ማህደር

ማህደር ለ April, 2009

እየሞቱ መኖር ቢበቃንስ

April 30th, 2009

ለዉጥ በኢትዮጵያ፤ ለምንና እንዴት? – ከመሳፍንት ዘፈረንሳይ ለጋሲዮን (አዲስ አበባ)

April 29th, 2009

ሚያዝያ 2001 ዓ.ም

በታሪክ የምናዉቃት ሳትሆን በእድሜያችን ያየናት ኢትዮጵያ ገዢዎቿ ችግሮቿን ያስቆጠሩላት ግን ያልቀነሱላት፣ የተወቃቀሱባት ግን ያልተማማሩባት፤ ህዝቦቿም ሰላምንና ብልፅግናን የሚመኙላት ግን ያላዩባት ሀገር ናት፡፡ በየጊዜያቱ “መፍትሄሽ በእጄ ነዉ” እያሉ የተቀባበሏት መንግስታት እየተጓዘችበት ያለዉን የቁልቁለት መንገድ ማብቂያ የሌለዉ እስኪመስል አርዝመዉባታል፡፡ ላለፉት 18 ዓመታት እጁ ላይ ያኖራት ባለተራ ምድሯን ለሰላም፣ ኢኮኖሚዋን ለእምርታ፣ ሕዝቦቿንም ለእኩልነት አብቅቼላታለሁ እያለ የሚናገርላት ሀገራችን በአንፃሩ እዉነታዎቿ ሰምጣ የምትገኝበትን የአዘቅት ውቅያኖስ ቁልጭ አድርገዉ ያሳዩናል፡፡ Read more…

ዜና

Mukka Kotto (ዛቢያ) ቁጥር 1 :- Mukktii Kotto Offii Dabbee Margae Garra Essa (Lammii Essa) Ficississaa

April 29th, 2009

ድንቅ አባባል በጣም የምወዳት፣ አሁን ያሉትን የህወሃት እንጨቶች በትክክል ስለምትገልጽ በአማርኛ መስል ትርጉሙ. “ዛቢያ ወይም የመጥረቢያ እንጨት ራሱ ተጣሞ በቅሎ ወገኑን ያስፈጃል” ነው Read more…

ዜና

እንባ ይብዛበት እንዴ? ከጌታቸው አበራ

April 27th, 2009

ራሱን ግንቦት 7 ብሎ የሚጠራው ቡድን የሽብር ሴራ ከሸፈ:- ደደቢትኛ ወደ አማርኛ ሲተረጎም – አንዳርጌ

April 27th, 2009

ዜና በዋልታ እንዲህ ተነበበች “……. በአገራችን ሰላማዊ ትግል አብቅቷል በማለት የደም መፋሰስ መንገድ አንድ ብቸኛ የትግል ስልት ያወጀው ራሱን ግንቦት 7 ብሎ የሚጠራው በውጭ ሀገር በእነ ብርሀኑ ነጋ የተቋቋመው የፀረ ሰላም ቡድን ህገ- መንግስታችንን ህገ- መንግስታዊ ስርዓታችን በሃይል ለመገርሰስ በብዙ ሚሊየን የሚቆጠር ብር ወጪ በማድረግ የወታደራዊ ንዑስ ቡድንና የሲቪል ንኡስ ቡድን በሚል በሀገር ውስጥ ያደራጀው የሽብር መረብና እንቅስቃሴ በፀጥታ ሃይሎች ከሽፏል ……” Read more…

ዜና

ዘብሄረ ኢትዮጲያ ጥላሁን ነገሠ! – በ ዘካርያስ ጌታቸው

April 27th, 2009

ነፍስ ከስጋ ኤና ከዚች ምድር ተለይታ ወደ ዘላለማዊው ቤቷ ስትሄድ፡ በስጋው ስንብት ላይ ነፍስ ኤዛፍ ላይ ሆና ስንብቱን ትታዘባለች ብለው ያወጉኝ በልጅነቴ ትዝ አለኝ። Read more…

ዜና

የሚቀጥሇውን ምርጫ በኛ ቀመር የኛ ያሸናፊነት ውጤት እንዳት እናዯርገዋሇን? – ዳኮታ ጥናት ማእከል።

April 25th, 2009

በዚህ አሇም እስከኖርን ዴረስ ማንኛውም ስህተት፤ መዘናጋት፤ ከጊዜ ጋር ማዴረግ የሚገባን አሇማዴረግ፤ ላሊ የተሻሇ መንገዴስ የኖራሌ ብል አማራጮችን አሇማየት……. ዋጋ ያስከፍሊሌ። Read more…

ዜና

የፍቅር ንጉሥ – አስፋውወሰን አለምሰገድ

April 25th, 2009
Comments Off

ለካስ ሰው ኖረሃል! ከባዮ በየነ

April 24th, 2009

ሞት እንካን ጨክኖ – እንግዳ ታደሰ (ኦስሎ ኖርዌ)

April 23rd, 2009