አስተያየት መስጫው ተዘግቷል።
Recent Posts
- ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ 2ኛ ዓመት ቅጽ 2 ቁ 76
- በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- የሰማይ ላይ ግንብ የመጽሃፍ ግምገማ በአበራ ለማ
- የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- ኢትዮጵያዊነት እያበበ ነው ወይስ እየጠወለገ? የኢሮብ መብት ተማጓች ማኅበር
- የበረከትና አላሙዲ ልሳን (ከኢየሩሳሌም አርአያ)
- የመለስ ዜናዊ ሌጋሲ ስቶኮልም ስንድሮም በታሪኩ አባዳማ
- የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ
- አሸባሪው ማን ነው? ከተስፋዬ ዘነበ
- አጀንዳ! ፍ.አ
Recent Comments
- Gerum Tessfa on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- በለው ! on የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ
- ይብሳ on ሁለ ገብ ትግሉና ህዝባዊ አመጽ። ዛሬስ። ከዳኮታ የጥናት ማእከል።
- Gethann on ኢትዮጵያዊነት እያበበ ነው ወይስ እየጠወለገ? የኢሮብ መብት ተማጓች ማኅበር
- ጥሩወርቅ(ጥሩዬ) on ሁለ ገብ ትግሉና ህዝባዊ አመጽ። ዛሬስ። ከዳኮታ የጥናት ማእከል።
- በላይነሽ on የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ
- በላይነሽ on የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ
- Anonymous on ከሙስናው በስተጀርባ (ከኢየሩሳሌም አርአያ)
- ዉስጥ አዋቂ on ዶ/ር አድሃኖም ስለሃገር ጥቅም ይከበር ብለው ያሉት ደስ ሲል ዓቢቹ ነጋ
- ወ/ዮሃንስ on ሁለ ገብ ትግሉና ህዝባዊ አመጽ። ዛሬስ። ከዳኮታ የጥናት ማእከል።

Categories
Archives
- May 2013
- April 2013
- March 2013
- February 2013
- January 2013
- December 2012
- November 2012
- October 2012
- September 2012
- August 2012
- July 2012
- June 2012
- May 2012
- April 2012
- March 2012
- February 2012
- January 2012
- December 2011
- November 2011
- October 2011
- September 2011
- August 2011
- July 2011
- June 2011
- May 2011
- April 2011
- March 2011
- February 2011
- January 2011
- December 2010
- November 2010
- October 2010
- September 2010
- August 2010
- July 2010
- June 2010
- May 2010
- April 2010
- March 2010
- February 2010
- January 2010
- December 2009
- November 2009
- October 2009
- September 2009
- August 2009
- July 2009
- June 2009
- May 2009
- April 2009
- March 2009
- February 2009
- January 2009
- December 2008
- November 2008
- October 2008


ፕሮፊሰር መስፍን ወልድማርያም ኪነት በሚለው መጣጥኣፋቸው አጀማመእሩ አረስቱ የኪነጥበብ ሰዎችን ለመግለጽ ሲሆን ነገርግን አንድ ያልገባኝ አባባሉ ስይሆን የጠቀሷቸው በተለይ ዶክተር ኃይሉ አርአያን እና የማላውቃቸውን ግለሰብ እንዲሁም ደርግን አገዛዝ በመሆኑ ያሁኑ አሉ የሚባሉት የኪነትበብ ሰዎች ማለ በኢሓዴግ ወቅት የሚደረገውና እየተደረገ ያለውን ማውሳት እያለ መብቱን የተሰጣቸውን አስተያየት ለመስጠት ለመታደም ነጻ ሆኖ በመድረክ መናገር እንድነበር ያስታውሱናል:ታድያ ዛሬ እርስ እርስ የምጨቃጨቅ በት ሳይሆን አብረን ይለውን ስራዓት በሕዝቡ ያተጫነውን አበሳ መከራ ማላቀቅ ሲሆን ለምን ይሆን ያለፈውን እያነሳን የወያኔን እድሜ ለማራዘም የምንጥረው?ፕሮፊሴር መስፍን የእድሜ ጠገብ አዋቂ ለመሆናቸው ያለኛን አክብሮት ኩራት አይቀየርም ነገርግን ከማውቃቸው ጊዜ አንስቶ ጀምረው የማይጨርሱት በፖለቲካው መድረክ ምን ይሆን? ጥሩ ኃሳብ ያፈልቃሉ እንዲያድግም ይጥራሉ በመህሉ አፍራሽ ውይም ተቃዋሚ የሚያደርጋቸው ምን ይሆን? ካለፈው ማለትም ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ጊዜ በደርግም ጊዜ በጠነከረ ሁናቴ በሀገር ወዳድነት ተከታዩን ትውልድ በትምህርት ሲያንጹ ሀገራቸውን በድንበር ኮሚሽን ለብዙ ዘመናት ያገለገሉ በመሆናቸው ታድያ የሀግራችንን መፍትሄ ለማግኘት የሚያስችል ከአቻዎቻቸው ጋር ለማምጣት ከመጣር ይልቅ መወቃእቅስ ምን አመታው? እባኮትን ፕሮፊሰር የለፈውን አለመስማማት በ መተው እስቲ ለኢትዮጵያና ለሕዝቧ ሲሉ ቅሬታዎን ትተው ወደትግሉ ጎራ በመግባት ይህን ከይሲ ስራአት ለማሽቀንጠር ባዲስ መንፈስ ተነስተው የተረሳውን የሰላሳ አመት ሁኔታ ለዚህ ትውልድ አያስፈልገውም ::
አቤ በዚህ አጋጣሜ እኔም ላመሰግንህ እወዳለሁ.
የወያኔ ዉሽትም የታወቀ ነው:: እርሳቸዉ::
አቤ ይሄን ሁሉ ክብር እና ምስጋና ከ ህዝብ ያገኘህዉ በ ስራህ ነውና አሁንም ጠንክረህ እንድትሰራ አደራ እልሃለሁ::
በእኛ ህዝብ ረጅም ግዜ ተከብሮ መኖር የለም, ሲያወርዱህ ትናንት ያወሩትን የ ሚያስታዉሱ አይመስሉም::
እና ለእኛ ምስጋና ብዙ ዋጋ ሳትሰጠዉ ትግልህን ቀጥል::
እኛም ቢሆን አበበ ብቻዉን ይሄን ያህል ከ አደርገ እያንዳንዳችንስ ምን ማድረግ እንችላለን ብለን እራሳችን የመጥየቅ አጋጣሚ ሊሆነን ይገባል::
ትግል በ ሁሉም መስክ መሆን አለበት:: መደራጀት, 10$ ለኢሳት, መፍትሄውች መጽህፍ, አካባቢያችን ያሉትን ሰወችን ማንቃት…የ መሳሰሉትን እንኩዋ ማድረግ እንችላለን.
ይሄ ሰውን በ ማሞገስ ጀግና ማድረግና ያን ስው ብቻውን ነጻ አውጭ አድርጎ መመልከት አቁመን ሁላችንም ራሳችን የ ራሳችን ነጻ አውጭ እንሁን…..
ለማስታወስ ጀግና የነበሩ አሁን የ ተጣሉ ግለሰቦች:-
እንጅንር ሃይሉ,ልደቱ አያሌው, ብርቱካን, ዶክቶር ታየ…. አረ ስንቱ…
Ato berhane… I think Ato mesfin simply trying to narate events…besides to honor the present you have to remember the past…nothing wron with it…
@Andnet Birhane,
You observed it well that the stubborn prof is always acting against the will of the people…as a nagging old woman, he is always in a state of conflict and querrel with his former friends and comrades!! One can not understand his odds when he fights the real opposition with the support of the regime propaganda machine!! Very sad of having such scholars who can not even forsee the consequences of their distructive acts ….Egzer yiyilewo!!