ማህደር
በድክመታችን ከማዘን በጥንካሬያችን እንጠቀም
ከሃገሬ / ታህሳስ 22, 2001
ይህንን ሀሳብ እንድጭር የገፋፋኝ ለአመታት በሀገራችን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ላይ ከሚደርጉ እንቅስቃሴዎች የተገነዘብኩት አታካች የሆነ ተስፋ የመቁረጥና የተሸናፊነት ሲቃ ለአሸናፊነት የሚያበቃንን ተግባራዊ እርምጃና ውይይት ውጦት መገኘቱ ነው።
የታጋይ መታሰር እልፍ ታጋዮችን ይፈጥራል
ሞረሽ
ባለቤቱን ካልናቁ አጥሩን አይነቀንቁ
የብርቱካን ሚደቅሳ መታሰር የትግራይ ተወላጆችን እያስቆጣና እያነጋገረ ነዉ !
አቡጊዳ / December 30, 2008
ምንጮቻችን ከአዲስ አበባ እንደገለጹት በወት ብርቱካን ሚደቅሳ መታሰር ከፍተኛ ዉስጣዊ ተቃዉሞን በኢሕአዴግ አባላትና በትግራይ ተወላጆች ዘንድ እያመጣ ነዉ። «ወደፊት መሄድ ሲገባን ለምን ባለፈ ነገር ላይ ወደ ኋላ እንደሚጎትቱን አይገባኝም። » ሲሉ ነበር አንድ ጠንካራ የኢሕአዴግ ደጋፊ የተናገሩት።
የአንድነት የፓርላማ አባላት ከአፌ ጉባዔዉ ተሾመ ቶጋ ጋር ተነጋገሩ
አቡጊዳ / December 30, 2008
በአቶ ተመስገን ዘዉዴ የሚመሩት የአንድነት ፓርቲ አባል የፓርላማ ተመራጮች በፓርላማዉ አፈ ጉባዔ ጽ/ቤት በተደረገላቸዉ ጥሪ መሰረት ዛሬ ስብሰባ እንዳደረጉ ለማወቅ ችለናል። የስብሰባዉ አጀንዳ ምን እንደሆነ አስቀድሞ ያልታወቀ ስለነበረ በወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ መታሰር ዙሪያ ሳይሆን አይቀርም ተብሎ ተገምቶ ነበር።
ታማኝ መሆን ጠፋን – የታማኝ ጥሪ
ከሕግ በላይ መሆኑ ይቁም – አንድነት ፓርቲ
የውርደት ቁልቁለት – ሙሉነህ ዮሃንስ
ሙሉነህ ዮሃንስ / ታህሳስ ማርያም 2001 ዓ.ም.
ውርደት ተሰማኝ። አፈርኩ ተናደድኩ ተበሳጨሁ አለቀስኩ እልሄ ጨመረ። አንጋፋው የሰብአዊ መብት ተሟጋች የሆኑት ፕሮፌሰር መስፍንን የምናውቃቸው ፍትህ ለጨለመባቸው ቀድመው ሲደርሱ ነበር። ዛሬ ግን በሰማንያ አመታቸው ልባቸው በትዕቢት ባበጠ የወያኔ ታጣቂዎች በምድረ ኢትዮጵያ በህዝባቸው መሃል በጭካኔ በሰደፍ ተደበደቡ።

Recent Comments