አስተያየት መስጫው ተዘግቷል።
Recent Posts
- ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ 2ኛ ዓመት ቅጽ 2 ቁ 76
- በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- የሰማይ ላይ ግንብ የመጽሃፍ ግምገማ ሰለሞን ሃይለ ማሪያም
- የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- ኢትዮጵያዊነት እያበበ ነው ወይስ እየጠወለገ? የኢሮብ መብት ተማጓች ማኅበር
- የበረከትና አላሙዲ ልሳን (ከኢየሩሳሌም አርአያ)
- የመለስ ዜናዊ ሌጋሲ ስቶኮልም ስንድሮም በታሪኩ አባዳማ
- የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ
- አሸባሪው ማን ነው? ከተስፋዬ ዘነበ
- አጀንዳ! ፍ.አ
Recent Comments
- Tolla on በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- አበራ ለማ on የሰማይ ላይ ግንብ የመጽሃፍ ግምገማ ሰለሞን ሃይለ ማሪያም
- አስማረ on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- በላይነሽ on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- Gerum Tessfa on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- በለው ! on የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ
- ይብሳ on ሁለ ገብ ትግሉና ህዝባዊ አመጽ። ዛሬስ። ከዳኮታ የጥናት ማእከል።
- Gethann on ኢትዮጵያዊነት እያበበ ነው ወይስ እየጠወለገ? የኢሮብ መብት ተማጓች ማኅበር
- ጥሩወርቅ(ጥሩዬ) on ሁለ ገብ ትግሉና ህዝባዊ አመጽ። ዛሬስ። ከዳኮታ የጥናት ማእከል።
- በላይነሽ on የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ

Categories
Archives
- May 2013
- April 2013
- March 2013
- February 2013
- January 2013
- December 2012
- November 2012
- October 2012
- September 2012
- August 2012
- July 2012
- June 2012
- May 2012
- April 2012
- March 2012
- February 2012
- January 2012
- December 2011
- November 2011
- October 2011
- September 2011
- August 2011
- July 2011
- June 2011
- May 2011
- April 2011
- March 2011
- February 2011
- January 2011
- December 2010
- November 2010
- October 2010
- September 2010
- August 2010
- July 2010
- June 2010
- May 2010
- April 2010
- March 2010
- February 2010
- January 2010
- December 2009
- November 2009
- October 2009
- September 2009
- August 2009
- July 2009
- June 2009
- May 2009
- April 2009
- March 2009
- February 2009
- January 2009
- December 2008
- November 2008
- October 2008


እዋሻለሁ አልዋሽም ብዬ ብጀምር ጥሩ አይደለም ሌላው የነ መስተዋት ነውና
ላመሰግንሁ የምወደው የማውቃውን ሰው ሁሉ በመልክ በመልኩ ማስቀመጥ እችላለሁ
ነገ እንደማይመጣ እያወቀ ነገ እክፍልሃለሁ ብሎ ዱቤ የወሰደውን ደምበኛዬንና ሰው አያቅም ብሎ በሞቱ እናቱ ስም የሚለውን ከተፎ ጋደኛዬን ቦታቸውን አስይዛቸዋለሁ
እኔን የቸገረኝ
ትልቅ ካምፓኒዎች ውሸትና አገር መሪዎች ህዝብ ተወካይ መሪዎች ነው
አውቆ ስላለገደለህ በሰዓቱ ረፖርት ስላላደረገህ ፓሊሲዎን በድንብ ስላላነብብህ …
እኛ ከስልጣን ሳንመጣ የነበረ የቆየ ችግር ነው በርግጥ ቃል ብንገባም ይህን ያህል የከፋ አለመስለንም…
የሚገርመው ከታዳጊ አገሮች ይልቅ ባደጉት አገር ይሄ ጎልበት ብሎ በመታየቱ … ስልጣኔ ያፈራውና የዳበረው ውሸት
ከጉዳዩ ጋር ያልተያያዘ ስታቲስክስ መጠቀም ወይም ለትንሽ ጉዳይ ሚሊየን ቃላት ማንጋጋት….በጋዜጣ በሬዲዮ መደጋገም
ልረዳው ነው ልርዳህ ብሎ ማስታወቂያ ማውጣት …
ከ 5 ብር በላይ ብሎ ማስታወቂያ ውጭ ለጥፎ አንድም ዕቃ በ 5 ብር አይሸጥም…
ከሁሉ ሁሉ ለስራ ፍለጋ ራስን ከፍ ከፍ አድርጎ ልምድና ሃላፊነት አጋኖ መጻፍ ይጠበቃል…መከራ
በልዬ ቻው
እዋሻለሁ አልዋሽም ብዬ ብጀምር ጥሩ አይደለም ሌላው የነ መስተዋት ነውና
የማመሰግንህ የማውቀውን ሰው ሁሉ በመልክ በመልኩ ማስቀመጥ ስላስቻልከኝ ነው
ነገ እንደማይመጣ እያወቀ ነገ እክፍልሃለሁ ብሎ ዱቤ የወሰደውን ደምበኛዬንና
ሰው አያቅም ብሎ በሞቱ እናቱ ስም የሚለውን ከተፎ ጋደኛዬን ቦታቸውን አስይዛቸዋለሁ
እኔን የቸገረኝ
ትልቅ ካምፓኒዎች ውሸትና አገር መሪዎች ህዝብ ተወካይ መሪዎች ነው
አውቆ ስላልገደለህ ሃላፊነቱ አነስተኛ…
በሰዓቱ ረፖርት ስላላደረገህ ልንረዳህ አንችልም… ፓሊሲዎን በድንብ ስላላነብብህ …
በርግጥ ቃል ብንገባም … እኛ ከስልጣን ሳንመጣ በፊት የነበረ የቆየ ችግር ነው …ይህን ያህል የከፋ አልመስለንም…
የሚገርመው ከታዳጊ አገሮች ይልቅ ባደጉት አገር ይሄ ጎልበት ብሎ በመታየቱ … ስልጣኔ ያፈራውና የዳበረው ውሸት
ከጉዳዩ ጋር ያልተያያዘ ስታቲስክስ መጠቀም ወይም ለትንሽ ጉዳይ ሚሊየን ቃላት ማንጋጋት….በጋዜጣ በሬዲዮ መደጋገም
ልረዳው ነው ወይም ልርዳህ ብሎ ማስታወቂያ ማውጣት …
ከ 5ብር ጀምሮ ብሎ ማስታወቂያ ውጭ ለጥፎ አንድም ዕቃ በ 5 ብር አይሸጥም…
ከሁሉ ሁሉ ለስራ ፍለጋ ራስን ከፍ ከፍ አድርጎ ልምድና ሃላፊነት አጋኖ መጻፍ ይጠበቃል…መከራ
በልዬ ቻው
የበላይነህ አባተ ስለውሽትና የማይዋሽ አለን?በማለት ያቀረበው ከስዕነልቦናና ከማህበራዊ ኑሮ ጋር ሲመዘን በጥሩ አገላለጽ ገልጾታል::አደገኛ ውሽት ምንድን ነው?ውሽትና ውነት አለን?የማይዋሽ ሰው አለን?በላይነህ አባተ በትክክል አስቀምጦታል::
አንዳንዶቹን እንያቸው::
አደገኛ ውሽት ማለት የሰውን ልጅ በሃስት ማጥፋት አደገኛ ውሽት ይባላል::የስውን ልጅ ከጥፋትም ማዳን በጥቅሉ ውሽት አይባልም ዋሽቶም ቢሆን::
ውሽትና እውነት የሚባል ነገር የለም ማለትም ይቻላል::ሁለቱም የሚኖሩት በግዚያቸው ነው::ትናንት ውሽት የነበረው ዛሬ እውነት ሊሆን ይችላል::እውነትም ወደ ውሽት ሊቀየር ይችላል::ውሽትና እውነት ከአመለካከትም ጋር የተጣመሩ ናቸው::
አንድ ሰው የራሱንም ሆነ የሌላሰው ሕይወት ለማዳን ቢዋሽ ውሽታም አይባልም::ለመርዳትም ከሆነ ውሽት አይባልም::
ሰውን መወንጀልና መጉዳት ግን ውሽት ነው::እውነት ማንንም ሰው አይጎዳም::ያርማል:ያስተምራል:ይምራል::
የውሽታም ሰው ባህሪ ምንድን ነው?
ውሽታም ሰው ጉረኛ:ስዕነመግባር የጎደለው:ዘላፌ ለሰው ክብር የማይስጥ:ፈሪና ደንጋጣ: በራሱ የማይተማመን:ስም አጥፊ ና የመሳሰሉት ነው::ውሽታም ሰው ሆድ አደርና ብዙም ይመገባል::ውሽታም ሰው ጨካኝም ነው::የሚዋሸው ጨካኝ ስለሆነም ነው::
ሰዎች እንዳይዋሹ ምን መደረግ አለበት የሚለውን ለበላይነህ ልተወው::
ማንኛውም ውሽት ጥሩ ነው ባይባልም
ስለ ውሸት ስንነጋገር አንድ ሰው እንዲዋሽ ወይም
ውሸቱ ያስፈለገበት ምክንያት ወይም ሊያስገድደው የቻለውን ሁኔታ ብናይ እኔም ብሆን ከዚህ ውጭ አላደርግም ወይም ፍርድ በራስ የሚያሰኙ ሁኔታዎች እንዳሉ መርሳት አይገባም
እኔን የሚያስፈራኝ ከአንድ ሰው ውሸት ባህርይ ይልቅ በድርጅት ደረጃ የሚዋሹ ውሸቶች ዓለምን እያጠፉ ይገኛሉ አይን አውጥተውም ይክራክራሉ በሕዝብ መገናኛም ድርቅ ብለው ይዋሻሉ
የሚያሳዝነው ነገር ደግሞ
1. ውሸቱ ሲጋለጥና ውሸታሞቹ ሲያዙም ብዙ ማምለጫ አላቸው
2. ያደረሱት ጥፋት መጠንና ዘለቄታዊነት
ለቀጣዩ ትውልድ ሲተርፈውና በሰዓቱም ብዙ ሰው ፈርቶ ውሸቱን በመቃወም ፋንታ ለዕውነት አለመቆሙ ነው
ላነሳሁት ነጥቦች ጥሩ ምሳሌ የሚሆነው ጣሊያን ኢትዮጵያን ሲወር የተጠቀሙት ፕሮፓጋንዳ ሁለቱን ብጠቅስ
ሀ. የጣሊያን ፍላጎት ኢትዮጵያን ለማሰልጠን ነው
ለ. እኛ መስፋፋት እንጂ ጦርነት አንፈልግም ነበር ያሉት
ይህንን ብለው በዓለም ፊት ሲለፍፉ
አዎ ጣሊያኖች ኢትዮጵያን ሊያሰለጥኑ ነው ብሎ ለነሱ ምስክርነት የሚቆሙ የአገር መሪዎች ነበሩ
ስለዚህም ከሰው ብፈራ ፈሪን ነው
በይበልጥ ግን ከግለሰብ ይልቅ የድርጅት ውሸታም እፈራለሁ ምክንያቱም ብዙ ፈሪዎች በውስጡ አሉና
ብዙሃኑ ሕዝብም ፈርቶአቸው ስለድርጅቱ ወንጀል ቢያውቅም ማውራት አይፈልግም
አንዳንዴም ተበዳዩ ፕሮፓጋንዳው የሚያስከትለውን ጉዳት መገንዘብ የሚሳነው ሁኖ ሲገኝ ከማየት የበለጠ የሚጎዳ ነገር የለም
በእኔ እይታ የአሁኑ ዓለም ሁኔታ በዚህ ደረጃ ላይ ነው!!!!