ማህደር

ማህደር ለ March, 2009

ወ/ት ብርቱካን ሚዴቅሳ ከቃሊቲ ወደ ዝዋይ ስር ቤት ሊዛወሩ ነው፡፡

March 31st, 2009

አውደ ኢትዮጵያ የወ/ት ብርቱካንን እናት ወ/ሮ አልማዝ ገ/እግዚአብሔርን አነጋግሮ እንዳረጋገጠው ከሆነ፤ ወ/ት ብርቱካን በቅርቡ ወደ ዝዋይ እስር ቤት ሊዛወሩ ነው፡፡ ባለፈው እሁድ መጋቢት 20 2001 እንደ ወትሮው ልጃቸውን ሊጠይቁ የሄዱት ወ/ሮ አልማዝ፤ – ወደ ዝዋይ ልትዘዋወሪ ነው ስለተባልኩኝ አስፈላጊ የሆኑ አልባሳትን አምጪልኝ – እንዳለቻቸው ገልጸዋል፡፡ ወ/ት ብርቱካን ለእናቷ በመቀጠልም – እስሩ ወይ ይብሳል፤ ወይ ከሰው ጋር እቀላቀል ይሆናል፤ ሰማይም የማይበት ይሆናል – በማለት አጽናንታቸዋለች፡፡ አንድ አንድ የፖለቲካ ተንታኞች፤ እንዳብራሩት ከሆነ፤ ሂደቱ ወ/ት ብርቱካን በማረሚያ ቤቱ ላይ ከመሰረቱት ክስ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ Read more…

ዜና

በኢትዮጵያ ሊካሄድ የታቀደው ”አራተኛው”ብሔራዊ ምርጫና ውጤቱ – ሸበላው ከአውሮፓ

March 31st, 2009

መጋቢት 2001 – shebelawet@yahoo.com

እየተቃረበ ሥለመጣው፤ በአገራችን ኢትዮጵያ ለ”አራተኛ” ጊዜ ስለሚካሄደው ምርጫ በተለያየ ጊዜ የተለያየ ነገር የተባለ ቢሆንም፡ ጊዜው እየተቃረበ በመጣ ቁጥር ሊፈጠሩ የሚችሉ ነገሮችን ማንሳት ተገቢ ነው በሚል የሚከተለውን ግምገማዬን ጀባ ብያለሁ። Read more…

ዜና

የ«ቃሌ» ሲምፖዚየም በተሳካ ሁኔታ ተጠናቀቀ የመኢአድ መሪዎች በሲምፖዚየሙ ተገኙ – አወደ ኢትዮጵያ

March 30th, 2009

መጋቢት 21 2001

«የቃሌ ሲምፖዚየም» እና የ«ቃሌ ሻማ ማብራት» በሚል ስም ትልቅ ዝግጅት ትላንት መጋቢት 20 2001 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ በሚገኘዉ በኢምፔሪያል ሆቴል፣ በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን ከስፍራዉ የደረሰን ዜና ያመለክታል። በሲምፖዚየሙ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የታሰሩትበት ሁኔታ፣ በሕግም ሆነ በፖለቲካዉ አኳያ መሰረት የሌለዉና ተቀባይነት ሊያገኝ የማይችል እንደሆነ በሰፊዉ ተብራርቷል። Read more…

ዜና

ቅልቅል ወይስ ምስቅልቅል – በሬዲዮና ቴሌቪዥን ስብሰባና ሹመት ላይ የታዛብኩት ከታዘቡት አንዱ ነኝ ከአ/አ

March 30th, 2009

የማስታወቂያና መርሐ ብሔር ሚኒስቴር ይባል ነበር በጃንሆይ ጊዜ፡፡በሥሩ ደግሞ የኢትጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ተዋቅረው ሁለቱም በተለያዩ ሥራ አስኪያጆች ይመሩ ነበር፡፡ደርግ መጣና ከጥቂት ጊዜያት በኋላ ሬዲዮን ለብቻው ቴሌቪዥንንም ለብቻው አደረገና የየራሳቸውን ግዛት ፈጠረላቸው፡፡ Read more…

ዜና

ኢትዮጵያና ኤርትራ ከየት ወደ የት

March 30th, 2009

ኢትዮጵያና ኤርትራ ከየት ወደ ደየት በሚል ርዕስ መጋቢት 6 ቀን፣ 2001 ዓ.ምም. ሳንሆዜ፣ ካሊፎርኒያ፤ የተካሄደው ጉባኤ፣ ከተለያዩ የቤ ቤይ ኤርያ ከተሞች፤ ሳን ሆዜ፣ ሳን ፍራንሲስኮ፣ ኦክላንድ፣ ሳክራሜንቶ፣ ፍረዝኖ፣ ሞዴስቶና ሌሎች አካባ ባቢዎች የመጡ በርካታ ኢትዮጵያውያንና ኤርት ትራውያን የተካፈሉበት፣ በሁለቱ ህዝቦች ታሪካዊ ግንኙነነትና የወደፊት ዝምድና ላይ ያተኮረ፣ ወንድማማማችነትና መደማመጥ በሰፈነበት ሁኔታ የተከናወነ ታሪካ ካዊ ውይይት ነበር። Read more…

ዜና

ፈጣጣ-ለማኝ – በላይነህ አባተ

March 29th, 2009
Comments Off

ሕገ መንግስታዊነት፣ ዴሞክራሲ እና የወ/ሪት ብርቱካን ሚዴቅሳ እስር – ከስየ አብርሃ

March 29th, 2009

(መጋቢት 20 ቀን 2001 ዓ.ም. የወ/ሪት ብርቱካን አስር ለማሰብ አዲስ አበባ በተጠራው “”‹ቃሌ› ሲምፖዝየም”" የቀረበ፡፡) Read more…

ዜና

ታላቁ ኢትዮጵያዊ የጥበብ ሰው ሀዲስ አለማየሁ በተከበረው ብህራቸው በግንቦት ወር በ1966ዓ.ም የጻፉት ከሰላሳ ዓመታት በኋላም…. – ለምለም

March 29th, 2009

“…..መንግስት የሕዝቡን ፍላጎት ተከትሎ አንዲፈጽምና አንዲያስፈጽም ሕዝቡ ራሱ በፈለገው ዓይንት የሚያቋቁመው ድርጅት ነው አንጂ አንዲሁ በምኅበ አልቦ ባለቤቱ ባልታወቀ የምስጢር አጅ በአዝብ ላይ የሚፈጠር ፍጡር አይደለም:: በሌላ አነጋገር ሕዝብ የመንግስት ፈጣሪ: መንግስት የሕዝብ ፍጡር ናቸው:: Read more…

ዜና

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኮርፖሬሽን ለዲአያስፖራው ሕብረተሰብ ለመሼጥ ስላወጣው ማስታወቂያ አንዳንድ አመላካች ሀሳቦች – ከፕ/ር ሰይድ ሀሳን

March 28th, 2009

በቅርቡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኮርፖሬሽን ከኢትዮጵያ መንግሥትና የንግድ ባንኩ ጋር በመተባበር የዲያስፖራውን የሕብረተሰብ በቻ የሚያሳትፍ የቦንድ ሽያጭ አቅርቧል። የዚች አጭር ጽሁፍ አላማ ለሽያጭ በቀረበው ማስታወቂያ አንዳንድ አመልካች ሀሳቦች ለማቅረብና የኢትዮጵያ መንግሥትና የኤለክትሪኩ ኮርፖሬሽን በሙስና የተዘፈቁባቸውን አንዳንድ ሁኒታዎችን ለማሳየት ነው። Read more…

ዜና

አቶ ግረማ እንኳንስ ሚጢጢዋ መቀሌ ኢትዮጵያም የሁላችነም ናት ! – ታገል ደልነሳዉ

March 28th, 2009

አቶ ግርማ ካሳ የሚባሉ ግለሰብ መቀሌ የሁላችንም ናት በሚል ርዕስ አንዲት አጠር ያለች መጣጥፍ በዌብ ሳይቶች እንዲወጣ በማድረግ አስነብበዉናል:: ጽሑፋቸዉን በጥሞና አነበብኩት:: Read more…

ዜና