Recent Posts
- ወይ መላ ነሽ አሉ ወይ መላ አባ መላ! ከሎሚ ተራተራ፦ ከሎሚ ተራተራ፦
- ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ 2ኛ ዓመት ቅጽ 2 ቁ 76
- በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- የሰማይ ላይ ግንብ የመጽሃፍ ግምገማ ሰለሞን ሃይለ ማሪያም
- የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- ኢትዮጵያዊነት እያበበ ነው ወይስ እየጠወለገ? የኢሮብ መብት ተማጓች ማኅበር
- የበረከትና አላሙዲ ልሳን (ከኢየሩሳሌም አርአያ)
- የመለስ ዜናዊ ሌጋሲ ስቶኮልም ስንድሮም በታሪኩ አባዳማ
- የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ
- አሸባሪው ማን ነው? ከተስፋዬ ዘነበ
Recent Comments
- Tolla on በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- አበራ ለማ on የሰማይ ላይ ግንብ የመጽሃፍ ግምገማ ሰለሞን ሃይለ ማሪያም
- አስማረ on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- በላይነሽ on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- Gerum Tessfa on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- በለው ! on የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ
- ይብሳ on ሁለ ገብ ትግሉና ህዝባዊ አመጽ። ዛሬስ። ከዳኮታ የጥናት ማእከል።
- Gethann on ኢትዮጵያዊነት እያበበ ነው ወይስ እየጠወለገ? የኢሮብ መብት ተማጓች ማኅበር
- ጥሩወርቅ(ጥሩዬ) on ሁለ ገብ ትግሉና ህዝባዊ አመጽ። ዛሬስ። ከዳኮታ የጥናት ማእከል።
- በላይነሽ on የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ

Categories
Archives
- May 2013
- April 2013
- March 2013
- February 2013
- January 2013
- December 2012
- November 2012
- October 2012
- September 2012
- August 2012
- July 2012
- June 2012
- May 2012
- April 2012
- March 2012
- February 2012
- January 2012
- December 2011
- November 2011
- October 2011
- September 2011
- August 2011
- July 2011
- June 2011
- May 2011
- April 2011
- March 2011
- February 2011
- January 2011
- December 2010
- November 2010
- October 2010
- September 2010
- August 2010
- July 2010
- June 2010
- May 2010
- April 2010
- March 2010
- February 2010
- January 2010
- December 2009
- November 2009
- October 2009
- September 2009
- August 2009
- July 2009
- June 2009
- May 2009
- April 2009
- March 2009
- February 2009
- January 2009
- December 2008
- November 2008
- October 2008


‘ድንቅ ነው!! አንብቦ የሚያናብብ: ተርጎሞ የሚረዳ:ተረድቶ የሚተገብር:ለራሱ,ለቤተሰቡ,ለወዳጅ ዘመድ,ለእናትሀገሩ እማማ ኢትዮጵያ ተቆርቋሪ ቅን ሐሳቢ ይተካ ዘንድ ጸሎታችን ነው::ቃለ ሕይወት ያሰማልን!!!
የጥበቡንም ሰው ጌታ በቀኙ ያኑርልን ነፍስ ይማር ብለናል አሜን::
****************************
ይህ ኢትዮጵያዊ ዘር የአባቱ ተክል
ፈጣሪውን አውቆ እናቱን ይወዳል
ፍቅርን ሥሎ አሳየ ለትውልድ ያለፈ
ይህ አፈወርቅ ተክሌ ደከመው አረፈ !!
****************************
የሁለታችሁም ግጥሞች ግሩም ድንቅ ናቸዉ::
አስደስተዉኛል:: መልካም! መልካም ብያለሁ::
የግብረገብ አስተማሪያችን መምህር መንክር ድሮ አራተኛ ክፍል እያለን
ከመጽሐፍ ቅዱስ ምሳሌ ዉስጥ የተነገረዉን ማለትም
ደጋግ ሰዎች ጥበብን ይናገራሉ: ንግግራቸዉም ተስማሚ ነዉ::
የክፉዎች ግን ቅጥፈትና ከንቱ ነዉ::
የጠቢባንና የአስተዋይ ሰዎች ስራ የሕይወትና የደስታ ምንጭ ነዉ::…… እያሉ
ያስተማሩንን ኣስታወሳችሁኝ::
ሲለዚህም ላደረጋችሁት ጥረትና ድክም ምስጋና ኣድናቆት ይገባችሁዋል::
የሞዋቹን ሊቀ ሊቃዉንት አፈወርቅ ተክሌን ነፍስ ይማር::
እግዚር ይስጣችሁ! ረቢ ስሃኬኑ!
It is better to die like Afework Tekle loved and respected than to live like the most hated fascist Meles Zenawi and DIABLOS:
“ደጋግ ሰዎች ጥበብን ይናገራሉ:ንግግራቸው ተስማሚ ነው::
የክፉዎች ግን ቅጥፈትና ከንቱ ነው::”
በማለት ድርብ ቀጀላ ድሮ ድሮ የግብረገብ አስተማሪህ አራትኛ ክፍል እያለህ ያስተማሩህን ማስታወስህም የሚገርም ቢሆንም:ለምን እንዳስተማሩህና ትርጉሙም ምን እንደሆነ እስካሁን አልገባህም እይገባህም ::በቀሪዋ ጥቂት ሕይወትህም እንተ ብቻ ሳትሆን:እንዳንተው በካንሳስ ሲቲ መድሃኒአለም መሽጎ በልዩ ልዩ የ ኮምፑዩተር ድህረ ገጾች ላይ ስድብ እያቀረሸና የውሸት ለሀጩን አያዝረከረከ በቅርሻት የተጨማለቀው:እንዳበደች ፍየልና ተከፍቶ እንደተረሳ ራዲዮ እየለፈለፈና:የትና በማን ስልጣነ ክህነት እንደተቀበለና የት እንደቀደስ የማይናገር ረዥም ጥቁር እጀጠባብ መሳይ ቀሚስ ለብሶ ቦለል ቦለል የሚለው “ቀሲስ” እና በይፋ ከኦርቶዶክስ እምነት ተገልያለሁ ብሎ በዚያው በካንሳስ መድሃኒእለም መሽጎና ሲታዘዝም በድን:ትብቢያ:ጥንብና ክርፋት የሆነውን “ቀሲሳዊ ጽሑፍ “በራሱ ስም በኮንፒውተር ድህረ ገጽ ላይ አቅራቢ :የካንሳስ ሲቲ መድሃኒአለም “መስራች” “ሊቀመንበር የነበረ አሁንም በጀርባ የሆነው” ከርከሮ መሰል ጅብ እንዲሁም ሁለቶቹ ተኩላ ቅንጥብጣቢ ቃራሚዎችም አይገባቸውም ፈጽሞም እስከመቸውም::
ምክንያቱም:-
የኦርቶዶክስ ዕምነትን ክዳችሁ በኦርቶዶክስ ዕምነት ስም የምትነግዱ የቅድስት ድንግል ማሪያም ጠላት ስለሆናችሁ
ሁላችሁም ክፉዎች:ምቀኞች:ቀጣፊዎ:ከሃዲዎች እሳሳቾች ናችሁ ::አዎ አሁንም ናችሁ ነገም ዘወትር ናችሁ ::
ዲቦጆ ነኝ
ያቅረብኩትን ጽሁፍ ታፈነ በአቦጊዳ ማለት ነው ይገርማል እሰይ እሰይ እላለሁ::
ይቅርታ አቦጊዳዎች አልታፈነም ጽሁፈ ለንባብ በቅትዋል
ዲቦጆ
ሰላም ለናንተ ይሁን:: በአቦጊዳ ላይ አስተያየት ለመጻፍ መስፈርቱ ምንድነው:: ምክንያቱም ትላንት የጻፍኩት አስተያየት ከእምዱ ላይ ስላነሳቹት ነው:: የወያነም ሆነ የሻቢያ አይደለም ታዲይ ለምን ተነሳ?