ወገኖቻችንን ለማስፈታት የተጠራ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ በጄኔቭ
ወያኔ ኢህአዴግ : — · ዋልድባ ገዳምን ጨምሮ በሁሉም የእምነት ተቋማት ላይ እያካሄደ ያለውን ጣልቃ ገብነት በመቃወም ፣ · የሽብርተኝነት ታርጋ እየለጠፈ በንጹሐን ዜጎች ላይ የሚያካሄደውን አፈናና የመብት ረገጣ በመቃወም ፣ · የዜጎችን ከቦታ ቦታ የመንቀሳቀስ መብት በመገደብ በሕዝባችን ላይ እየደረሰ ያለውን መፈናቀል በመቃወም ፣ · በኢንቨስትመንት ስም በውጭ ባለሀብቶች አማካይነት እየተካሄደ ያለውን የመሬት ቅርምትና የዜጎች ከቀያቸው መፈናቀል በመቃወም ፣ · መምህራን ያቀረቡትን የመብት ጥያቄ በአግባቡ ከመመለስ ይልቅ ጥያቄውን ለማዳፈን እየሄደበት ያለውን መንገድ በመቃወም ፣ · በአጠቃላይ ሐገራችን ኢትዮጵያ አሁን ለምትገኝበት አስከፊና አሳዛኝ ሁኔታ (የስብዓዊ መብት ጥሰት፣ ድህነት፣ በሽታና ድንቁርና ) የዳረጋትን ብልሹ፣ ጨቛኝና አምባገነን የአገዛዝ ስርዓት በመቃወም
እሮብ 25 አፕሪል 2012 ከ13:00 ሰዓት ጀምሮ በጄኔቭ የተባበሩት መንግስታት ጽ/ቤት ፊት ለፊት ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ይካሄዳል:: እርስዎም በዚህ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ተገኝተው ድምፅዎን እንዲያሰሙ ወገናዊ ጥሪያችንን እናቀርባለን::
የሰልፉ አስተባባሪዎች



United we win, divided we lose. Tigre people liberation front is massacring, jailing, harassing our people, selling our land and the people to arabs, indians , chinese simply because we let them do it.
we choose to remain divided, we choose to blame focus each other rather than focusing on the main enemy, we choose be instruments of the woyane gujile.
we are our own worst enemies.
woyane has no good intention, woyane are evil,
woyane are divisive and hateful blood suckers.
until we realise this and stand up together there wont be any one free and all die together.
በጣም ጥሩ ጥሬ ነው እግዝያብሕር ይጨመር ወያኔም የስራውን ያግኘ ወያኔ ዘረኛው