ፍኖተ ነጻነት ጋዜጣ ቁጥር 45 ከዜናና ልዩ ልዩ መጣጥፍ ጋር
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በውስጡ የሚከተለውን ያገኛሉ
የምሁራን ዝምታ ይሰበር!
የ ቴ ሌ እ ማሬና ፍ ካ ሬ – ነብዩ ኃይሉ
በጐንደር ፖሊስ የሟቾችን አስክሬን በመኪና መሬት ለመሬት አስጐተተ
በቤንች ማጂ ዞን በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተገደሉ
ግንቦት 20ን ለማክበር 120 ሚሊዮን ብር መውጣቱ ተጠቆመ
አንድነት ፓርቲ በምርጫ ቦርድ አፍሪያለሁ አለ – ቦርዱ በአስቸኳይ ስብሰባ እንዲጠራ ጠይቋል
አቶ ስየ አብርሃ በቅርቡ ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ ተገለፀ
“ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር አያስጎምጁን!” አቤ ቶክቻው
ወዴት…ወዴት? መለስ ሌላ ሀገር ሌላ – ዳዊት ሰለሞን
“የጨው ገደል ሲናድ ብልህ ያለቅሳል ሞኝ ይስቃል” – መ/ር ደረጃ መላኩ
ኪነ-ጥበብ የፖለቲካ ማረቂያ እንጂ የአምባገነን ገዢዎች አጋፋሪ አይደለችም – ከመ/ር ቀለሙ ሁነኛው
የታሰረው የፖለቲካ ፓርቲዎች ኃላፊነትና ተግባር – ከእጓለ ፋንታዬ
ለኢትዮጵያ የሚበጀውን ኢትዮጵያውያን – ከየሻነው ምስክር በላይ
“ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር አያስጎምጁን!” – አቤ ቶክቻው
ድህነት በመቀነሱ ድንች ረከሰ፤ እሰይ! – ብስራት ወ/ሚካኤል
ከጫት ንግድ ኢትዮጵያ ምን አገኘች? – ብስራት ወ/ሚካኤል
መቶ ዓመት ሙሉ ውሸት ቢገነባ ይፈርሳል! – በብሩክ ከበደ



I respectfully appeal to Dr. Yacob to spare no time for leisure at this critical jucture of History and show us your presence in your much inspiring articles and comments in every way you can .
You are such an invaluable son of Ethiopia .
God bless you and yours .
ከትናንት በስቲያ ማለትም 27/09/2004 ኢትዮጵያውያንን ስደተኞችን የጫነ የመኪናው አይነት ቶዮታ ኮስተር የሆነ ሽፍን ማኪና ወደ 78 ሰዎችን አሳፍሮ ከጅቡቲ ወደ ታጁራ ሲሄድ ተገልቢጦ በውስጡ ከነበሩት 35 ቱ ወዲያዉኑ ሲሞቶ 25 የሚሆኑ ሰዎች በከፍተኛ ሁኔታ ተጎድተው ጅቡቲ ሆስፒታል እየታከሙ ነው :: ሰዎቹም ከአሩሲ ከጅማ እንዲሁም ከወሎ የተሰባሰቡ ናቸው :: ከጅቡቲ በታጁራ በኩል በጀልባ ወደ አረብ ሀገራት የሚሄዱ ተጓዦች ናቸው ::