ታላቅ ህዝባዊ ስብሰባ በዋሽንግተን ዲሲ (የኢትዮጲያ ሕዝብ የጋራ ትግል ሽንጎ)

June 19th, 2012 ይመይሉ ይመይሉ ያትሙ ያትሙ
  1. ጂኒ
    | #1

    ሸንጎዎች! መሰባሰባችሁ ጥሩ፤ግን አንድ ምክር ብሰጥ።መቼም ከጂኒ ምክር የሚጠበቅ ባይሆንም።ምንም ከመሥራታችሁ በፊት ንስሐ ግቡ። ተፀፀቱ አይደለም ያልኩት። ያልኩት ንስሐ ግቡ ነው፤ መንፈሳችሁ ከኔ ከጂኒ መንፈስ ‘ይቀራረባልና’።
    የህዝቦችን መደራጀት ማቆም አይቻልም፤ ግን ለኢትዮፕያ መጣኤ ዕድል የፖለቲካ ድርጅቶች አስፈላጊነት አጠያያቂ ነው።ለተወሰነ ጊዜ ቢታገድ በብዙ መልኩ ጥሩ ይመስለኛል። የጅል አስተሳሰብ ይመስላል። ዳያስፖራው ሳይሆን አብዛኛው የሃገር ቤት ነዋሪ ግን ሃሳቤን የሚጋራ ይመስለኛል።ምክንያቱን ደግሞ ሩቅ ሳትሄዱ ታገኛላችሁ፤ ጥቂት ጥረት ካደረጋችሁ። ርቃችሁ ሳትሄዱ ከልባችሁ ምከሩ።ይነግራችኋል።
    ብዙዎች እንደምትዘልፉኝ አውቃለሁ፤በርቱ! ግን በርግጠኝነት ልንገራችሁ፤እኔ አሸንፋለሁ፦ኢትዮፕያም ያልፍላታል።
    ዝርዝር ራዕዬንና ፕሮግራሜን ከነሙሉ ስሜ ወደፊት አስታውቃለሁ፤እስከዛ ለዚች የፍተሻ ተኩስ መልስ ስጡ!

  2. atto
    | #2

    JUST GO AHEAD AND DO IT. Building a political party or SHENGO ALWAYS starts with a few DETERMINED people with a vision for the future. Get the wheel rolling , we will be there!

  3. ታዛቢ
    | #3

    እንኳን አወኩኝ እገኛለው. ብዙዎችንም አስውቃለው. በርቱ!!!!!!!!በርግጥ አገራችን አደጋ ውስጥ ናት እናም ተረባረበን እናድናት. ይህ መልህክት ወያኔን እና ደጋፊዎቹን አይመለከተም . በርቱ ከጎናችው ነን እያረጋችው ያላችወት ነገር ቀላል አይድለም.

  4. በላይነሽ
    | #4

    የሽንጎ ምስረታ(ሽንጎ)መመስረቱ/ድርጂት ማብዛት የሚያበረክተው አስተዋጾ ጉልበትን ከመቀነስ ያለፈ ነገር ፋይዳ የለውም::
    አንዲን ድርጂት ለመምራት የሰው ሃይልና እጅግ ከፍተኛ ገንዘብን ይጠይቃል::ይህ ገንዘብ ከየት ይመጣል?
    የሚመጣው ከስደተኛው ህዝብ ነው::
    ታድያ ድርጂት እንደቁላል ከመፈልፈል ፍላጎትና ቅንነት ከአለ ቀደም ሲል የነበሩትን ድርጅቶች አጠናክሮና ስህተታቸውን አርሞ
    የተሻለ ስራ መስራት አይሻልምን? ሁላችንም የምናምንበት ድር ቢያብር አንበሳ ያስር እንጂ ድር ቢበታተን አንበሳ ያስር አይባል?
    ለመሆኑ ስደተኛውን ስንት ደርጅት ስንት መሪ ነው የሚመራው?ሁሉም አሚሪካ ገብቶ ድርጂት መስርቻለሁና እባካችሁ ተከተሉኝ ነው የሚለው::እኛም እኮ ለማስተባበር ፈልገን ነው እንዳትሉኝ እፈራለሁ::
    ቆም ብላችሁ አስቡበት::

  5. ሸንጎ?
    | #5

    ክያትም አምጪው ዱቄቱን ፍጪው ማለት ፈራሁ
    ለማንኛውም ምን ወሰናችሁ?

አስተያየት መስጫው ተዘግቷል።