Recent Posts
- ወይ መላ ነሽ አሉ ወይ መላ አባ መላ! ከሎሚ ተራተራ፦ ከሎሚ ተራተራ፦
- ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ 2ኛ ዓመት ቅጽ 2 ቁ 76
- በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- የሰማይ ላይ ግንብ የመጽሃፍ ግምገማ ሰለሞን ሃይለ ማሪያም
- የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- ኢትዮጵያዊነት እያበበ ነው ወይስ እየጠወለገ? የኢሮብ መብት ተማጓች ማኅበር
- የበረከትና አላሙዲ ልሳን (ከኢየሩሳሌም አርአያ)
- የመለስ ዜናዊ ሌጋሲ ስቶኮልም ስንድሮም በታሪኩ አባዳማ
- የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ
- አሸባሪው ማን ነው? ከተስፋዬ ዘነበ
Recent Comments
- Tolla on በላተኛው አባ-መላ ከያሬድ አይቼህ
- አበራ ለማ on የሰማይ ላይ ግንብ የመጽሃፍ ግምገማ ሰለሞን ሃይለ ማሪያም
- አስማረ on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- በላይነሽ on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- Gerum Tessfa on የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ እንደመግቢያ፤ አሸዋና አለት በልጅ ተክሌ
- በለው ! on የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ
- ይብሳ on ሁለ ገብ ትግሉና ህዝባዊ አመጽ። ዛሬስ። ከዳኮታ የጥናት ማእከል።
- Gethann on ኢትዮጵያዊነት እያበበ ነው ወይስ እየጠወለገ? የኢሮብ መብት ተማጓች ማኅበር
- ጥሩወርቅ(ጥሩዬ) on ሁለ ገብ ትግሉና ህዝባዊ አመጽ። ዛሬስ። ከዳኮታ የጥናት ማእከል።
- በላይነሽ on የመለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation) – ክፍል 3 ከ 3 ግርማ ሞገስ

Categories
Archives
- May 2013
- April 2013
- March 2013
- February 2013
- January 2013
- December 2012
- November 2012
- October 2012
- September 2012
- August 2012
- July 2012
- June 2012
- May 2012
- April 2012
- March 2012
- February 2012
- January 2012
- December 2011
- November 2011
- October 2011
- September 2011
- August 2011
- July 2011
- June 2011
- May 2011
- April 2011
- March 2011
- February 2011
- January 2011
- December 2010
- November 2010
- October 2010
- September 2010
- August 2010
- July 2010
- June 2010
- May 2010
- April 2010
- March 2010
- February 2010
- January 2010
- December 2009
- November 2009
- October 2009
- September 2009
- August 2009
- July 2009
- June 2009
- May 2009
- April 2009
- March 2009
- February 2009
- January 2009
- December 2008
- November 2008
- October 2008


የዶ/ር ፍቃዱን የኢኮኖሚክስ ጥናታዊ ጹሕፍ በድንብ አንብቤዋለሁ::ከግሩም የቋንቋ ኣጠቃቀም እስከትንታኔው ጭምር ሲታይ ደረጃውን የጠበቀ ነው::በእኔ ደረጃ ብዙ ነገሮችን ከአገራችን ሁኔታ ጋር ያለውን ሁኔታ የቃኜ ነው ብየ አምናለሁ::
ዝቅ ብሎ የኢ.ህ.አ.ድ.ግን የኢኮኖሚ ፖሊሲ በመተቸም የተዋጣለት ቢሆንም ለኢ.ህ.አ.ድ.ግ ፖሊሲ ስህተት ኢ.ህ.አ.ድ.ግ ብቻውን ተጠያቂ ነው ብየ አላምንም::
የኢ.ህ.አ.ድ.ግ መሪዎች በወጣትነታቸው ጫካ ገብተው ጠበንጃ ማጮህ ተክነው የመጡ ሰዎች ናቸው እንጂ የአዳም ስሚዝንና የካርል ማርክስን የኢኮኖሚክስ ፍልስፍና እየጨመጨሙ የመጡ አይደሉም/ምህድስና አላጠኑም::ምንም ዓይነት ዕውቀት ሳይኖራቸው በባዶ አስተሳስብ አገሪቱን ችግር ውስጥ ከተዋታል::ባዶ ምንጊዜም ባዶ ስለሆነ ባዶ አደረጉን::አንዳንዶች የተቀላቀሉትም በአምዕሯቸው ተኝተውበታል::እኛ ኢ.ህ.አ.ድ.ጎች እንዲህ ነው የምናስበው ለማለት ኮብል ስቶን ማውራት ጅምረዋል::
ተቃዋሚዎችም ሆነ ምሁራኖች ኢ.ህ.አ.ድ.ግ ያቦካውን ጭቃ አብረው ከማቡካት በስተቀር በቡድንም ሆነ በግል ፖሊሰውን በአደባባይ በብርቱ ያስጨነቃቸው የለም::እኔ የማውቀው ዶ/ር ብርሃኑ የኢኮኖሚ ማህበር አቋቁሞ ጥሩ ሙከራ አድርጓል::አንዳንድ የኢኮኖሚም ሆነ በሌላው የሞያው ዘርፍ ያሉ ሰዎች ከዳር በመቆማቸው ምክንያት ለፖሊሰው መወላገድና ለኢ.ህ.አ.ድ.ግ ግዝፈት አስተዋጾ አድርገዋል የሚል እምነት አለኝ::
አሁንም ቢሆን በኢነትርነት ከመልቀቅ ባለፈ በመጽሂትም ሆነ መድረክ አዝጋጅቶ ስህተቶችን ግልጽ አድርጎ ለማስተማር የሚሞክር አልሰማሁም::የአገራችን ችግር ምንጩ የውቀት ማነስ ነው::ሙሁራኖች የጋን ማብራት ከመሆን ወጥተው
ዕውቀታቸውን ይዘው አደባባይ ቢወጡና ቢያስተምሩ ለውጤት ይረዳል::
ማስተላለፍ የፈለኩት ከኢተርነት ወጣ ብለህ ይህን ድንቅ ጹሁፍ ልታሰራጭ የምትችልበትን መንገድ ብትፈልግ ጥሩ ነው::