ማህደር

ማህደር ለ January, 2009

በህግ ስም ውንብድና ይቁም!!! – የኦክላንድ ቻፕተር

January 11th, 2009

በሰሜን አሜሪካ የአነድነት ፓርቲ ድጋፍ ሰጭ ማህበራት፤ የኦክላንድ ቻፕተር / ጥር 3 ቀን 2001 ዓ.ም.

ወያኔ/ኢህአዴግ በአሁኑ ጊዜ ህግን ሰበብ በማድረግ ውንብድና በማካሄድ ላይ ይገኛል። ህወሃት/ኢህአዴግ በራሱ አምሳል ጠፍጥፎ በቀረፀው ፓርላማ፤ ከመለስ ዜናዊ ትዕዛዝ አንዲት ስንዝር ፈቀቅ የማይሉ አጨብጫቢዎችና ሰምቶ አደሮችን በመሰብሰብ፤ ህግ አውጪ በማድረግ፤ ህጋዊነት ላይ እያፌዘ ነው።

Read more…

ዜና

በድሬዳዋ ከተማ በተነሳ ረብሻ፤ ፖሊስ አንድ ሰው ገድሎ በርካቶችን አቆሰለ፤

January 10th, 2009

በድሬዳዋ ከተማ በእስልምናና በክርስትን እምነት ተከታዮች መካከል ፀብ ተፈጥሮ በፖሊስ ሊበርድ እንደቻለ የአካባቢው ነዋሪዎች ገለፁ፡፡ ፖሊስ ጉዳዩን አስተባብሏል፡፡ Read more…

ዜና

ብርትኳን ነው ሎሚ ወይስ እምቧይ?

January 10th, 2009

ተስፋለሃገር / ጥር 2 ቀን 2001 ዓ.ም

ብርትኳንና ሎሚ የተለያየ ጣዕም ያላቸው ፍሬዎች ናቸው። ሎሚ ብወረውር ደረቱን መታሁት አወይ ኩላሊቱን ልቡን ባገኘሁት የሚለውን ስንኝ ለፍቅር መግለጫነት ሎሚን ከኩምጥጥናው ባሻገር በመልኩና በመዓዛው መስህብነት ቀደም ባሉት ዘመናት በሃገራችን ሲጠቀሙበት እንደ ነበር ቀደም ብዬ በጠቀስኩት የዘነበች ታደሰ ወይም በቅጽል ስሟ ጭራ ቀረሽ በምታዜመው ዘፈን እናስታውሰዋለን።

Read more…

ዜና

የወ/ሪት ብርቱካን ሚዴቅሳ በድጋሚ መታሰር ለኢትዮጵያውያን የተበረከተ የገና ስጦታ መሆኑ ይኾን? – ስየ አብራሃ

January 10th, 2009

ስየ አብራሃ, አዲሰ አበባ / ታኅሳስ 29 ቀን 2001 ዓ.ም.

የ”አንድነት” ለዴሞክራሲ እና ለፍትሕ ፓርቲ ሊቀ መንበር ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ታኅሳስ አንድ ቀን 2001 ዓ.ም የፈደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ዘንድ ተጠርታ “ሃገረ ስዊድን አንድነት በጠራው ስብስባ ላይ ከእስር የተፈታነው ይቅርታ ጠይቀን አይደለም ብለሻል” ተብላ መጠየቋን፤ ታህሳስ 15 ቀን 2001 ዓ.ም ላይ ድግሞ “ሰዊድን የተናገርሽውን በሶስት ቀናት ውስጥ ካላስተባበልሽ ተመልሰሽ ትታሰረያለሽ” መባሏን ሰማን፡፡

Read more…

ዜና

ተማጽኖ ለብርቱካን

January 10th, 2009

ዳኛቸው / ጥር 3 ቀን 2001 ዓ.ም.

የሰላም ዘንባባ ይዛ በጽኑ እምነትና ጥንካሬ አሸናፊነትዋን ያስመሰከረች ብልህ እህታችን ሰሞኑን ከጫፍ እስከ ጫፍ እንድንነሳሳ አድርጋለች።

Read more…

ዜና

የወ/ት ብርቱካን መታሰር ተቃዉሞዎችን ከሁሉም አቅጣጫ እያስነሳ ነዉ !

January 10th, 2009

አቡጊዳ / ጥር 2 ቀን 2001 ዓ.ም

ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ከታሰሩ አሥራ አንድ ቀናት አለፋቸዉ።

Read more…

ዜና

ዶናልድ ፔይን በኢትዮጵያ የፖለቲካ እሥረኞች በአስቸኳይ እንዲፈቱ ጠየቁ !

January 10th, 2009

ትርጉም – አቡጊዳ / ጥር 2 ቀን 2001 ዓ.ም

ዋሺንግተን ዲስ – ኮንግረስማን ዶናልድ ፔይን በተወካዮች ምክር ቤት የአፈሪካ ጉዳይ ንዑስ ኮሚቴ ሰብሳቢ የሚከተለዉን መግለጫ ዛሬ አዉጥተዋል።

Read more…

ዜና

በወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ ላይ መንግስት የወሰደውን እርምጃ ኣስመልክቶ

January 9th, 2009

• ከኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ኅብረት /ኢዴኃኅ/
•ከኦሮሞ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ኦፌዴን/
•ከዓረና ትግራይ ለዲሞክራሲና ለሉዓላዊነት /ዓረና/ እና
•የሶማሌ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ቅንጅት /ሶዴኃቅ/

የተሰጠ መግለጫ

Read more…

ዜና

ጠንካራ የተቃዉሞ መግለጫ ተሰሚነት ካላቸዉ የኮንግረስ አባላት ሊወጣ ነዉ !

January 9th, 2009

አቡጊዳ / ጥር 1 2001

በአሜሪካን የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት በጣም ተደማጭነት ያላቸዉ ኮንግረስማኖችና ሴነተሮች የወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ መታሰርንና የዲሞክራሲ ሥርዓትና የሕግ የበላይነት በኢትዮጵያ እንዳይሰፍን የሕወሃት መንግስት ትልቅ እንቅፋት እየሆነ መምጣቱ በጣም ያሳሰባቸዉና ያስቆጣቸዉ መሆኑን ከዚያ አካባቢ የደረሱን ምንጮች ይገልጻሉ።

Read more…

ዜና

ስዊድን የወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳን መታሰር ተቃወመች!

January 9th, 2009

አቡጊዳ / ጥር 1 2001

የወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳን መታሰር አስመልክቶ በአገር ዉስጥም ሆነ ከአገር ዉጭ በገዢዉ ፓርቲ ላይ እየተሰነዘረ ያለዉ ተቃዉሞ እየጨመረ ነዉ።

Read more…

ዜና