የሶፋው ጄነራል – ዳግማዊ ዳዊት
ከሰዓት በኋላ- አንድ እሁድ በበቴ
ቡና እየተፈላ- መጥተው ጎረበቴ Read more…
|
|
|
Free Andualem Aragie!Free Eskinder Nega!And Many Others! |
|
ETHIOPIA'SCANCERCELLS |
ከሰዓት በኋላ- አንድ እሁድ በበቴ
ቡና እየተፈላ- መጥተው ጎረበቴ Read more…
አቡጊዳ – መስከረም 6 ቀን 2002
ከ1991 ዓ.ም ጀመሮ በጠመንጃ ኃይል ሥልጣን የተቆናጠጠዉ የኢሕአዴግ መንግስት፣ እራሱ ያጸደቀዉን ሕገ መንግስት በመጣስ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሊቀመንበር የሆኑትን ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳን ከ260ቀናት በፊት በግፍ ማሰሩ ይታወሳል።
የዉጭ አገር መንግስታት፣ የሰብአዊ መብት ተከራካሪዎች፣ በአገር ቤትና በዉጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን በተለያዩ አጋጣሚዎች የወ/ት ብርቱካን ሚድቅሳ መታሰር፣ ኢሰብዓዊ እንደሆነ በመግለጽ፣ ገዢዉ ፓርቲ በአስቸኳይ ያለ አንዳች ቅድመ ሆኔታ እኝህን ታላቅ የፖለቲካ መሪ እንዲፈታ ከፍተኛ ግፊት እያደረጉ ይገኛሉ። Read more…
ሰንጋው ተመርጧል፡ ቢላ ተስሏል Read more…
የአለም የእድገትና ስልጣኔ ፍጥነት በጣም አስደንጋጭ ከመሆኑ የተነሳ ለአለም ጠበብትና መሪዎች እንቅልፍ ማሸለብ እንደ ቅንጦት የሚቆጠርበት ወቅት ላይ እንገኛለን: Read more…
ዘመን ተሽከርክሮ- ዛቢያው ተንከባሎ፤
አዲስ ዓመት መጣ-ይኸውና ዞሮ። Read more…
ዘመን ሄዶ ዘመን ቀይሮ
ሞትን ሲጠብቅ በቀጠሮ
ዛሬም ዘመኑ ሊያልፍ አምርሮ
የሰው ልጅ በችግር ተሳስሮ:: Read more…
ይሄ ፅሁፍ የቅስቀሳ ነው፤ ከጋሽ ከቤ ልጀምር Read more…
Recent Comments