Recent Posts
- ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ 2ኛ ዓመት ቅጽ 2 ቁ 76
- በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- የሰማይ ላይ ግንብ የመጽሃፍ ግምገማ ሰለሞን ሃይለ ማሪያም
- የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- ኢትዮጵያዊነት እያበበ ነው ወይስ እየጠወለገ? የኢሮብ መብት ተማጓች ማኅበር
- የበረከትና አላሙዲ ልሳን (ከኢየሩሳሌም አርአያ)
- የመለስ ዜናዊ ሌጋሲ ስቶኮልም ስንድሮም በታሪኩ አባዳማ
- የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ
- አሸባሪው ማን ነው? ከተስፋዬ ዘነበ
- አጀንዳ! ፍ.አ
Recent Comments
- Tolla on በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- አበራ ለማ on የሰማይ ላይ ግንብ የመጽሃፍ ግምገማ ሰለሞን ሃይለ ማሪያም
- አስማረ on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- በላይነሽ on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- Gerum Tessfa on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- በለው ! on የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ
- ይብሳ on ሁለ ገብ ትግሉና ህዝባዊ አመጽ። ዛሬስ። ከዳኮታ የጥናት ማእከል።
- Gethann on ኢትዮጵያዊነት እያበበ ነው ወይስ እየጠወለገ? የኢሮብ መብት ተማጓች ማኅበር
- ጥሩወርቅ(ጥሩዬ) on ሁለ ገብ ትግሉና ህዝባዊ አመጽ። ዛሬስ። ከዳኮታ የጥናት ማእከል።
- በላይነሽ on የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ

Categories
Archives
- May 2013
- April 2013
- March 2013
- February 2013
- January 2013
- December 2012
- November 2012
- October 2012
- September 2012
- August 2012
- July 2012
- June 2012
- May 2012
- April 2012
- March 2012
- February 2012
- January 2012
- December 2011
- November 2011
- October 2011
- September 2011
- August 2011
- July 2011
- June 2011
- May 2011
- April 2011
- March 2011
- February 2011
- January 2011
- December 2010
- November 2010
- October 2010
- September 2010
- August 2010
- July 2010
- June 2010
- May 2010
- April 2010
- March 2010
- February 2010
- January 2010
- December 2009
- November 2009
- October 2009
- September 2009
- August 2009
- July 2009
- June 2009
- May 2009
- April 2009
- March 2009
- February 2009
- January 2009
- December 2008
- November 2008
- October 2008


Please , we cannot download it !!
where is the article written by Ato Asgede G.Sellassie? God bless him for he is fighting within inside of the regime..He is hero and firm in his stands from the start!
I can’t open and read the article of Assegd Gebreselasse. Could you find the problem please. Thank yoy guys!
ማይ ሰሊሆም እውር ሃብ ወሰድዎ የሃውር በአስገደ ገ/ስላሴ
May 5th, 2012 4 አስተያየቶች
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
———————————————————————-
የተፈለገው ያህል ቢጫኑት አርቲክሉ አይከፈትም! ባለ አራት(4) አስተያየቶች እንዴትና በምን ተአምር ብለው አንብበው አስተያየት ለመስጠት እንደቻሉ? ወይንስ አራቱም እንደ እኔው አይነት አብየቱተኞች ናቸውን!? አርቲክሉን አንብቦ ለመገንዘብስ ግን ምን ይደረግ አቡጊዳ?
ከዚህም በላይ contact’ን ሲጫኑትም ዘወትሩን መልእክት የለሽ ጥቁር ገፅ ብቻ ነው የሚያሳየው! በፍላጎት ነው ወይንስ ምን ብልሃት አለው?
ለሚሰጠኝ ማብራርያ ካሁኑ የከበረ ምስጋና!
Zerayakob Yared, 07.05.2012
ለማንበብ ይህን ይጫኑ የሚለው ክሊክ ሊደረግ አይቻልም::ሊንኩ አይሰራም, ጽሁፉ የለም ምናልባትም አልተለጠፈም
sewyew has lost credibility long
time ago….he is just a willy nilly
or wishiy wishiy swinger.
He swings from one end to the other end
with out shame.
All he does is self serving.
Hey Guys ! You can read it now .
Ato Aseged ,You are one of the very very few Tigreans who speak their minds at this jucture of history.You will definetely be remembered as a Great Hero in the chronicles of Ethiopian History covering Woyane’s Era .SEW MALET SEW BETEFA GIZE SEW HONO YETEGEGNE NEWNA !!
When Woyane’s regime get closer to its demise ,believe me ,many Tigreans and those hired ‘cadres’ of other nationalities will come forward to voice populist motos (chuheten kemugn!)but is of no use
God Bless you and yours!
የተከበሩ አቶ አሰገድን ጹህፍ ሳነብ አልፎ አልፎ የሚጫጫነኝ የዘረኝነት መንፈስ እልም ብሎ ይጠፋና ወደ ጥንቱ የአያቶቻችንና ቅድመአያቶቻችን ቅንነትና ኢትዮጵያዊነት አስባለሁ::አቶ አስገድ የሚጽፉት ሁሉ ነገን ያገናዘበ አስተማሪና መካሪም ነው::እንደጭሳባይ(ጎጃም) ማር ጥፍጥ ያለ የማይጥግብ ነው::አንጣዎት ኑሩልን::
We said from the begining that the woyane gujile were/are the dogs of the shabia. this article only confirms how tightly the woyane gujile were controlled by the shabia in the bush and after they left the bush.
አቶ አስደግድ እኔ እንደገባኝ ዋናው የጽሁፉ አላማ በትግራይ ድንበር በሻቢያ ስለሚጠለፉ
የትግራይ ልጆች ሲሆን አልፎ አልፎ በውጪ ስላሉ ኢትዮጵያኖች ነካ ነካ አርገዋል ለመሆኑ
እስከዛሬ የትነበሩ ያሁሉ ኢትዮጵያዊ ሲጨፈጨፍ አሁን ደግሞ ይባስ ብሎ ከየክልሉ ያፈራዉን
ንብረት እንኳን ሳይሰበስብ መላመላውን ሲባረር በገዛ አገራችን ከባሪያ በባሰ ስርአት እየተገዛን!
እናንተማ ምርጦቹ…ገና አሁን ነው ችግሩ የታዮት እኔ በእውነቱ ከሆነ ዘረኝነት አጥቅቶኝ
ወይንም የትግራይ ህዝብ ስቃይ አልደረሰበትም ለማለት ሳይሆን ጥቂቶች ተቃዋሚዎች ሳትሆኑ
በኔ ግምት ቢያንስ ግማሹ ከተጨቆነውና ከተገፋው የኢትዮጵያ ህዝብ ጋር በመሆን ወያኔን
ማውገዝ አለባቹሁ ብዬ ገምታልሁ ሌላ አንድ ሀቅ አለ ይኸውም ዎያኔ የጎሳ ፖለቲካ አራማጅ
ስለሆነ የትግራይ ሕዝብ ከሌላው የኢትዮጵያ ህዝብ ይልቅ ከፖለቲካውም ባሻገር በኢኮኖሚውም
ተጠቃሚ ነው ማለትም ልክ በደርግ ጊዜ ሚሊተሪው ከእነቤተሰቡ እንደተጠቀመው ማለት ነው
አሁንም አልመሸም ማንኛችንም ኢትዮጵያዊ የሆንን ሁሉ ያለፈዉን ረስተን በአንድነት ይሄንን
ጉድ ጉዳንጉድ መንገስት መጣል አለብን ብየ እገምታልሁ::!
ኢትዮጵያ ለዘለአለም በልጆቿ ትኑር አሜን!!
አቶ አሰግድ እኔ አስተያየቴን የሰጠሁት “ሀገር ያጣ ህዝብ” ለሚለው ጽሁፍዎ ነው(ኢትዮ ሚዲያ)
ለማይ ሰሊሆም አይደለም…ከአክብሮት ጋራ
The author every time you wrote an article you still have a phobia of
SHABIA. What it is wrong Sir, Your problem can’t cure. It is an epedemic in WEYNE society. So, there is a remedy to the chronic cancer you have got. Surprise MAY 24th. Oh!! My bad did i say some thing wrong?? Wel, I sing fly ERI Flag fly. Do you sing Abay Tigray down to the Drain. Upss again.
እጅግ ጥሩ ነው በበኩሌ አከብሮታለው ዋናው ነገር ከጥፋት መመለስ እና ከህዝብ ጎን መቆሙ ነው. እስካሁን የት ነበሩ ለተባሉት እና ግን እዚህ ጽሁፍ ላይ ጥቂት የማልስማማው አንደኛ በየትም ስፍራ ኢትዮጲያም ሆነ ውጭ ያሉት የትግራይ ሰዎች ወያኔን ለመቃወም በሚደረገው ሰልፍ ላይ እንኳን አይገኙም. ሁለተኛ ብዙ በሬ የነበራቸው አሁን ግን አንድም የሌላቸው የትግራይ አብታም ገበሬዎች ….. ለተባለው ድሮም ወያኔን ለመረዳት ነው ሃብታችወን የሸጡት ወያኔ የዘረፈው ስላለው መክፈል ነበረበት . ስለወያኔ ውሸት በርግጥኛ መናገር የምችለው የአዲስ አበባ ህዝብ ቅሌታችወን በደንብ ያውቃል ማንም አይምናችወም በፍጽም የውጭ ዓለሙ ሁሉ ውሸታምና ቅሌታም መሆናችወን አውቀዋል. ሌላው የረሳወት በ97 ምርጫ ላይ ሆ ብሎ ነው ኅዝቡ ወቶ ቅንጅትን የተቃወመው . የትበደሉ እና ወያኔን የማይፈልጉ ከሆነ ቢያንስ መደገፉ ቢቀር እንደዛ መቃወም አልነበረባችወም መሯችው እና ስርሃቱን አይፈልጉ ከሆነ . ፕሮፓጋንዳ ነው እንዳይባል የወያኔን ውሸት አይተዋል እናም ያሁሉ ህዝብ ይቃወማል ቅንጅትን ???? ወያኔ በትግራይ አሸንፎ ይሆናል በጎንደረ እና በደሴ በተለይም በአዲስ አበባ በኦሮምያ ክልል ይህ ነው የማይባል ዝረራ ነው የደረሰበት. ከዛ በዋላ የበቀል አስተዳደራችወን ተያያዙት ከዚህ በዋላ በምረጫ ማሸነፍ ሳልማንችል አሸነፍን እያልን መድረቅ ነው የሚለወን አሳብ ያዙ . እናም የወያኔ ውሸታምነት ህዝቡ ሙሉ በሙሉ ያወቀው በተለይ ጋዜጠኛ እና ሰላማዊ ታጋዮችን ሽብረተኛ ካለ በዋላ እጅግ ተጠላ ተናቀም እንደቁር ይጮአል እንጂ የሚያምነው የለም በግለሰብም ደረጃ ሆነ በድረጀት ህዝብ ከወድዳቸው እናም ቀልቡን ከጣለባቸው ቅናት ይጀምራቸዋል ከዛም የውሸት ታቤላ ያን ማንም አውቆባቸዋል እንደወም እንኳንም ሽብረተኛ ሆኑ ውሸታም ቀዳዳ እያለ ነው ህዝብ የሚመልሰው ያ እንኳን የተቃጠለ ፊልማቸው ነው. በመጨረሻ ግን እርሶን አከብሮታለህ ወያኔ ይህ ጉጅሌ መውደቁ አይቀረ ነው እግዚሃቤር በቃ ሲለው አቤት ያኔ መንገዱ በማይታወቅ ድንገት ጸጥ ይላል ያኔ እንደጻን ልጅ እንዲህ በል እይተባለ ህሊናወን የሸጠ ሁሉ ምን ይውጠው ይሆን????? እርሶ ግን ለታሪኮ ለዘሮ ትላቅ ስም አፍረተዋል ነገ ቀና ብለው እርሶም ሆኑ ዘሮት ኮርተው እና ተከብረው ይኖራሉ. በርቱ!!!!!