ማህደር

ማህደር ለ November, 2009

ፕሮፌሰር መስፍንና ስምንት አጋሮቻቸዉ በፈጠሩት ችግር የአንድነት ጠቅላላ ጉባዔ በተወሰነ ደረጃ በኢምፔሪያል ጊቢ ዉስጥ ተደረገ !

November 29th, 2009

አቡጊዳ – ኃዳር 20 ቀን 2002

በኢምፔሪያል ሆቴል ዛሬ ሊደረግ ታስቦ የነበረዉ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የጠቅላላ ጉባዔ ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማሪያምና ሌሎች ስምንት ግለሰቦች የስብሰባዉ አዳራሽ በር ላይ አላስገባም በማለታቸዉ ስብሰባዉ በአዳራሹ ዉስጥ ሳይከናወን መቅረቱን አዲስ አበባ ያሉ ዘጋቢዎቻችን ገለጹ። Read more…

ዜና

የአንድነት ሥራ አስፈጻሚ የነስዬን አባልነት ጥያቄ አጸደቀ ! አንድነት ነገ ጠቅላላ ጉባዔዉን ያደርጋል !

November 29th, 2009

አቡጊዳ – ኅዳር 19 ቀን 2002

የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዘዳንት ዶር ነጋሶ ጊዳዳና የቀድሞ የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስቴር አቶ ስዬ አብርሃ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲን ለመቀላቀል እንደወሰኑ በዚህ ሳምንት አጋማሽ ላይ በጊዎን ሆቴል በጠሩት ስብሰባ ማሳወቃቸዉ ይታወሳል። Read more…

ዜና

አቶ ስዬና ዶር ነጋሶ አንድነትን ተቀላቀሉ – ኢትዮጵያዊነት እያሸነፈ ነዉ ! ግርማ ካሳ

November 29th, 2009

ኢትዮጵያዉያንን እስከሆንን ድረስ ትግራይ መሬታችን ነዉ። ኦሮሚያ መሬታችን ነዉ። ደቡብ ና ሶማሊያ መሬታችን ነዉ። አፋርም መሬታችን ነዉ። ለነርሱም ትግራይ መሬታቸዉ ነዉ። አማራም ትግራይ መሬቱ ነዉ። ሊኖርበት ይችላል። በዚህ ማመን አለብን። ከዚህ ዉጭ የፖለቲካ ተቃዋሚ ድርጅቶችን እንደጠላት ለማስፈራሪት መጠቀም የሥልጣን እድሜን ማራዘሚያ እንደሆነ መታወቅ አለበት። አሁንም በሰላምዊ ትግል ካመኑትና ሕጋዊ ፈቃድ ካገኙት ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር አብረን መሥራት እንቀጥላለን።” አቶ ገብሩ አሥራት Read more…

ዜና

ከውጭ በርዳታ የሚገኘው በሙስና የተዘፈቀው ድጎማ (Safety Net) በኢትዮጵያ ምን ይምስላል? – ዶ/ር ሰዒድ ሃሰን

November 27th, 2009

THE CORRUPTIVE STRUCTURE OF THE SAFETY NET PROGRAM IN ETHIOPIA. Read more…

ዜና

ሀሰትን ደጋግመው ስለተናገሩት እውነት አይሆንም – ይበቃል ያረጋል

November 27th, 2009

ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የታሰሩበትን አንደኛ ዓመት የሚያስብ ዝግጅት ተጀምሯል

November 27th, 2009

መታሰቢያው ለአንድ ወር የሚዘልቁ ዝግጅቶችን ያካትታል

የ37 ዓመቷ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ሊቀመንበር፡ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ፡ አለአግባብ ከመንገድ ታፍነው ተወስደው የታሰሩበትን አንደኛ አመት የሚያስብና እሳቸውንና ሌሎች በፖለቲካ እምነታቸው ምክንያት የታሰሩ ኢትዮጵያዊያንን ለማስፈታትና ጫና ለማሳደር የሚደረግ ለአንድ ወር የሚቆይ ዝግጅት እየተዘጋጀ መሆኑን የ “ነጻነት ለብርቱካንና ለሁሉም የህሊና እስረኞች” የተሰኘው ግብረሀይል እና ሌሎች የሰብአዊ መብት ድርጅቶች ጊዜያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ አስታወቀ። Read more…

ዜና

ድህረ ሸራተን ምርጫና እድምታው – በፈቃዱ ደግፌ

November 26th, 2009

የአንድነቱ ካምፕ እየሰፋ ነዉ – አቶ ስዬና ዶር ነጋሶ አንድነትን ሊቀላቀሉ ነዉ !

November 25th, 2009

አቡጊዳ – ኃዳር 16 ቀን 2002 ዓ.ም

የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዘዳንትና በደምቢዶሎ ወለጋ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን የሕዝብ ምክር ቤት ተወካይ የሆኑት፣ ዶር ነጋሶ ጊዳዳ፣ እንዲሁም የቀድሞ የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስቴር አቶ ስዬ አብርሃ፣ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲን እንደሚቀላቀሉ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዜና ያመለክታል። Read more…

ዜና

ቁንጣንና ጠኔ ክፍል 2- ከኮቸናው ቫንኩቨር

November 24th, 2009

በገዥዎችና በህዝባችን መሃል ያለው ልዩነትና አስተሳሰብ በተለይም የእለት እለት ኑሮን በተመልከተ በነኝህ እጅግ ባስተሳሰብና በአንዋንዋር በተልያዩ መሃል ያለው ልዩነት ቀደምቱ ገድሎ ገዝቶ በፈለገውና እንደፈልገው የመኖርና ቀጣዩ ደግሞ በጠኔና ጣር እንዳይጠፋ ቤተሰቡንና አራሱን አብልቶ ከዛሬ ሞት ለመዳን የሚያደርገው ትግል መሆኑን እየተመለከትን ነው። የህዝባችን ስለበልቶ መኖሩና በሰላም ገብቶ ስለመውጣቱ እንዲሁም ስለደህንነቱ ከሱ የበለጠ ተመልካችና ጠባቂ አንደሌለው መገንዘብ ከጀመረ ቆይትዋል። Read more…

ዜና

እንተማመን

November 24th, 2009