Recent Posts
- ወይ መላ ነሽ አሉ ወይ መላ አባ መላ! ከሎሚ ተራተራ፦ ከሎሚ ተራተራ፦
- ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ 2ኛ ዓመት ቅጽ 2 ቁ 76
- በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- የሰማይ ላይ ግንብ የመጽሃፍ ግምገማ ሰለሞን ሃይለ ማሪያም
- የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- ኢትዮጵያዊነት እያበበ ነው ወይስ እየጠወለገ? የኢሮብ መብት ተማጓች ማኅበር
- የበረከትና አላሙዲ ልሳን (ከኢየሩሳሌም አርአያ)
- የመለስ ዜናዊ ሌጋሲ ስቶኮልም ስንድሮም በታሪኩ አባዳማ
- የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ
- አሸባሪው ማን ነው? ከተስፋዬ ዘነበ
Recent Comments
- Tolla on በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- አበራ ለማ on የሰማይ ላይ ግንብ የመጽሃፍ ግምገማ ሰለሞን ሃይለ ማሪያም
- አስማረ on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- በላይነሽ on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- Gerum Tessfa on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- በለው ! on የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ
- ይብሳ on ሁለ ገብ ትግሉና ህዝባዊ አመጽ። ዛሬስ። ከዳኮታ የጥናት ማእከል።
- Gethann on ኢትዮጵያዊነት እያበበ ነው ወይስ እየጠወለገ? የኢሮብ መብት ተማጓች ማኅበር
- ጥሩወርቅ(ጥሩዬ) on ሁለ ገብ ትግሉና ህዝባዊ አመጽ። ዛሬስ። ከዳኮታ የጥናት ማእከል።
- በላይነሽ on የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ

Categories
Archives
- May 2013
- April 2013
- March 2013
- February 2013
- January 2013
- December 2012
- November 2012
- October 2012
- September 2012
- August 2012
- July 2012
- June 2012
- May 2012
- April 2012
- March 2012
- February 2012
- January 2012
- December 2011
- November 2011
- October 2011
- September 2011
- August 2011
- July 2011
- June 2011
- May 2011
- April 2011
- March 2011
- February 2011
- January 2011
- December 2010
- November 2010
- October 2010
- September 2010
- August 2010
- July 2010
- June 2010
- May 2010
- April 2010
- March 2010
- February 2010
- January 2010
- December 2009
- November 2009
- October 2009
- September 2009
- August 2009
- July 2009
- June 2009
- May 2009
- April 2009
- March 2009
- February 2009
- January 2009
- December 2008
- November 2008
- October 2008


We will find the so called security guard of the fascist dictator who threatened Abebe Gelaw and punish him for his foul mouth.
ገና ያቀረቅራል ጨዋታ ስጀመር
ጨዋታዉ የሰሜን የጋዳፊ ጀምበር
መጥለቅ እንጂ መዉጣትዋ የማያምር
በቤናሊ ታጅባ በሞባረካማ የሚትከር
ወንዱን አፋላልገሽዉ አንቺም ከመቅደላ
በወንዶች አገር ነዪ እንጫወት ከጋምቤላ
ወርቅ እያቀለጥን በጉረፈርዳዉን ካዶላ
የደሰዋ ልጅ ዲሲ ወንድ ወልደሽ
የጎጀብ የሸታ የጣና ዋናተኛ ሆነሽ
በደቻቱን መቀነት ባሮዉምን ዙሬሽ
ካባ ጂፋሩን መንደር ቡናን እያፈላሽ
ከዋልድባዉ ገዳም አላሁ አክበር ብለሽ
እልልታሽንም ያሰማኛል መለስን ሰቅለሽ
Abebe is a true hero and keep up the good work and we need more true hero like him. Fantastic Job.
አንገቱን የደፋው አፍሮ እንዳይመስላችሁ- ማፈር የሚያውቅ ህሊና የለውም:: አንገቱን የደፋው ወደፊት ምን አይነት እርምጃ መውሰድ እንዳለበት እያሰበ ነው::
ተቃውሟችንን እንቀጥል- ጥንቃቄም አይለየን:: ፈርተን ግን አናጎንብስ-ከሁሉም በላይ አንደነታችንን እናጽና- የግል ዝናና የበላይነት ስሜትን እናስወግድ- አንጠላለፍ- እንደወያኔ ሁሉ ቆርጦ ቀጥል አንሁን- በሀሰት አንወነጃጀል- እውነትን እንውደድ – ለህዝብ ታማኝ መሆናችንን በተግባር እናሳይ- ከፖለቲካ ትርፍ ይልቅ ለህዝብ ችግር ቅድሚያ እንስጥ- በቁርጠኝነት እንፋለም- ስንያዝም ማሩን አንበል-መስውእትነትን በጸጋ እንቀበል ካልቻልን አርፈን እንቀመጥ ለተከታዩ ትውልድ የምናስተላልፈው ትምህርት አፍራሽ እንዳይሆን- ወቅቱን የጠበቀ እርምጃ እንውሰድ- በራሳችንና በህዝባችን ተጋድሎ ነጻነታችንን ማስመለስ እንደምንችል እንመንና ለወሳኙ ፍልሚያ እንነሳ ያኔ እናሸንፋለን::
ጢሩ መንካካት ነው አንድ እንሁን
እትሂኦፒአ ለዘላለም ቲኑር
ጽኦምድረ ተቃዋሚ ነኝ ባይ ያልፈጸሙትን ጀግንንነት ፈጽመሀል አበበ. ኢትዮጵያ ጀግኖ ጨርሶ አላጣችም ለካ. ግን ተጠቀቅ እነዚህ ጨካኝ አዉሪእዎች ቂመኞች ናቸዉ.በተለይ መለስ አስተዳድጉ ጀምሮ ዬእቂመኝነትና የዝቅተኝነት መንፈስ የተጠናወተዉ ክፉ አዉሪ ነዉ. መስማማትና መተባበር የሚሉዋቸዉ ቀላል ግን በጣም አስፈላጊ በተላይ በአሁኑ ሰዓት ለኛ ለኢትዮጵያኖች እንደሰማይ መና እርቀዉን ይኸዉ የወረቀት ላይ ነብር ሆነን በነመለስ እንቀጠቀጣለን!!!በአገር ዉስጥና በአገር ዉጭ ያሉ ተቃዋሚ ድርጅቶች ያላቸዉን ልዩነት አቻችለዉ ተባብረዉ አንድ እስካልሆኑ ድረስ መለስ ዚእናዊ ገና በድዱ ይቀጠቅጠናል. —ይቀጠቅጠና—ይቀጠቅጠናል
ትልቅ ነገር አደረገ አይ መለስ በየሄደበት ውሻ እይሆነ አሁንስ እንደሴት ማድያት በማድያት እይሆነ ነው አሁን እኮ የግዱን ነው ህዝብ እንደማይወደው ያውቃል የፍርሃት እና ይስጋት ኑሮ ነው ለዚህ ነው የሚደነባበረው አበበ ገላው ጉድ አረገው ወንድ ይህን እብድ አሟሽሸው.