አቶ ኃይሉ ሻውል በብርቱካን ጉዳይ ላይ ምን ያደርጉ ይሁን ? – ግርማ ካሳ (ቺካጎ)
ኃዳር 14 ቀን 2002 ዓ.ም
የመግቢያ ሃሳብ
«ብርቱካን በቃሊቲ – አቶ ኃይሉና አቶ መለስ ተጨባበጡ» በሚል አርዕስት ጥቅምት ሃያ አንድ ቀን 2002 ዓ.ም የሚከተለዉን ጽፌ ነበር: Read more…
|
|
|
Free Andualem Aragie!Free Eskinder Nega!And Many Others! |
|
ETHIOPIA'SCANCERCELLS |
ኃዳር 14 ቀን 2002 ዓ.ም
የመግቢያ ሃሳብ
«ብርቱካን በቃሊቲ – አቶ ኃይሉና አቶ መለስ ተጨባበጡ» በሚል አርዕስት ጥቅምት ሃያ አንድ ቀን 2002 ዓ.ም የሚከተለዉን ጽፌ ነበር: Read more…
አዎ። መፅሀፉ፤ እንደሚለው፤ ነብር ዥንጉርጉርነቱን፤ ኢትዮጵያዊ ኢትዮጵያዊነቱን የትም ቢሄድ አይተውም፤ እንደሚባለው፤ አብዛኞቻችንን ኢትዮያውያኖች፤ እንደ መፅሀፉ ቃል እያ፤ ኢትዮጵያዊነታችን አብሮ እየተከተለን ይዞራል። እያም፤ ሆኖ፤ በያለንበት አገር ላይ ሆነን፤ የሕዝባችን ስቃይ፤እርዛት፤የዜግነት መገፈፍ፤ የድንበር መደፈር፤ እና የመሳሰሉት ነገሮች የአእምሮ እረፍታችንን ከማሳጣታቸውም ባለይ፤ ብስጩዎች እንድንሆንም ጋብዘውናል።እርስ በርስ እንዳንደማመጥም አድርገውናል። ታለቅ ታናሹን፤ ታናሽ ታላቁን እንዳያከብርም መንስሄ ሆነዋል። Read more…
ትንሽ ላጫውታችሁ፣ በቀዳማዊ ሀይለስላሴ ዘመነ መንግስት ወቅት የመሳፍንቱና የባለባቱ ወይም አብዛኛዎች የመሬት ከበርቴ ልጆች የታደሉት ለማለት ይቻላል 8ኛ ክፍል ሲደርሱ አዲስ አበባ ከሚገኘው አሜሪካን ትምህርት ቤት ወይም ከተፈሪ መኮነን ት/ ቤት 12 ክፍል አጠናቋል ወይም ጨርሳለች የሚል በሁሉም የትህርት ዓይነት 99% ዝቅ ካለም 95% የትምህርት ውጤት በትዕዛዝ ወይም በገንዘብ ሰርቲፊኬት እያሰሩ ወደ አሜሪካን ወይም እንግሊዝ አገር ይመጡ እንደነበር ታስታውሳላችሁ፣ እነዚያ ወጣቶች ሳይማሩ ተምረዋል የተባሉ ልጆች አብዛኛዎቹ እዚህ መጥተው ትምህርት ቤት ገብተው ተማሩ ወይስ እስቲ የምታውቁ ካላችሁ አግዙኝ፣ ይህን ሁኔታ ለሚያውቁና ለደረሰባቸው ሰዎች ልተወውና ላካፍላችሁ ወደተነሳሁበት ጉዳይ ልመለስ:: Read more…
ተወልጄ ነፍስ እስካውቅ ድረስ ግራ አጋቢ የፖለቲካ ጦርነት የሚካሄድባት ሃገር ውስጥ መወለዴንና ማደጌን ማጤን ችያለሁ። Read more…
የሚገርም ነው። መቼም ከዚህ ከወያኔ ጋር በነበረው የምርጫው ስነምግባር ሰነድ ምክንያት የተነሳ ብዙ ነገሮችን ከተለያዩ ወገኖች የተለያዩ አስተያየቶችን ስንሰማ ነው የከረምነው። አሁንም እየሰማን ነው ያለነው። Read more…
አቡጊዳ – ኅዳር 2 ቀን 2002
ፕሮፌሰር ኤፍሬም ይሳእቅን ጨምሮ ወደ አምስት የሚሆኑ “ሽማግሌዎች” ላለፉት ሶት ቀናት በሼራተን ሆቴል የመድረክ አመራር አባላትን እንዳነጋገሩ ከስፍራዉ የደረሰን ዜና ያመለክታል።
ሽምግሌዎቹ በመጀመሪያ ያነጋገሩት የአንድነት አመራር አባላትን ሲሆን በመድረክና በኢሕአዴግ መካከል እየተፈጠረ ያለዉ ቀዉስ ወደ መጥፎ አዝማሚያ እየሄደ መሆኑን በመግልጽ የአንድነት ፓርቲም ሆን መድረኩ በቅርቡ የተፈረመዉን የምርጫ ስነ-ምግባር ሰነድ እንዲፈረሙ፣ ወደ ድርድሩም እንዲመለሱ ተማጽነዋል። Read more…
ባሳለፍናቸው ሳምንታት በመንግስትና በተቃዋሚው ጎራ ውስጥ ግማሹን ያስገረመ ከፊሉን ደሞ የመገረምና የመደነቅ ስሜት ፈጥሮ ያስደነገጠ ገዢዎቻችንና ሎሌዎቻቸውን ደግሞ የናንተ መጨረሻ ለዚህ ነው አስብሎ ያስደነሰ ግን በሁሉም ወገን ትንሽ ቅንድብን ወደላይ ክፍ ና ዝቅ ያስደረገው ዚና የመኢአድ ከገዢው መንግስት ጋር አደረኩት የሚለው የሰጥቶ መቀበል ፖለቲካ ስምምነት ነው :: Read more…
መቸም የአገራችን የፖለቲካ ሁኔታ እጅግ አስቸጋሪ እየሆነ በምምጣቱ፤ ስሜትን ተቆጣትሮ ከየት ላይ ጅምሮ፤ የት ላይ እንደሚቋጭ ግራ አጋቢ ቢሆንም፤ “ያለውን የወረወረ ፈሪ አይባልም” እንዲሉ፤ እስኪ እኔም ስሞኑን እንደ ሸማ መስሪያ መወርወሪያ እዚያው! እዚያው! የሚወረወረውን የሰሞኑን የአገራችን ፖለቲካ በተመለከተ ትንሽ እንድል ይፈቀድልኝ። Read more…
Recent Comments