አቡጊዳ / November 30, 2008
የኦሮሞ ህዝብ ኮንግረስ(ኦህኮ) እና የኦሮሞ ፌደራሊስት ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ(ኦፌዴን) የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎትና የፌደራል ፖሊስ የፀረ ሽብር ግብረሀይል የህዝብ ንብረት በሆነው ቴሌቪዥን ጣቢያ በመጠቀም የስም ማጥፋት ዘመቻ ከፍተውብናል ሲሉ ወቀሱ፤ ድርጅቶቹ ከመንግስት ጋር ወግነዋል ሲሉም አማረዋል፡፡ Read more…
ዜና
አቡጊዳ / November 30, 2008
በትላንትናው እለት ሚንስትር መስሪያ ቤቱ በቃል አቀባዪ በኩል እንዳስታወቀው ሰራዊቱ ከወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ሱማሌን ለቆ ይወጣል፡፡ Read more…
ዜና
አቡጊዳ / November30, 2008
መንግስትን የአለም አቀፍ እርዳታ ሰጪ አገሮችንና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ሲያወዛግብ የነበረው ‹‹የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራት›› ህግ በሚቀጥለው ሳምንት በፓርላማ ቀርቦ ሊፀድቅ እንደሚችል ተገለፀ፡፡ Read more…
ዜና
የአቶ ኦባንግ ሃሳብ, ከዘመድ አገኘሁ / November 28, 2008
ለአዲስቱ ኢትዮጵያ የጋራ እንቅስቃሲ የሃገራችንን የተወሳሰበ ችግር በጋራ ሁላችንም ተንቀሳቅስን መፍትሂ ልንፈጥርበት የሚያስችለን መንገድ ይመስላል ይህንንም ለማለት ያበረታታኝ በተለያየ ግዜ የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ እንቅስቃሴ ዳይሬክተር አቶ ኦባንግ ሜቶ በጽሁፍ ስለድርጅታቸው አላማና እንቅስቃሴ የሚሰጡትን መረጃ መሰረት በማድረግና የኢትዮጵያ ህዝብ ለጋራ ጥቅሙ አንድነት፤ Read more…
ዜና
አቡጊዳ / November 25, 2008
ተሸመ በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ በከፍተኛ ሪፖርተርነት በማገልገል ላይ ያለ ጋዜጠኛ ሲሆን ከጥቂት ወራት በፊት ንብረትነቱ የብአዴን/ኢህአዲግ የሆነው ዳሽን ቢራ ፋብሪካ ሰራተኞችን ያለአግባብ ከስራ አሰናበተ የሚል ዘገባ በመስራቱ የጎንደር ፍርድ ቤት ባስተላለፈው ትእዛዝ መሰረት ለእስር ተዳርጎ ነበር፡፡ Read more…
ዜና
Recent Comments