፡፡ደርግ ወያኔ ባይመጣም ውሎ አድሮ ከቀዝቃዛው ጦርነት ማክተም ጋር በተያያዘ በራሱ ጊዜ መውደቁ አይቀርም ነበር፡፡ስለዚህም የወያኔና ሻእቢያ አካሄድ በደርግ መውደቅና ኤርትራ መገንጠል ላይ ብቻ ያነጣጠረ አልነበረም፡፡በዋናነት በአድዋ ጦርነት ምክንያት በፀረ-ኮሎኒያል ትግሉ ዋና አስተባባሪና መሪ የሆነውን አማራውን መምታትና ማዳከምም አንዱ ዋነኛው ድብቅ አጀንዳ ነበር፡፡እንዲያውም መለስና ወያኔ እውነተኛ ሶሻሊስታዊ አስተሳሰብ ቢኖራቸው ኖሮ ይህንን አይነት መሰሪ ስራ ባልሰሩ ነበር፡፡ስለዚህም ይህ የመለስና የኢሳያስ መሰሪና እኩይ የሆነ ፀረ-ኢትዮጵያ ፀረ-ኢትዮጵያዊነትና ፀረ-ኢትዮጵያውያን አስተሳሰብ ደግሞ ከግሎባል ካፒታሊዝም ታሪካዊና ተጨባጭ አላማ ፍላጎትና ባህሪ ጋር የአላማ አንድነትን የሚፈጥር እንዲሆን አደረገው፡፡ይህ ለምን ሆነ ከተባለ ደግሞ ናሽናሊስት ስሜት ባላቸው አገዛዞች ታላላቅና ጠንካራ ህዝባዊ መሰረት ያላቸው ሀገራት በተፈጠሩና በጎለበቱ ቁጥር ግሎባል ካፒታሊዝም የታዳጊውን ሀገራት የተፈጥሮ ሀብት እንደልብ ለመመዝበር አይመቸውም፡፡ስለዚህም እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ትላልቅና ጠንካራ ሀገራት ህብረ-ብሄራዊ በሆነ የአንድነት አገዛዝ ሳይሆን በዘር በሃይማኖት ወዘተ እየተከፋፈለ እርስ በርሱ የሚናከስና በዚህም የተነሳ በእርስ በርስ ጦርነትና ግጭት የተነሳ እርስ በርስ የተበታተነ በወረዳና በአውራጃ ደረጃ ያለ ደካማ የሆኑ ሀገራትን መፍጠር ነው የሚፈልጉት፡፡And that is why ethnicity and other religious differences are as such hyped and inculcated so that there shall not be meaningful and purposeful unity and stability.ይህ መረጋጋትና ሰላም ሲጠፋ ደግሞ ታዳጊ ሀገራት የተፈጥሮ ሀብታቸውን ተራጋግተው ለራሳቸው እድገትና ስልጣኔ በሚጠቅም መንገድ መጠቀም እንዳይችሉ ይሆናል፡፡የወያኔ ዘረኝነትና ከፋፍለህ ግዛውም እራሱ ግሎባል ካፒታሊዝም የሚፈልገው ነገር ነው፡፡ለዚህም ነው እኛ ዘወትር የወያኔን ሃጢያት እየተረክን እንደ ቁራ አትርዱብን እያልን ዘወትር ብንጮህም መለስና ወያኔ ከምእራቡ መንግስታት ዛሬም ድጋፍ እያገኙ ያሉት፡፡መለስንም ከአንገታቸው እንጂ ከአንጀታቸው የማያወግዙትና ተገቢውንም እርምጃ የማይወስዱት ለዚህ ነው፡፡እኔ እንደተረዳሁት ከሆነ ብዙዎቻችን ሊበራል-ዲሞክራሲና ሊበራል-ኢኮኖሚ(ነፃ-ገበያ) የሚባሉትን የካፒታሊዝምን የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታዎች በቲዎሪ ደረጃ ባለ የተለመደ የሚታወቅ የተረት-ተረት እይታ ነው እየመዘንን ያለነው፡፡ከበስተጀርባ ያለውን ውስብስብ ነገር ብዙዎቻችን አልተረዳንም፡፡ብዙዎቻችንንም ኢትዮጵያውያን አጠቃላይ ሁኔታውን የምንመዝነው በምእራቡ አለም ካለው ዲያስፖራዊ ግለሰባዊ ህይወታችን ጋር በተያያዘ ባለ እጅግ አጥብበን ነው፡፡ከዚህ ዲያስፖራዊ ግለሰባዊ ህይወታችን ጋር በመነጨም ይመስለኛል ማን ላይ ቆመሽ ማንን ታሚያለሽ ሆኖብንና አህያውን ፈርቶ ዳውላውን እንዲሉ መለስን ብቻ አንድ ጊዜ ሶሻሊስት አንድ ጊዜ ዘረኛ አንድ ጊዜ አብዮታዊ ዲሞክራት አንድ ጊዜ አምባገነን አንድ ጊዜ ዘራፊ ሙሰኛ ወዘተ አይነት የተለያየ ስም እየሰጠን ዘወትር ከማውገዝ ውጪ ከመለስ በስተጀርባ ያለውን ግሎባል ካፒታሊዝምን ጭምር በድፍረት ለመጋፍጥና ለማውገዝ የሞራልና የስነ-ልቦና ብቃት ያጣነው፡፡ከዚህ በመነጨም ነው የግሎባል ካፒታሊዝም ዋና መዲና ከሆኑት ዋሽንግተንና ለንደን ከከተመ ዲያስፖራዊ ተቃዋሚ ሃይል ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን ዘለቄታዊ ወደ እውነተኛ ነፃነትና ብልፅግና የሚያመራ አገዛዝ ይፈጠራል ብዬ ብዙም እምነት ተስፋ የማላሳድረውና የማልጠብቀው፡፡ምክንያቱም አንስታይን አንድ ወቅት እንዳለው “You can not solve a certain problem by the very mechanisms or methods which have already caused the very problem in the first place.” This is the vicious-circle we are trapped in tragically in quandary. If the West has been helping this way Meles and TPLF for the last 40 years then what is the very reason and motive behind they then next help the Opposition in Diaspora to topple same TPLF itself?Very critical question to ask and answer.በስተመጨረሻ አስተያየቴ እረጅም ሆኖ ቢሰለችሽም ከውስጡ ቁምነገር ስላለው ለጥያቄሽ ምላሽ በማግኘት እውነቱን እንደተረዳሽው ተስፋ አደርጋለሁኝ፡፡
አመሰግናሁኝ!!
አቶ መልካሙ በሻቢያና በወያኔ የተጣመረ ዘርን በዘር ከፍሎ ነጣጥሎ ለመምታት በተደረገው ሴራ በሸዋ አማራ ላይ ዋናውን ትወና የተጫወተው በ.ብ.አ.ዴ.ን ሽፋን ከውስጥም ከውጭም ኢትዮጵያን ለመበተን ከኦ.ነ.ግ በበለጠ የብብት ቅማል የሆነው ‘ወሎ’ ነው::ድሮ ምን ብለው ይሳደቡ,ይዘልፉ, ያንቋሽሹ, እንደነበር አንዳንድ ጥሩ አመለካከት ያላቸው የኦሮሞ,የጉራጌ,የሐረር ልጆች እውነቱን መስክረዋል እርስዎም ቢሆኑ የግል አተካራ ከዚህ ቡድን ጋር አያድርጉ እውቀት የለቸውም ለስድብ እና ለትችት እርስበርሳቸው እየተሞጋገሱ ህዝቡ እንዳይማር ሀሳቡን እንዳይሰጥ ያደናቅፋሉ ተጠንቀቁ!!የሰሞኑ አማራ ተነስ ጥያቄ ድምጹን አጥፍቶ የተቀመጠውን ሕዝብ ቆስቁሰው እንደገና የጥፋት ኢላማቸው ውስጥ ለማስገባት ነውና ማንኛችሁም የሸዋ አማራ ብቻ አደለም በዚያ ክልል የምትገኙ ሁሉ እራሳችሁን ጠብቁ ማንነታችሁንም ከኢትዮጵያዊነታችሁ በቀር ለማንም አሳልፋችሁ አጥስጡ አደራ!!!ያለ እናንተ ህብረት ግን ድል ነጻነት አንድነት ነባሪቱ ኢትዮጵያ አትኖርም!!!
መልካሙ
በመጀመሪያ አመስግናለሁ
ማስተላለፍ የፈለኩት ዋናው ቁም ነገር የምትጽፈው በጣም ረጅም ነው::መልፋትህና መድከምህ ከአልቀረ በአጭር ብታደርገው ብዙ አንባቢ ታገኛለህ ነው::ሁለተኛው ይህ መንግስት ከዘረኝነት የኢኮኖሚ ፖሊሲና ፖለቲካ ባለፈ የየትኛውንም ስርዓት የሚከተል አይደለም::ሶሻሊኢዝም በሰዎች እኩልነት ላይ የተመስረተ ስርዓት ነው በውስጡ ችግር ቢኖሩትም::በካፒታሊዝም ዘረኝነትን አይከተሉም::የኢኮኖሚ ፖሊሲያቸው ሊለያይ ይችላል::በአገራችን የመንግስት ጣልቃ ገብነት የሚባል ነገር ሳይሆን የጎሳ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ጣልቃ ገብነት ነው ያለው::ኢፈርት የወያኔ ነው ኢንጂ የመንግስት አይደለም::
የዛሬውን ጹፍህን ለማንበብ ጊዜ ማገኘት አልችልኩም ሌላ ጊዜ አነበዋለሁ::የምትጽፈውን አስተያየት መስጫ ከምትጽፍ በድህረገጽ ብትልከው ጥሩ ነው የሚመጥንም ጹህፍ ነው::ያማለት አስተያየት አትስጥ ማለቴ አይደለም:: በስጠሁት አስተያየት ቅር ከአሰኘሁህ ይቅርታ::
ማን ለማን የቴክኖሎጂ እድገት መስረቱ ት/ቤት ነው::የተቃዋሚው ቡድንም ሆነ ኢ.ህ.አ.ድ.ግ የትምህርት ጥራትና ብዛት የሚለውን ሃሳብ ያቀነቅናሉ::ቸል የተባለበትም ጊዜ የለም::ደርግም ሆነ ንጉሱ የሚችሉትን አድርገዋል::
የሁሉም ቁልፉ መልካም አስተዳደር ነው::መልካም አስተዳደር የቴክኖሎጅው መሰላል ስለሆነ ነው ሁሉም ቅድሚያ የሚስጡት::
አንዳንድ ጊዜ በርግጥ ድክታተር አገር ሲያሳድግ ይታያል::ሁለት ዓይነት ድክታተር እንዳለም ይታወቃል::ጥሮ ግሮ በሃይል አገር የሚያሳድግና ሆዳም ድክታተር::
ቻይናና ሩሲያ ድክታተሮች ነበሩ::ቴክኖሎጂውን አሳድገዋል::የላቲን አሚሪካ አገሮችም እንድሁ አሳድገዋል::
የኛው አገር መንግስት ድክታተር አይደለም::በዘረ ላይ የተመስረተ አስተዳድር ነው::ከድክታተር የከፋ ነው::
በዘረኝነት የተለከፈ ሰው የአምዕሮ ስላም ስለሌለው ለድገት ማነቆ ነው::በዚህ እይታ ነው የማየው::
አቶ መልካሙ
ሃሳብ ስለረዘመ የማስረዳት አቅም አለው ማለት አይደለም። የተጻፉ ነገሮችን በአብዛኛው ማብጠልጠልና ማጣጣል ስለምን እንደመረጡ ግልጽ አይደለም። ሰባት ነጥብ ብለው አስራ ምናምን ድረስ ነው የዘለቁት ግን ከሃሳቡ ይልቅ ምሁራኑን ባዶ ማድረጉ ላይ ነው የበረቱት። እርስዎ ይህን ሁሉ እውቀት ይዘው ከሰማይ ካልወረዱ በቀር የዚሁ የሚተቹትና የሚያዋርዱት ትውልድ አካል ኖትና በዚህ የስህተት ቁልቁለት ሲወረድ እርስዎ ዳገት ላይ ሆነው ይመለከቱ ዘንድ ማን ፈቀደልዎት? ሀሳብ በማርዘም ነገሩን ማጠማጠም እውቀት ሳይሆን መደናገርን ያስከትላል። ለማደናገር ደግሞ ይህን ያህል መድከምዎ አይጠቅምም። ፈቃድዎ ከሆነ በዚሁ በተቹበት ርዕስ ላይ ራሱን በቻለ አርአሰት የኔ የሚሉትን እውቀት ቢያካፍሉ መልካም ነው። እኔ ነኝ አዋቂው ሌሎቹ ሁሉ ከንቱ ናቸው ብለው ሁሉን ባንድ ሙቀጫ ሲወቅጡ ግን የጤናም አይመስልብዎትም። ባለንበት ውጥረት ውስጥ ደግሞ ጤና ማጣት እንግዳ ነገር አይሆንም።
ሰው አየ በ.!ማነን ፈርተን ነው የብብት ቅማል የምንሆነው::የወሎ ህዝብ ነው ሚኒልክን ስልጣን ላይ ያወጣው::የአድዋ ድል ግንባር ቀደም ተወናዋኙ የወሎ ህዝብ ነው:: ደርግንም ለመጣል በግንባር የተሰለፈው የወሎ ህዝብ ነው::ኢ.ህ.አ.ድ.ግን ከስልጣን ለማውረድ በተለያየ ጊዜ የተፋለመው የወሎ ህዝብ ነው::
100% እነግርሃለሁ በናንተ ጉልበት ኢ.ህ.አ.ድግን ምንም አታደርጉትም::ወሬና ተግባር ይለያያል::እንኳን የህይወት መስዕዋትነት ልትከፍሉ ትንሽ ገንዘብ ክፈሉ ስትባሉ ትንቀጠቀጣላችሁ::የሽዋ አማራ እያልክ ራስህን ከፍከፍ ከምታደርግ በተግባር የሚታይና የሚጨበጥ ማሳየት ይጠበቅብሃል::በመሃል ሰሜን ሸዋ ነው ዘልቀን የመጣነው::አንተ እንደምታወራው ህዝቡ ከሌላው የተለየ ህዝብ አይደለም::ህዝቡ ጨዋ ህዝብ ነው::አንዳድ መንገደኛ ጮሌዎች ለራሳቸው እንኳን መሆን አቅቷቸው በወሬ ተጠምዳችሁ ብዙ የምታወሩት::ከወሬ በፌት ስራ ይቅደም::
በተለየ አንተ በወሎ ጥላቻ የተጠመድክ ብዙ እንደምትጽፍ አውቃለሁ::ትደክማለህ እንጅ ምንም አታደርግም::ሹል አፍህን አሞጥሙጠህ ትቀራለህ እንጂ የምታመጣው ነገር የለህም::ራቁትህን የቀረህ መሆንህን አትዘንጋ::ላይ ታች ብትረግጥ ትመላለጣለህ እንጂ የምትናፍቀው ስርዓት ተመልሶ አይመጣም::ጉራህን በኪስህ ይዘህ ስትዞር ትሞታለህ::
ለሰው አየ በ.
በመጀመሪያ ከማን ጋርና ለማን እንደምትጽፍ ማወቅ አለብህ::ማንም ሰው መብቱን አሳልፎ የሚሰጥ አለ ብለህ አታስብ::
በርሃ ገብቸ በወጣትነቴ የተፋለምኩት በግሌ የወሎን ህዝብ መብት ለማስከበር ነው::ይህን በተግባር አስመክሬ ነው የመጣሁት::
አሁንም የምጽፈው ራሴን ወክየ ነው::አንተም መብቴ ተነካ አስክብራለሁ ብለህ መነሳት መብትህ ነው የከለከልህ ሰው የለም::
የወሎ ህዝብ የብብት ቅማል ነው ለምትለው ይህ የአንተን የአስተሳስብ ድህነት ነው የሚገልጸው::ከብብት ቅማል በአለፈ በግልጽ በአድባባይ ነው ፍላጎታችንን የምንገልጸው የምንፈራው ማንንም የለም::እርስበርሳቸው ለምትለው በዓይንህ አይተህ በጅሮህ ስምተህ እስከምታደንቀን በተግባር ያስመስከርነና የምናስመስክር ነን::ይህ ደግሞ በየትኛውም የኢትዮጵያ ታሪክ ሲነሳ በመጅመሪያ የሚነሳው የወሎ ህዝብ ታሪክ ነው::ጨቋኝ ከአለ አመጸኛ እንደሚፈጠር በተግባር አሳይተናል::ቁጭ ብለህ ዋለልኝን አስታውስና
በጨቋኞች ላይ የድረስውን አስታውስ::ቆም ብለህ የወረሴውን ልጅ ጥላሁን ግዛውን አስብና ተገብገብ ተብከንከንም::
ወደ ተራራ ውጣና ነብሮን አስብ እንደበሬ የነዳህን::ወደ አፋፉ ብቅ በልና ዙርያ ገደሉን ቃኝና ወደ ፌት የሚደርስብህን አስበህ ወስን::
አንተና ሁለት ሰዎች የወሎን ስም ስለጠራችሁ አይደለም መልስ የምንሰጣችሁ::በተደጋጋሚ የወሎ ድም ያለባቸውን ጭምር የናንተ የበላይነት የማይቀበሉትን ከባችሁ በማዋከብ አደጋ እያደርሳችሁ ስለአስችገራችሁ ነው::የሃይለስላሴም ሆነ ደርግ ሌት ተቀን ይሰራ የነበረው የወሎን ህዝብ አንገቱን እንዲደፋ የፕሮበጋንዳ ስለባ ማድረግ ነበር::በከፌልም ተሳክቶላቸው ለመጥፌያቸውም ምክንያት ነበር::
ድርግ ከወደቀ በኋላም በየድርጅቱ ተወትፋችሁ ከአባቷቻችሁ የወረሳችሁትን ተንኮል ቀጥላችሁበት ጥሩ ጥሩ በተግባር ትምህርታዊ መልስ ተስጥቷችኋል::አሁን ከአላረፋችሁ መልሱ በተግባር ይቀጥላል::የምንጭ መሰረቱ አለቱ ነውና የተንኮል መስረታችሁን እናሳጣችኋለን::መከበር ስትፈልግ ሌላውንም አክብረህ መኖር ትገደዳለህ::አብሮ የመኖር መስረቱ መከባበር ነው::
የኢትዮጵያም ችግር መስረቱ አለመከባበር መናናቅ ነው(አባባሉ የበላይነሽ)::አርፈህ የራስህን አመለካከት መከትል መብትህ ነው::
ያለበለዚያ አንተም ትጨፈለቃለህ::
በላይነሽ በስተመጨረሻ የሰጠሽው አስተያየት እጅግ ጠቃሚ ነገር ነው፡፡
ብዙውን ጊዜ እኔ የማልስማማው ችግሩን የምንገልፅበትን የተሳሳተ አካሄድና አባባል ነው፡፡
አምባገነን ማለት እኮ ትርጉሙ አምባ እና ገነነ ከሚሉ ሁለት ቃላት የወጣ ነገር ነው፡፡አምባ ማለት አካባቢ ክልል ማለት ነው፡፡ገነነ ማለት ደግሞ ታወቀ አየለ የበላይ ሆነ ማለት ነው፡፡ከዚህ በመነጨም አንድ ሰው በጥሩም ሆነ በመጥፎ በገንቢም ሆነ በአፍራሽ ነገር አምባገነን ሊሆን ይችላል፡፡የአገዛዞችንም አምባገነንነት ባህሪ በዚህ መልክ ነው መረዳት ያለብን፡፡ወደን ፈልገነው የምንኖርለት ገንቢና ጠቃሚ የሆነ አምባገነንነት አለ በተቃራኒው ደግሞ የምንጠላውና የማንፈልገው አፍራሽና አጥፊ አምባገነንነት አለ፡፡ዲሞክራሲም እኮ እንደዚሁ ነው፡፡በማስተዋል ካልሆነ ለጥፋትና ለመበታተን የሚሰጥና ተግባራዊ የሚሆን ዲሞክራሲ አለ በተቃራኒው ደግሞ በማስተዋል የሆነ ገንቢና ጠቃሚ ዲሞክራሲ አለ፡፡ለምሳሌ 18 ዓመት ያልሞላቸውን ልጆች ቤተሰብ የሚሰጣቸው መብትና ግዴታ የተወሰነ ነው፡፡አንድ ልጅ ዲሞክራሲያዊ መብቴ ነው ብሎ ዝም ብሎ ከምድር ተነስቶ የፈለገውን እንዲያደርግ አይፈቀድለትም፡፡እንደዚሁም ለዚህ ለአቅመ-አዳም ያልደረሰ ልጅ ከመብቱ ጋር የሚመጣጠን ግዴታ ነው የሚሰጠው፡፡እንደዚሁም እማወራና አባወራ በሚያስተዳድሩት ቤተሰብ ላይ ተገቢው የአምባገነንነት መብትና ግዴታ አለባቸው፡፡እንዴ እራሱ ፈጣሪያችን እግዚአብሄር ፍፁም አምባገነንነትን ከፍፁም ዲሞክራትነት ጋር ያለ ምንም ተቃርኖ አስተባብሮና አዋህዶ መላው ዩኒቨርስን የሚገዛ ዋናው ፍፁም አምባገነንና እንደዚሁም በተቃራኒው ያለ ፍፁም ዲሞክራት አይደለም እንዴ?ፍጠረን ሳንለው በራሱ ፈቃድ ነው እኛን ሰው አድርጎ የፈጠረን ይህ ታዲያ አምባገነንነት አይደለም እንዴ?ከፈጠረንስ በኋላ ደግሞ ነፃ-ፈቃድን(Free-Will) ሃላፊነት ከመውሰድ ጋር አይደለም እንዴ የሰጠን፡፡ታዲያ ይህ ደግሞ ፍፁም ዲሞክራትነት አይለምን?የዲሞክራሲ ገነት እንደሆነች የሚነገርላት ልእለ ሃያል አሜሪካ እራሷ የዓለም ቁጥር አንድ እኔን ብቻ ስሙኝ እኔ ያልኩትን ብቻ አድርጉ የምትል አምባገነን አይደለችምን?በእርግጥ እራሳቸው የአሜሪካ ገዥዎችና ኤሊቶች አሜሪካ የአለም ልእለ ሃያል አምባገነን እንድትሆንና ዓለምን እንድትጠብቅ እንድታስተዳድር ስርዓትንና ዲሞክራሲን እንድታሰፍን መለኮታዊ ፈቃድ እንዳለ አድርገው ነው ለተቀረው አለም የሚሰብኩት፡፡እኛ ይህ ከሆነ ነገሩ መቼ ተቃወምን ነገር ግን አሜሪካ ስለዲሞክራሲና ስለ ሰብዓዊ መብት የምታወራውና የምትሰራው ነገር አልጣጣም እያለን ተቸገርን እንጂ፡፡አዎ አሜሪካኖች የአሜሪካ ፍላጎት(American Interest) ሲሉ እኛም የተቀረነው ምስኪኖች ፈጣሪ ነፃ-ፈቃድን(Free-Will) ስለሰጠን እኛም የራሳችን ፍላጎት እንዳለን ተረዱልን ነው ያልነው፡፡በእርግጥ በዘመነ ግሎባል ካፒታሊዝም ገንዘብ ስልጣን ሃይል እውቀት ካለህ ነው ፍላጎትህንና መብትህን ማስከበር የምትችለው፡፡ከዚህ በመነጨም ኢራኖችም እኮ ኒውክሊዬር አለመታጠቃቸው ነው እንጂ የሚገርመው መታጠቃቸው አይደለም የሚገርመው፡፡በእርግጥ እኛ መታገል ያለብን የዲሞክራሲ መብትህን ለማስከበር የግድ ሃይልና ስልጣን ገንዘብ ሊኖርህ ይገባል የሚለውን የዘመኑን የግሎባል ካፒታሊዝም ጤናማ ያልሆነ ቋንቋ ዲሞክራሲ መብትህን ለማስከበርና ፍትህን ለማግኘት ግዴታህንና ሃላፊነትህን ተወጣ በሚል ጤናማ አካሄድ ለመተካት ነው፡፡እኛ የተምታታብን ነገር ዲሞክራሲ የሚባለው ነገር መብት እና ግዴታ/ሃላፊነት የሚባሉ ሁለት የሳንቲም ገፅታዎች እንዳሉት አለመረዳታችን ነው፡፡በቅዱስ መፅሀፍ እንኳን እሳቱም ይኸው ውሃውም ይኸው እጅህን የፈለክበት ክተት ነው የሚለው፡፡ማለትም ለወሰድከው ምረጫና ውሳኔ ለሚመጣው ማንኛውም ውጤት ሃላፊነት ውሰድ ማለት ነው፡፡እንደዚሁም በዚሁ ቅዱስ መፅሀፍ ውስጥ ሁሉ ተፈቅዷል ሁሉ ግን ለበጎ አይሆንም ነው የሚለው፡፡ማለትም መለስ ዜናዊ በአንቀፅ 39 እንዳስቀመጡልን ማንም በፈለገው ሰዓት ዲሞክራሲያዊ መብቴ ነው ብሎ ልገንጠል ለማለት ቢችል እንኳን ውጤቱ የማይጠቅመው ሊሆን ይችላል፡፡መለስም አንቀፅ 39ን በህገ-መንግስቱ ሲያስቀምጡልን ሰማይ ላይ እንደተንጠለጠለች አንድ የሆነች በግልፅ የምትታይ ነገር ሆና ነገር ግን ያለሳቸው ፈቃድ የማይደረስባት ነገር አድርገው ነው፡፡
ብዙዎቻችን እኮ ላለፉት 20 ዓመታት ስለ ዲሞክራሲ ነፃ-ፕሬስ ወዘተ ሲለፈፍ መብት የሚባለው ነገር ሁሉ በነፃ እንደሚሰጥ ነገር አድርገን ነበር የጠበቅነው፡፡ማንኛውንም የህይወትን ግዴታና ሃላፊነት በቅጡ ያልተወጣ ሰው ስለ ነፃነት መብትና ስኬት ማውራት አይችልም፡፡ላለፉት 20 ዓመታት ወያኔና ተቃዋሚዎች የኢትዮጵያን ህዝብ ያምታቱበት ነገር ይህንን ነገር በቅጡ እንዳይረዳና እራሱን እንድ ህዝብ ወደውስጥ እንዳይፈትሽ ማድረጋቸው ነው፡፡ዲሞክራሲንም ሆነ አምባገነንነትን በጥሬው እንደወረደ እንደበቀቀን ዝም ብለው የሚያራግቡ ብልጣብልጥ ፖለቲከኞች የማይመቹኝም አንዱ ለዚህ ነው፡፡ቆይ እሰኪ ቆም ብላችሁ አስቡት አንድን ህዝብ ወይንም ዜጋ መስራት የማልችለውንና ልሰጠው የማልችለውን ነገር ሁሉ በምርጫ ሰሞን ግርግር ይህንን አደረግልሃለሁኝ ይህንን አጠፋለሁኝ ይህንን አለማለሁኝ ወዘተ እያሉ ከዚያ የሰዎችን ቀልብ በተራ-ፕሮፖጋንዳ አማሎና አታሎ ድምፅ ማግኘትና ከዚያ ደግሞ ሰልጣን ላይ መውጣት እንዴት ተደርጎ ነው ለአንድ ሀገርና ህዝብ እንደ መጨረሻ የስልጣኔና የዲሞክራሲ መጨረሻ ግብ ተደርጎ ዘወትር የሚሰበከው፡፡በዘመነ ግሎባል ካፒታሊዝም ፖለቲካ ምርጫና ዲመክራሲ ከውስጥ የነፍስ ጥያቄ መሆኑ ቀርቶ ተራ ቢዝነስ ሆነ ማለት ነው፡፡
ስለዚህም የምርጫ ዲሞክራሲን ለማስፈን ላይ ታች ከመራወጥ ይልቅ ቅድሚያ ህዝብን ንቃተ-ህሊናውን በቅጡ እንዲያዳብር ለማስተማርና ለማሰልጠን በአምባገነንነትም ቢሆን ጠንክሮ መስራት፡፡
ስለዚህም የአገዛዞችን ምንነት ከምርጫ ዲሞክራሲ ጋር በማያያዝ ብቻ ለመመዘን አይገባንም፡፡
ዲሞክራሲ አለ ለማስባል ብቻ ተብሎ አስር አይነት አገዛዞች በምርጫ ዲሞክራሲ እየተፈራረቁና ሁካታ እየፈጠሩ አንድን ሀገርና ህዝብ ከግሎባል ካፒታሊዝም ጋር እየተሞዳሞዱ በሙስናና በከሃዲነት ከሚመዘብሩት ይልቅ አንድ ናሽናሊስት አምባገነን ሀገርን ህዝብን በታማኝነት በቀናኢነት በሰላም አረጋግቶ በገዛና ቢያሳድግ ይሻላል፡፡በኢትዮጵያ ያለፉት 20 ዓመታት ባለ የፖለቲካ ሂደት ውስጥ አንድ የተረዳሁት ትልቅ ቁምነገር ብልጣብልጥና ጥራዝ-ነጠቅ ፖለቲከኞች የዲሞክራሲን ፋይዳ የሚለኩት በዋናነት እንመራዋለን ከሚሉት ምስኪን ህዝብ የእለት ተእለትና አጠቃላይ ህይወት ጋር ሳይሆን በተቃራኒው በዚህ ዲሞክራሲ በሚባለው ነገር ሽፋን ጋር በተያያዘ እነሱ እራሳቸው ባማሩ ሆቴሎችና አዳራሾች ከሚደግሱት ፌሽታና ግርግር ጋርና ነገ ደግሞ ይህንን ተከትሎ እንይዘዋለን ብለው ካሰቡት ስልጣንና ጥቅም ጋር በተያያዘ መሆኑ ነው፡፡ከዚህ በመነጨም ህዝብንና ዜጋን ዲሞክራሲያዊ መብትህ ነው እያሉ ተቃዋሚዎች ወያኔን መፋለም በሚገባው መንገድ ሁሉ በወቅቱ እንዳይታገል ያዘናጉት የወያኔን እውነተኛ ምንነት በቅጡ ካለመረዳታቸው በመነጨ ወያኔ ከደደቢት በረሃ ዲሞክራሲ ጭኖ ይመጣልናል ብለው ተስፋ ማድረጋቸው ነው፡፡ስለዚህም ዲሞክራሲ እንደ ወያኔ ባሉ በነፃ-አውጪዎች ከበረሃ አይመጣም፡፡ዲሞክራሲ ከላይ ወደ ታች በአንድ ሰሞን የፓቲ ፖለቲካ ግርግርና ፌሽታም አይመጣም፡፡ዲሞክራሲ ከራስ በግለሰብ ደረጃ ከውስጥ ይጀምራል ከዚያ በቤተሰብ በጎረቤት በአካባቢ በትምህርት ቤት በስራ ቦታ ወዘተ ከታች የሚመነጭና ቀስ በቀስ የሚያድግ ነገር ነው፡፡የገዛ ቤተሰቡን የሚጨቁን የሚረግጥ ፖለቲከኛ እንዴት ብሎ ነው ስለ ዲሞክራሲ ለሀገርና ለህዝብ ሰባኪ ሊሆን የሚችለው?መለስንና ወያኔን እንዲያው ለምን ያን ያህል ዲሞክራት ካልሆናችሁ ብሎ መራገምና መውቀስስ እንዲያው ያልዘሩትን እንደማጨድ አይቆጠርምን?እኔ መለስንና ወያኔን እየተቃወምኩኝ ያለሁት አምባገነን ስለሆኑ ወይንም ዲሞክራት ስላልሆኑ ፈፅሞ አይደለም፡፡እኔ መለስንና ወያኔን እየተቃወምኩኝና እየታገልኩኝ ያለሁት በዋናነት በዘረኝነት ላይ ተመስርተውና የባእዳን ሃይሎች ባንዳ ቅጥረኛ በመሆንና የእጅ አዙር ቅኝ አገዛዝ በሚመስል አካሄድ እያራመዱት ባለ እጅግ አደገኛና አፍራሽ የሆነ ፀረ-ኢትዮጵያ ፀረ-ኢትዮጵያዊነትና ፀረ-ኢትዮጵያ እንቅስቃሴና አመለካከታቸው የተነሳ ነው፡፡
እውነታው ይህ ሆኖ ላለፉት 20 ዓመታት ወይንም እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ተቃዋሚው ሃይል ያለውን አደገኛ ችግር ዲሞክራሲና አምባገነን እያለ እየገለፀበት ያለው ቋንቋና አካሄድ ያለውን ነበራዊ ችግርና አደጋ በትክክል የማያንፀባርቅና የማይገልፅ እጅግ ደካማና ቁንፅል ነገር ነው፡፡በኤድስ ወይንም በካንሰር የተጠቃን በሽተኛ ልክ በጉንፋን ወይንም በሆድ ቁርጠት እንደታመመ አድርጎ የማቅረብና በዚህም እይታ መፍትሄና መድሃኒት ለመፈለግ የመጣር አይነት የተሳሳተ ነገር ነው፡፡በወያኔ ዘመን ዲሞክራሲ ጠፋ ወይንም አምባገነንነት ነገሰ ተብሎ ኢትዮጵያውያን ቢነገራቸው ይህ ከቶ ያን የህል የሚያሳስባቸውና የሚያስደንቃቸው ነገር አይደለም ምክንያቱም ለሁለቱም ነገር አዲስ አይደሉምና፡፡
ዘወትር እንደ በቀቀን ዲሞክራሲ ዲሞክራሲ እያልን በመዘመር ከወደ ምእራቡ አለም በተውሶ ያመጣነው ባእድ ዘይቤና በዚህም አካሄድ ችግራችንን እየገለፅንበት ያለው ቋንቋና አካሄድ በራሱ ኢትዮጵያዊ ስልትና አካሄድ ያለው አይደለም፡፡እንግዲህ ይታያችሁ ይህ ኢትዮጵያዊ ወግና ለዛ የሌለው አካሄድ ከዛሬ መቶ ዓመታት በፊት አፄ ቴዎድሮስ ወይንም አፄ ዮሀንስ ወይንም አፄ ምኒልክ ወይንም አፄ ኃይለስላሴ እንግሊዝ ወይንም ደርቡሽ ወይንም ጣሊያን ዲሞክራሲን ሊያጠፋብን መጣ ብሎ በዚያ ዘመን ግንዛቤ በሌለው አስተሳሰብ ለኢትዮጵያ ህዝብ ምታ ነጋሪት ክተት ሰራዊት ብሎ የማወጅ ያህል ነው፡፡ለዚህም ነው ፖለቲከኛውና ምሁሩ ባማሩና በተዋቡ አዳራሾችና ሆቴሎች ተሰብስቦ ዲሞክራሲ ነፃ-ፕሬስ ወዘተ እያለ ሲያቦካና ሲተርክ ዳቦ የተራበ ቤት አልባ የሆነ በረንዳ አዳሪና ድሃ ኢትዮጵያዊ ወገኑን ጭምር ማእከልና ግንዛቤ አድርጎ ሳይሆን በዋናነት እራሱን ማእከል(Center Of Universe) አድርጎ ነው፡፡ሶሻሊዝምን በጭፍን የሚቃወሙትን ፖለቲከኞችና ምሁራኖችን በሚመለከት እጅጉን በማዘን ምሁራዊ ደደብነት ባንዳነትና ከሃዲነት(Intellectual Ignorance, betrayal and arrogance) ያለኩትም ለዚህ ነው፡፡አዎ ሶሻሊዝም ለምስኪን ድሃዎች ዲሞክራሲንና ነፃ-ፕሬስን ለመስጠት ቢቸገርም ቅሉ ግን ዳቦና መጠለያ ግን በሚችለው ሁሉ ለመስጠት ጥረት ያደረገ ስርዓት ነበር፡፡በዘመነ ግሎባል ካፒታሊዝም ግን የዘመናችንን የቴክኖሎጂ ምጥቀት የታየበትን ሞባይል ወይንም ላፕቶፕ የያዘ ርሃብተኛ ቤት አልባ ዜጋ መፍጠር ግን ቅኔው በቅጡ ያልገባን እንቆቅልሽ(Paradox) እየሆነብን መጥቷል፡፡ልክ እንደዚሁም የኢትዮጵያ ህዝብም ዲሞክራሲን እንደበቀቀን ካፋቸው የማይለዩትን መሪዎች ፖለቲከኞችና ምሁራን ሁኔታ እንደዚሁ እንቆቅልሽ(Paradox) እየሆነበት መጥቷል፡፡
ባለፈው አንድ የተፈጠረውን አሳዛኝ ክስተት ላስታውስ፡፡እንደምናውቀውና በመገኛ ብዙሃንም እንደተነገረው የኔሰው ገበሬ ባለፈው እራሱን አቃጥሎ ነው የሞተው፡፡ታዲያ የኔሰው ገብሬ የሞተው በዲሞክራሲ እጦት ነው ተብሎ በአንዳንድ መገናኛ ብዙሃን ተወራ፡፡ወያኔም አእምሮ በሽተኛ ነው ብሎ አስተባበለ፡፡በእርግጥ የኔሰው ገብሬ እራሱን አቃጥሎ የሞተው ዲሞክራሲ አጣሁኝ ተራብኩኝ ብሎ ከሆነ አዎ ወያኔ ስለ ልጁ ያለውን ማስተባበያ ለመቀበል እገደዳለሁኝ፡፡ምክንያቱም ኢትዮጵያውያን እየተወራ ያለውን አይነት ዲሞክራሲ ለብዙ ዘመናት አይነተው ስለማናውቅ ያላዩት አገር አይናፍቅም ነውና በዚህ የተነሳ ያን ያህል የምንበሳጭበት የምናዝንብትና እራሳችንንም የምናቃጥልበት ምንም አሳማኝ ምክንያት የለንም፡፡ከሁሉም በላይ ያጣነው ከሁለተኛ ዜጋ በታች ሆነን ዳቦ ኢትዮጵያንና የኢትዮጵያዊነት የዜግነት ክብራችንን ነው፡፡ስለዚህም ኢትዮጵያዊነት ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን በወያኔ ዘራፊ ዘረኛ ቅጥረኛና ባንዳ የሆነ እኩይና መሰሪ ሃይል ምክንያት ህልውናቸው ከምንጊዜውም በላይ ከፍተኛ አደጋ ላይ ነው ብለን ማቅ ለብሰን ብናዝን ወይንም እራሳችንን ብናቃጥል ትርጉም ይሰጥ ነበር፡፡ስለዚህም ወያኔ ምንድን ነው ተብለን ስንጠየቅ የሚያግባባን ትርጉም ያለው ገላጭ አባባል አምባገነን ወይንም ኢዲሞክራት ወይንም አብዮታዊ-ዲሞክራት ወይንም የአልባንያ ኮሚኒዝም የሚለው በቅጡ ያልታኘከ ጥራዝ ነጠቅ አባባል ፈፅሞ ሊሆን አይገባም፡፡ይህ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ ፈፅሞ የማይገልፅ ነገር ነው፡፡ስለዚህም መለስና ወያኔ ምንድን ነው ሲባል ተገቢና ትክክለኛ ምላሹ መሆን ያለበት ፀረ-ኢትዮጵያዊነት ፀረ-ኢትዮጵያና ፀረ-ኢትዮጵያውያን የሆነ እጅግ አፍራሽ የሆነ ተልእኮ ያነገበ ዘራፊ ዘረኛ ቅጥረኛና ባንዳ የሆነ እኩይና መሰሪ ሃይል የሚለው ከውስጥ ያለውን እውነተኛ መሰረታዊ ነገር በትክክልና በተገቢው ሁኔታ ይገልፃል፡፡ይህ መሰረታዊና ቋሚ የሆነው Primary የሆነው ነገር ነው፡፡አምባገነን ወይንም ኢ-ዲሞክራት ወይንም አብዮታዊ-ዲሞክራት ወይንም የአልባንያ ኮሚኒዝም ወይንም ልማታዊ መንግስት የሚለው እንደ አየሩ ፀባይ ተለዋዋጭ የሆነ በሁለተኛ ደረጃ ያለ Secondary ነገር ነው፡፡እንደዚሁም ችግራችን ምንድን ነው ሲባል የዲሞክራሲ እጦት ልንል እንችል ይሆናል፡፡ነገር ግን ይህ በራሱ ሌላ መሰረታዊ ጥያቄ ያስነሳል፡፡ይህም ለምን ዲሞክራሲን ማስፈን አልቻልንም የሚል፡፡ለምን?ሀገርና ትውልድም ከገባበት ትብታብና ችግርም የሚወጣው ለምን እንዴት የሚሉ ወሳኝና መሰረታዊ ጥያቀዎችን በሰከነ መንገድ በመጠየቅና በመወያየት ጭምር እንጂ ዲሞክራሲን ልክ ከእናትና አባት ተጋግሮ እንደሚጠብቅና እንደሚሰጥ የቡሄ ሙልሙል ዳቦ አድርጎ መሳልና ማስቀመጥ ተገቢ አይደለም፡፡ንፁሃንና ምስኪን ገበሬዎችንና ያካባቢ ነዋሪዎችን ከያዙት ነባር ይዞታና መሬት እያፈናቀሉና እያሰቃዩ በተቃራኒው ዶላር የዘው ለመጡ ባእዳን ሃይሎች መቸብቸብ ወያኔ ዲሞክራት ስላልሆነ ወይንም አምባገነን ስለሆነ ብቻ የሚያደርገውና ከዲሞክራሲና አምባገነንነት ጋር የሚያገናኘው ነገር ብዙም የለም፡፡ይህ የመለስንና የወያኔን ፍፁም ስር የሰደደ ፀረ-ኢትዮጵያዊነት ፀረ-ኢትዮጵያና ፀረ-ኢትዮጵያውያን ባህሪ የሚያሳይ ነገር ነው፡፡ቤተሰባዊና ማህበረሰባዊ አጠቃላይ መስተጋብር በመብትና በዲሞክራሲ አካሄድና እሴቶች(values) ላይ ብቻ ሳይሆን የተመረኮዘው እንዲያውም ይበልጡኑ በፍቅር በመተሳሰብ በመከባበር በመተማመን አካሄድና እሴቶች(values) ላይ የተመሰረተ ነው፡፡በአንድ ሀገርም ወስጥ አገዛዞችና መንግስታት ከህዝባቸው ጋር ያላቸው አጠቃላይ መስተጋብር በዚህ ስሌት ጭምር የተቃኘ መሆን አለበት፡፡ቅድሚያ ቤተሰባዊነትንና ማህበራዊነትን በሚያስቀድመው እንደ ቻይና ባለው የምስራቁ አለምና ግለሰባዊነትን በሚያስቀድመው እንደ አሜሪካ ባለው የምእራቡ አለም መካከል ያለው የእሴቶች(values) ልዩነትም ከዚህ የመነጨ ነው፡፡ብዙዎቻችን ነገሮችን በጥራዝ-ነጠቅ እይታ እያየንና ከምእራቡ አለም ብቻ እየወሰድን ነገሮችን ሁሉ በዲሞክራሲ መነፅር ብቻ ለማየትና ለመመርመር ነው የምንፈልገው፡፡ዘመናዊ ሴቶቻችችን የምእራቡን አለም ግለሰባዊ ማንነት የሚያንፀባርቅ የኑሮና የህይወት ዘይቤ ተከትለው ከሀገራችን ወግና ባህል ፈፅሞ ባፈነገጠና ከነባራዊው ሁኔታ በማይስማማ መንገድ ፌሚኒዝምን(Feminism) ከልክ በላይ እናራግብ ማለታቸው እውነተኛ ነፃነትን ሳይሆን ያጎናፀፋቸው በተቃራኒው ቀስ በቀስ በሀገራችን እየተከሰ ያለው ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ የሴቶችን ጥቃት ነው እያስከተለ የመጣው፡፡በእርግጥ ወያኔም ይህንን እያደረገ ያለው ሴት የላከው ሞት አይፈራም የሚባለው የሀገራችን አባባል ትዝ ብሎት ወንዱና ሴቱ ህብረት ፈጥሮ አንድ ሆኖ እንዳይነሳበት ለከፋፍለህ ግዛው ስልቱ መጠቀሚያ ለማድረግ ጭምር ነው፡፡ሀገርና ህዝብ ፈተናና መከራ ላይ ወድቆ ዘመን አመጣሽ ፋሽን ሊፕስቲክና ቻፕስቲክ በማማረጥ የተጠመደና የደነዘዘ ዘመነኛ ሴት ትውልድ ባለበት ሀገር ውስጥ ህዝብ ለነፃነቱ ሆ ብሎ በአንድነት ለመነሳት እጅጉን ፈታኝ ነገር ይሆንበታል፡፡ሁሉ ተፈቅዷል ሁሉ ግን ለበጎ አይሆንም የተባለውም ለዚህ አይደልን፡፡ሀገር በዲሞክራሲ እሴትና ስሌት ብቻ አይመራም በቤተሰባዊ እሴትና ስሌት ጭምር እንጂ፡፡በሀገራችን ከ18 ዓመት በታች ላለ ታዳጊ መጠጥ የሚከለክል ህግ የለም ነገር ግን የአሸባሪ ህግ ግን አለ፡፡ይህም ሀገር በዲሞክራሲ እሴትና ስሌት ብቻ አይመራም በቤተሰባዊ እሴትና ስሌት ጭምር እንጂ የሚለውን ግንዛቤ ውስጥ ፈፅሞ ያላስገባ ነው፡፡መለስና ወያኔ እየሰጡን ያለው ከልክ ባለፈ የሚራገብ ፌሚኒዝምና ይህ አይነት ትውልዱን የሚያደነዝዝና የሚበክል ዲሞክራሲ ደግሞ መለስና ወያኔ እውነተኛውን ዲሞክራሲ ሊሰጡን ስላልቻሉ ስላልፈለጉ በዚህም ስልጣናቸውን እንዳንጋፋባቸውና ከበስተጀርባ የሚሰሩትንም መሰሪ ስራ እንዳናይ ለማዘናጋት እየሸነገሉን መሆኑን ያሳያል፡፡የዘመናችንን የውሸት ዲሞክራሲ የሚባለውን ነገር ብዙም የማያውቁት የጥንቱ እውነተኛ አምባገነን አገዛዞቻችን ስናስታውስ እነ አፄ ኃይለስላሴ ተማሪዎችን በሽተኞችን ወዘተ የቤተሰብ ያህል እየቀረቡ በተለያየ አጋጣሚ እየጎበኙ የሚያፅናኑትና የሚያበረታቱት፡፡ስለዚህም ሀገርና ህዝብ የሚፈጠረው የሚፀናው የሚመራውና ችግሩ ሁሉ መፍትሄ የመያገኘው በዲሞክራሲ ተረት ተረት እንደሆነ አድርጎ አጉል ቅዠት ውስጥ አንግባ፡፡
አፍራሽ የሆነ ዘረኝነትን እራሱ ፈጣሪ አይወደውም፡፡ነገር ግን ሰው በየባእቱ የሚቀርበውን መርጦ ስለ ፍቅር መግባባት ባህል ቋንቋ ወዘተ በደርዙና በወጉ ሌላውን ያልመሰለውን ሳያጠቃና ፈፅሞ ሳያገል ቢቀራረብ ምንም መጥፎ ነገር የለውም፡፡ትግሬው ትግሬውን በባህሉና ቋንቋው ለመውደድ ለመቅረብ ለመግባባት የግድ አማራውን ወይንም ኦሮሞውን ማጥቃትና ማጥፋት አይኖርበትም፡፡አማራውም ሆነ ኦሮሞው ወይንም ጉራጌው ወይንም ጋምቤላው ወይንም ሲዳማው ወይንም ከምባታው ወይንም አደሬው እንደዚሁ፡፡በሚመሳሰሉት ነገር መግባባትና መቀራረብ የተፈጥሮና የማህበራዊ ህግም ጭምር ነው፡፡በቋንቋ የምንመስለውን በሃይማኖት ወይንም በአስተሳሰብ ወይንም በሌላ ነገር ላንመስለው እንችላለን፡፡በቤተሰብ ውስጥ እንኳን ስንት ልዩነት አለ፡፡ሰው በሁሉ የሚመስለውን ቢመርጥና ቢፈልግ እንኳን በስተመጨረሻ ግን ትርጉም ያለው የፈጣሪ ጥምረትና ውህደት እንደዚሁም ሌላ ሰውን የመውለድ ስራ የሚተገበረው ግን በተቃራኒ ፆታ(በአዳምና ሔዋን) መካከል እንጂ በተመሳሳይ ፆታ መካከል አይደለም፡፡ችግሩ ወይንም ወሳኙ ነገር በዋናነት ያለው አንድነትንና ልዩነትን እንደዚሁም ተግባቦትንና ተቃርኖን የምናይበት እይታ ነው፡፡
እግዚአብሄር ኢትዮጵያን ይባርክ!!!
የሺ ነብሮ እንዴት ናችሁ? የልጅ ጥላሁን ግዛው የዋለልኝ ጥፍጥፍ ድንጋዮች መቼም ያቺ የፈረደባት ድሃ ሀገርና ጭቁን የወሎ ህዝብ እንዲሁ ዕድሜ ልኩን ሳይበላ በወሬ ሆዱ ተነፋ እናንተም እንዲሁ በተራራ ላይ በረርን:በትምህርቱም ዓለምን ቀደምን: በጦርነቱም በቦክስ ጀት ማረክን: ወያኔ ያለ እኛ ውጊያ አይችልም!ለስልጣን ያበቃነው እኛ ነን ትላላችሁ::ዛሬ ደግሞ ካለእኛ ማን ችሎት እኛው ስልጣን እንደሰጠነው እኛው እንቀማዋለን ትላላችሁ? ከምን ይልክ እንከ ብሄር ብሔረሰቦች እኩልነት ደስተኛ አደላችሁም:መሬት ከወሎ ክጎንደር ተቆርሶ ለትግራይ እንዲሰጥም አብራችሁ ታግላችሁ ተግባራዊ አድርጋችኋል አስደርጋችኅውልም ዛሬ የምትቀሳፍቱት አልገባንም”ጫካ የገባነው ለወሎ ነጻነት ነው? ልታስገነጥሉ ነበር? የኢትዮጵያ ህዝብ ችግር አለመከባበር ነው አለች??ኪ ኪ ኪ ምነው ይኸው ዕድሜ ለ ኢ ህ አ ደ ግ አንተው የደርግን ወታደር ከደልኩ አጠፋሁት አብሬ ከታምራት ላይኔ,በረከት ስምኦን,ተፈራ ዋልዋ, ጋር እንዲሁም “ፎጋሪ’ አማራ መሰል ብ.አ.ዴ.ን ታርጋ ለጥፈህ የመጣኸው ሕዝብ በዘር በጎጥ በቋንቋ በክልል እንዲገነጠል ያማሰላችሁት እናንተ አደላችሁምን?? እኔ ነኝ ??? ብአዴን ወይ የዲቃላ ጥርቅም ነው አለዚያም ደንብሮ ጫካ የገባ ሆዳም ነው!!!ያለፈው ሥርዓት ተመልሶ አይመጣም ያላችሁት አሳቀኝ ይህንን የደደቢት በረሃ አባታችሁ አቶ መለስም የሚዘፍኑት የፓርላማ ቀረርቶ ነው::እዚህ የምትተፉት እያንዳንዱ ዓረፍተ ነገር በሙሉ ከወያኔ አፍ የወደቀ ነው ለዚህ ነው የብብት ቅማል የምላችሁ
አቋመ ቢሶች,ወስላታዎች ናችሁ ለወሎ ነጻነት ብቻ የምትታገሉ ከሆነ እዚህ አካባቢ ለምን ህዝብ አስተያየት ሲሰጥ ትረብሻላችሁ ተጠራርታችሁ ሥማችሁን እያባዛችሁ ሰው ትዘልፋላችሁ በሚገርም ሁኔታ ከዚህ በፊት አፋችሁን የከፈታችሁትን ሁሉ ጥሩ ታዛቢ የኢትዮጵያ ልጆች በስማችሁ በጉራችሁ አውቀዋችኋል::አታወናብዱ እሥሥት አትሁኑ ከሚሄደው እንደግመል አትነዱ ሸዋን ዘለፋችሁ ማለት ኢትዮጵያን መንካታችሁን እወቁ! ምድረ ውርጋጥ ሃያ ዓመት ለሕዝቡ የምዕተ ዓመት ስቃይ,ርሀብ, ድንቁርና,ጥላቻን,መገዳደልን,ማፈናቀልን,ማሰደድን,ዝሙትን,ነው ያጎናጸፋችሁት ልታፍሩበት ይገባል!
@ሳሚ
I said 7 comments but wrote 10 and it is due to time constraint i should have have to corrected by editing.
For other things you said sorry i can not give you any other answers as it would be worthless and nonsense dialogue.I have no time and resources to say a lot regarding such comments to say any more.Because i know who are such persons from Experience.
Regards
ሰው አየ ቢ! ወስላታ ወያኔ ነህ:: ሰውን ከሰው ለማጋጨት የማትተኛ ዘረኛ ብለህ ብለህ አማራን ለመከፋፈል ተነሳህ? የሺና ነብሮ ይህንን የወያኔ ባንዳ ለመምከር ጊዚ አታጥፉ::አማራው: ኦሮሞው: ጉራጌው ወዘተ ወያኔ ማን እንደሆነ በደንብ ተረድቶታል:: ጥቂት ጊዚ እንጂ ወያኔ መውደቂያዋ ተዳርስዋል:: እናንት የኢትዮጵያ ልጆች በወያኔ የፕሮፖጋንዳ ውዝንብር ግራ አትጋቡ::
አንድነት ሃይል ነው!
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!!!
ሰው አየ በ.!አንተ ሰው መስለኽኝ እንደሰው ታስባለህ ብየ መልስ ስጥቸሃለሁ::አንድ ነገር ልንገርህና የሸዋ ሰው መሰረቱ ወሎ ነው::ይህን ብቻ ነግሬህ የሸዋ ሰዎች ለአንተነው ለእኔ የሚቀርቡት? መልሱን አንተው መልሰው ጊዜየን አላጠፋም::
በመጀመሪያ ማንነቴን ደብቄና የሰራሁት መጥፎም ሆነ ጥሩ ተደብቆ እንዲኖር የምፈልግ ሰው አይደለሁም::በዚህች ምደር እስከአለሁ ደረስ ነጻነቴን የምገፈፍ ሰውም አይደለሁም::ሞትንም ሆነ እስራትን የምፈራ ሰው አየድለሁም::የምፈራው ህሌናየን ብቻ ነው::ከኢ.ህ.አ.ድ.ግ መንግስት ተቀጥሬ አምስት ሳንቲብ ደመወዝም የተቀበልኩኝ ሰው አይደለሁም አለቀበልም::
የመንግስት ሰራተኛውንም ሆነ አብረው የሚሰሩትን ወንጀለኛ ናቸው ማለቴ አይደለም የራሴን ነው የገለጽኩት::
በራሴ ጥረት የኖርኩኝና የምኖር ነኝ::ወላጆቼ በስሩት የምመጻደቅም አይደለሁም በራሴ የምተማመን ነኝ::
የቀድሞ አለቆቼን የብ.አ.ድ.ን አመራሮች እንዳንተ ተደብቄ ሳይሆን ፌትለፌታቸው በግንባር የመጎትኳቸው ሰው ነኝ::ልክ አለመሆናቸውን በጊዜው ነግሬያቸዋለሁ::አንተ ክምነግራቸው የበለጠ ስህተታቸውን ኢነሱም ያውቁታል::አማርጭ አጥተው ይህችው የተረፈችው አገር የባሰ ችግር እንዳትገባ ህመማቸውን ይዘው ሊሞቱ የተቃረቡ ናቸው::በመታመም አቶ በረከት እውነቱን ለመናገር የወልቃየት ያላግባብ መከለሉ ያመመው ይኖራል ብየ አልገምትም:: ኢርትራዊ ነህ ውጣ ተብሎ በአንዳንዶች ቁምስቅሉን ያየበትም ምክንያቱ ይህ ነበር::በረከት ሲሞን ከድክታተርነቱ በስተቀር እንክርዳድ የሌለው ኢትዮጵያዊ ጎንደሬ ነው::እውነቱን ነው መናገር ያለብኝ::የብዙ የድርጂቱ አባላትም አሁን የታሰሩት የማከብራቸው ተፈራ ማሞና ሌሎችም የዚህን ስርዓት መጥፎነት እየተፋለሙ የወደቁና የታሰሩ ስለአሉ አከብራቸዋለሁ እወዳቸዋለሁ::ከብረሃ ጅምሮ አቶ በረክትን ባልወደው እንኳን በኢትዮጵያዊነቱና አማራ ነው በወንጀሉ ይቀጣል ብየ በእምነቴ የምከራከር ነኝ አሁንም ዘብ እቆምለታለሁ ለአጠፋው ይቀጣል::አቶ ታምራትን እስክሞት አከብረዋለሁ ለእኔ ጀግናየ ነው::ግዳጁን የተወጣ አንበሳ ነው ብየ የማምን ሰው ነኝ::ይህ በተግባር የታየ ነው::በጭፍን ሰውን የምጠላ ወ/ም የምደግፍ አይደለሁም::በማታውቀውና ያለምክንያት ሰውን አትዘርጥጥ::
በፖለቲካና በጦር ሚዳ ጥላትነት ለተወሰነ ጊዜ ነው::ፍጹም ጥላት አድርገህ ሰውን አትፈርጅ::
የሺም ሆነ እኔ ነብሮ ከሁላችሁም በተሻለ የዚህን መንግስት የሚወድቅበትን መንገዱን እናውቀዋለን::ከእናንተ የተሻለ አስተዋጾ ማድረግ እንችላለን::መንግስትን መጣል ችግራችንም አይደለም::በምን ዓይነት መንግስት መተካት ይቻላል?ከወያኔ አባላት ውስጥ ከአንተና ከእኔ የተሻለ አመለካከት ያላቸው ሰዎችም አሉ::ወደ በርሃ ግብቶ ጨቋኝን መተገልና አገርን መጥላት ይለያያል::
በሚዳ ምንም ለማትሰራው አፍህን እስከጥጉ እየከፍትክ ለሚታገሉ ሰዎች እንቅፋት አትሁንባቸው::በመሰረት ታጋይ ቂመኛ አይደለም ታጋሽና ገራገር ነው::የሚኖረው ለራሱ ሕይወት ሳይሆን ለሰዎች ነው::አንተ ታጋይ ብትሆን የአንዲንም ሰው ስም አትጠራም ነበር::እንዲሁ የመንደር ባጓች ታጋይ ሁነህ ይመስለኛል::
ምናልባት ለእንዳተ ዓይነቱ ስለጠላሃው ብቻ መንግስት መውደቅ ያለበት ይመስልሃል::ከአወቀው ከባድ ነው ከአላወከው ቀላል ነው::
ጎበዜ ይህን የጻፍኩት ለአንተ አይምሰልህ ለሚያነቡት ሁሉ ነው::
በሕይወቴ ከጥላቻ የጸዳ እጅግ መልካም ሰው የገጠመኝና ለአቋሙ የሚምት ያየሁት የኢ.ህ.አ.ፓ.አባል የነበረው ጸጋየን ነው::ኢ.ህ.አ.ድ.ግ የለከፈው ነገር ዘወር ያድርጋል እንዳትሉኝ እያሳስብኩኝ::
አንገላትን ማርከነው እስክምንለያይ በፍቅር ነበር የተለያየነው::አሁን በትግራይ እስርቤት በሕይወት አለ ከሌሎቹ ጋር:: በየትኛው እስርቤት መሆኑን ባላውቅም::አንተና እሱን ስመለከት ይህች አገር ጅልም ብልህም አፍርታለች::ጸጋየ ራሱን ብቻ ነጻ ለማውጣት ቢፈልግ ኑሮ ማምለጥ ይችል ነበር::ከሚፈልገው ቦታ ድረስ ለአደርሰው እችል ነበር ግን ለራሱ አላሰብም::
ከስርቤት እንዲለቀቁ ግፌት ማድረግ ያለበት መሆኑን ለአንባቢዎች አሳስባለሁ::
መዘርጠጥ ጥሩ ነው ብለህ ከአስብክ ፈንችበት ችግር የለብኝም::
ለነብሮና በላይነሽ
ከመጣ ከሂደው ጋር መጨቃጨቃችሁን አቁማችሁ አርፋችሁ የምሰሩትን መስራት ይሻላችኋል::በዚህ ስለተጨቃጨቃችሁ የማንንም መብት አታስከብሩም::ከማን ጋር መነጋገር እንዳለባችሁም አላወቃችሁም::ነብሮ ለአሳስብህ የምፈልገው ጦርነቱ የርስበርስ የተካሂደ መሆኑን ተገንዝበህ የአለፈውን ለአለፈው ታሪክ አስቀምጠኽው እለፍ::አንተ በአንዱ በኩል ነበርክ እኔ በሌላ በኩል ሁነን የተሃሂደ ለሁላችንም ያልጠቀመ በሞኞች የተፈጠረና በሞኞች የተጠናቀቀ ለማንም የጠቀመ አልነበረም::በላይነሽ የአለሽው በሰለጠነው ዓለም ስለሆነ እንደሰለጠነ ሰው አስበሽ በስለጠነ አስተሳስብ ነው ማስብ ያለብሽ ከዚህ ያለፈ ለአንች መምከር ተገቢ አልመስለኝም::
ከነብሮ ጋር ተመካክራችሁ ስህተታችሁን አርሙ ብዙ እየተሳሳታችሁ ነው::
ከስላምታ ጋር
ለ ሰው አየ በ.!
ለእንዳአንተ ዓይነቱ ዘረጦ ቢጤ እኔ የሺ ቦታ አልሰጥህም::ጩኽትህ የቁራ ጩኽት ሁኖ ነው የሚቀረው::መነሻና መድረሻህን የማታውቅ አውታታና ከርታታ የሆንክ ባለጌ ሰው ነህ::አሁንም ልጨምርልህና የድሮውን ስርዓት እመለከታለሁ ብለህ አስበህ የምትቀሳቀስ የረፈደብህ ፈሳፈስ ነገር ነህ::የሸዋ የገሌ ቦታ ሰው የምትለው አባባልህ ምን እንደምትፈልግ ያመለክታል::
ለኢትዮጵያ አንዲነት የሚታገል ሰው አይለያይም ሁሉ ሰው እኩል አንድ አገር የተለያየ ሃይማኖትና አስተሳስብን የሚስተናግድ የሚችልና የሚያከብር ነው::ዶማ አስተሳሰብህ የሚገልጸው ግን ይህን አይደለም::
ቤተስቦችህ ጭራቅ መጣብህ ይበላሃል ብለው በፍርሃት ያሳደጉህ ትዝ እያለህ በምናብህ ወያኔ መጣብኝ ብለህ በቁምህ የምትፈራ ዜጋ ሁነህ ቀረህ::ሰፍሳፋ በተስቦችህ ሲያሳድጉህ ብላ ከአልበላህ ሌላ ሰው እጠራብሃለሁ እየተባልክ ያደክ ለኢሳት እንኳ ገንዘብ የማታዋጣ ስራ የማትወድ ከጀልቱ መሆንህን ተረዳ::አይንህ እያየ ገንዘብ ከኪስህ አታወጣም ብታወጣ እንኳን መዘዝ አድረገህ ሳይሆን ከዛችው ከኪስህ ውስጥ የምትቆጥር ሰው ነህ::ይህን ያህል የምትሰፈሰፍ ታግለህ አገር ነጻ ልታወጣ?
እንደፈረደብኝና እንደተለመደው ነጻ አወጣሃለሁ እንደቀድሞው ግን የሰው ቀምቶ መፎከር አይቻልም ይህን ብቻ ተቀበልህ መኖር ትገደዳለህ::
ራስህን ሰው አየ ቢ!ብለህ የምጠራው ሚስኪን የነብሮ ስም ሲጠራ ለምን ትደነግጣለህ?ነብሮ ደግና ሩህሩህ እንደስሙም ደፋርና ብልህ ነው::ምንም የሚያስደነግጥህ ነግር የለም አትፍራ አይዞህ::ነብሮ ማለት ከሁለት ሺህ እንዳአንድ ሰው አድርጎ የመምራት ብቃት ያለው ጦርነት ጥሩ ነው ብየ በአላስብም በጦርነት መሃል እንደኳስ ጨዋታ የጦርነቱን ዘዴ ቀይሮ የማዋጋት ብቃት ያለው ብቻ ሳይሆን ማሽነፍ የሚችል ነው::
ነብሮ የሚያስደንቀኝ እስፓርታክ የሚባል የድርግ ኮማንዶ በጣም የሰለጠኑ ስለነበር በአካል ብቃትም በሞያ የምንመጣጠን ስለአልነበርን ነብሮ ይህን ተገንዝቦ የመቶ አለቃ ማዕረግ አድርጎ የደርግ የጦር አዛዥ የነበረውን አነጋግሮ የጦሩን አሰላለፍ ሊያመጣአ ሲሂድ አጃቢ ሁኘ ሂጀ ነበር::በመንገድ ላይ ሳሉ ማረክናቸው ብዙም አልተጎዱም::ኮረነሉም ወደያው ነበር የተለቀቁት::መልሰን ሰላ ድንጋይ ማርከናቸው አልሂድም ብለው ተለምነው ተሽኝተዋል::ነብሮ ያን ያህል ደግም ደፋርም ነው::
ይህን አደርጋለሁ ቢል ማድረግ የሚችል ቆራጥና ለአላማው የጠና ልበ ሙሉ ልጅ ምን ይወጣለታል?በሳት መሃል እሳትን ማለፍ የሚችልና እሳትን ማጥፋት ብቃት ያለው የወገንና የአገር ፍቅር ያለው ልጅ ነው::ደርግን የተዋጋ ሁሉ አገሩን ይጠላል ማለት አይደለም::የሚኒልክ ሃውልት እንዲፈርስ ጦሩ ይፈርም ሲባል ነብሮ መከራከር ብቻ ሳይሆን ከዚህች ደቆቃ ጅምሮ ከሃውልቱ ስር ደሜን ለማፍሰስ ተዘጋጅቻለሁበድፍረት የተናገረ አንበሳ ነው::በነብሮ እድሜ የነበሩት ዕንባቸውን ነበር ያንዦቀዦቁት::
በርግጥ በረከት ምላሱ አተረፈው እንጂ አልቆለት ነበር አወያይ ስለነበር::በምን መስፈርት ነው አንተ ነብሮን የምታሽሟጥጠው?
በዕድሜ ከሆነ ነብሮን አስምሬ እበልጠዋለሁ ብልጣብልጥ ስለሆነ ኣናከብረውን እንደታላቃችን እናየው ነበር::
ስንቱን ቡዚ አድርጎ የአቦዘዘ ከዚህ በኋላ ዝም ብሎ ቢቀመጥ እንኳ ይበቃዋል:: ያንተን ስራ አሳይን ተስደህ የሰው ስምና እያነሳህ አትበጥብጥ::
ለድረበው
ስህተት መስሎ ከታየህ እሺ እቀበልሃለሁ::ይትባረክን አንተው እራስህ ንገረው በዚህ አላነጋግረውም::የምንሰጠው የራስችንን አስተያየት እንጂ ግንኙነት የለንም::የምንጠያየቀው እንደምታውቅው በቤተብነታችን ብቻ ነው::
በእኔ በኩል አመስግናለሁ ለስጠኽኝ ምክር::መልሱን መልሼ በዚሁ በመጻፌ ይቅርታ::
ሰው አየ በ.! የወሎ ህዝብ ከአለፉት አገዛዞች በተሻለ ሁኔታ እንዳለም አትዘንጋ::የጨለመብህና የመሽብህ የምትበላው ያጣህ የነጣህ አንተ ነህ::ከእንድግዲህ ሁሉም እንደአቅሙ ይኖራል::በስመ አማራ መነገድህም ቁሟል::ዋለልኝም አልከው ጥላሁን እርቃንህን አስቀርተውህ አልፈዋል::መሬት የለ ያለችሎታ መሾም መሽለም የለም::ዋሽቶ መፎከር የለም:: ዋሽቶ መብላት የለም::
እኩል ትኖራታለህ::በየድርጂቱ ተወሽቃችሁ ወሬ ከማውራት ያለፈ ምንም የሰራችሁት ስራ የለም::ታስርነ:ተገርፍነ:ተጠማን በረድን ቀዘቀዘን እያላችሁ 21 ኣመት ሞላችሁ::
እውነቱን እንነጋገር ከተባለ ብዙ ብዙ መነጋገር ይቻላል::ከውሽታችሁ በስተቀር ምንም ምንም ምናምንቴም የላችሁም::
ስልጣን አጣችሁ እንጂ ለማስርና ለመግረፍ ማን ብሏችሁ ማንስ አህሏችሁ ነበር?ችግር አለብኝ ከአልክ ታገልና ነጻ ውጣ::
እኛ ችግር አለብን ብለን በአመነ ጊዜ ፌትለፈት ከተማርዎች እንቅስቃሴ ጀምሮ ታግለን ነፍሳችሁ አውጥተነዋል::የትግራይ ሰዎች ጠበጃ አንትስተው የተዋጓችሁ የዋለልኝንና የጥላሁንን መርህ ተቀብለው ነው::ደርግም ያስራችሁ የዋለልኝና የጥላሁን ጽንሰሃሳብ ሰርጾ ገብቷባቸው ነው::ከዚህ በላይ ማሽነፍ ምን ይባላል?
ተሽንፋችኋል ተሽንፋችኋል::የሚገባችሁም ቋንቋ ይህ ነው::
ደርበው
ለምክርህ አመስግናለሁ
ሃሳቤን በነጻነት የመግለጽ መብቴ ነው::የምሰጠው ሃስብ ሁሉም መጥፎና ጥሩ መሆን አይችልም::
የአንተንም ምክር እቀበለዋለሁ::የምሰጠው ሃስብ የሚያስከፋቸው ሰዎች አደጋ እንዳያደረሱም በጥንቃቂ ነው የምሰጠው::
በደጉ ላይ አደጋ ለማድረስ የሞከሩት ደጉ ብቻውን መስሏቸው በጥንቃቄ ለማድረግ ሞክረዋል::ዋጋቸውን አገኙ እንጂ ምንም አልተጠቀሙም አንተም እንደምታውቀው::አትስጋ በእኔም ሆነ በበላይነሽ ለዚህ ተጠንቅቀን ነው::በድገት ከሞከሩም በሃይል አስላለፍና በብቃት በመመከትና መልሶ መምታት በምንችልበት ደረጃ ላይ ነን::
ይህን ዓይነት ባህሪ ያላቸውን ግለስቢችም ሆነ ቡድኖች የምናውቃቸው ስለሆነ አታስብ::ከእኛ አልፈን በሌሎች ላይ የሚደርሰውን ወከባ እንዳቆሙና ልካቸውን እንዲያውቁ እንታገላቸዋለን::ይህ ዓይነት ቡድን እየፈጠሩ ግለሰቦችን መውጫ መግቢያ የሚያሳጡ ግዕባተመሬታቸውን እንቆፍረዋለን::እንብዛም ዝምታ ለበግም አይበጃት::
ማፈርያ ሁሉ ወያኔ አማራን ሁሉ ወሎ ጎንድር ጎጃም ሳይል መሳሪያንን ተገን አረጎ እይጨረሰ ነው እናንተ እዚህ ሸዋ ወሎ እይተባባላችው ትሳደበላችው?????????????? መጀመርይ ግን እዚህ ጽሁፍ ላይ ሳይሆን ሌላ ጽሁፍ ላይ ወለዬ ተብዬዎች የሸዋ አማራ እያላችው ነገር የጀመራችው ደካሞች ናችው እረ እረፉ አትሞኙ ወይ ማን ያውቃል አንዱ ወያኔ ትግሬ አጋሜ አማራ ተመስሎ ይሆናል የሚያባላችው እናም አስቡበት በተረፈ አንድ አስተያየት ሰጭ በረከት ስሞንን አማራ ያወም የጎንደር አማራ ነው ባለው አሳብ አልስማማም እሱም መብቱ እኔም መብቴ ነው ጎንደር ኖረና ጎንደሬ ነው ማለት አይደለም የአስመራ ትግሬ ነው እንጂ አማራ አይደለም አማራ ይሉኝታ እና ስርሃት አለው ይህ በረከት የለው ላፉ ለከት እስኪባል እልም ያለ ትግሬ ነው. እንዲህም አረጎ አማራ የለም.
አዎን ያንኑ የሚስጥር የመሞዳመድ የማቃጠር የብ.አ.ዴ.ን ተልዕኮ በወያኔ አመካኝታችሁ የሸዋ አማራን አስፈጁ አንዳንዴም ፎጋሪ ተቃዋሚ ሆናችሁ ለነፍሰ ገዳዮች ተሟገቱ በዘመኑ ሻለቃ መላኩ ተፈራስ ጥርት ያለ የጎንደር ልጅ አልነበረምን??እናንተስ ስንቶቻችሁ በጉራጌ ሥም እያታለላችሁ ታጭበረብሩ የለምን??የጻፍኩላችሁን አምስት ጊዜ አቡጊዳ ሥላልለጠፉት ምስጋና ጻፉላቸው::ፈርቼአችሁ ወይም ከኔ የተሻላችሁ ሆናችሁ ለሕዝብ እንዳትቀርቡ!!ሆዳሞች,ማፈሪያ ሁሉ(…)
ከዚህ በፊትም ሰው መዘርጠጥ የጀመራችሁት ይህ ዶ/ር ነኝ ባይ የየጁ ልጅ ደርበው ስለጻፈ ነበር እንጥላችሁ እስኪታይ
አፋችሁን የከፈታችሁት ደርብ ቀጀላ,ኩማ,ግርማ በቀለ,ደንድር, ኢትዮ ቦይ እና ሌሎችም ይመሰክሩባችኋል::ዛሬ ለአማራው ነጻነት አንድነት ኅብረት መደራጀት ትሰብካላችሁ ድምጹን አጥፍቶ የተቀመጠን ሕዝብ ኢላማ ለማስገባት ነው::
የጻፍኩላችሁን ከአቡጊዳ ኮፒውን በኢሜላችሁ ይላኩላችሁ::አስመሳይ ቅጥረኛ ሌባ አስመሳይ አማራን እንቃወማለን!!!!
አማራ በብሔሩ አይደራጅም በኢትዮጵያዊነቱ ይኮራል ከሁሉም ህብረ ብሔርነትን ይዞ አገሩን እንደቀድሞው ይታደጋል!!!!
ለደርበው
በላይነሽና ነብሮ እየተሳሳታችሁ ነው ያልከው በጣም ቅር አስኝቶኛል:: ሰዎች ስለሆኑ በአንተ አመለካከት የተሳሳቱ ሊመስልህ ይችላል::
እኔ የነሱን አስተያየት የማየው በገቢነቱ ነው::ብዙ ነግሮችን እያስተካከሉና አዳዲስ አስተሳስቦችንና አስራሮችን እያመላከቱ ያሉ ናቸው:: ይህ ደግሞ ለሚደረገው ትግል እየጠቀመ ያለ ነው::ከምትገፃቸው ብታበረታታቸው ይሻላል::
ከታላቅ አክብሮት ጋር
ደርበው ለነብሮ የስጠኸው ምክር ጥሩ ምክር አይደለም:: እባከኽን እንደዚህ ያለ ምክር ባትሰጠው ይመርጣል::ነብሮ ሊረዳን የሚችል ልጅ ነው::በዚህ ጊዜ ከአረዳን መቸ ሊረዳን ይችላል ብለህ ነውን?ለእኛም እኮ ወንድማችን ነው ለአንተ ብቻ አይደለም::
ነብሮ እኔን ያውቀኛል በችግር ጊዜ ከአጠገቡ ተለይቸ አላውቅም::ወንድም ዓለም ሃሳብህን አንሳልን::
ከሰላምታ ጋር::