(amanuelzeselam@gmail.com)
ጥር 12 ቀን 2002 ዓ.ም
ኢሕአዴግ ስልጣን በጨበጠ በአሥራ ስድስት ወራቱ ነዉ አገሬን ለቅቄ የስደት ኑሮ የጀመርኩት። በማውቃቸዉ የአሥራ ስድስት ወራቱ የኢሕአዴግና የኦነግ የጋራ አገዛዝ፣ የባንክ ሰራተኞች ያለምንም ርህራሄ ሲባረሩ፣ በበደኖና በአርባ ጉጉ «ነፍጠኞች» እየተባሉ ኢትዮጵያዉያን በግፍና በጭካኔ ሲገደሉ አስታወሳለሁ። በድሬደዋ ከተማም ለሶስት ቀናት ተቀስቅሶ የነበረዉ የዘር ግጭት በዚያ ወቅት ነበር የተከሰተዉ። Read more…
ዜና
የሰማይ ኮርኔሥ ሆኖ- ማቅ የመሰለ ደመና
ከታችም አውሎ ነፋስ- ፉጨቱን እያሰማ
አቧራውን አሥነስቶ- ዛፍ ቅርንጫፉን እያሾረ
ዛሩ እንደወረደ ባለአውሌ- አለመጠን እያስጨፈረ
አይን ቢወጉ በማያሳይ- ጥቅጥቅ ባለ ጨላማ
ወዴት ነው መድረሻችን- ጉዟችን የሚያቀና? Read more…
Poem, ዜና
ጃንዋሪ 18፤ 2010
ሰግብግቡና ጠባቡ የመለሰ ቡድን በብልጣብልጥነት ሰልጣን ከያዘ ዕነሆ አሁን አሰራ ዘጠኝ አመት ሊሆን ነው። Read more…
ዜና
አቡጊዳ – ጥር 10 ቀን 2001
ወያኔ/ኢሕአዴግ በአንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር ላይ እያደረሰ ያለዉ ግፍ አልበቃ ብሎት የሰባ አራት አመት እናቷን እያንገላታ እንደሆነ ከስፍራዉ የደረሰን ዜና ያመለክታል። Read more…
ዜና
ጥር 7 ቀን 2002 ዓ.ም
ኢትዮጵያ ፈርስት (ኢትዮጵያ መጀመሪያ) የተባለዉ ድህረ ገጽ አዘጋጅ፣ አቶ ቢንያም ከበደ (ቤን)፣ ድህረ ገጹን ለሚወዳቸዉ «ጀግናዬ፣ አባቴና የቅርብ ጓደኛዬ» ብሎ ለሚጠራቸዉ፣ ለወላጅ አባቱ አቶ ከበደ በየነ ማስታወሻ፣ ማድረጉንና የአቶ ከበደ ልጅ በመሆኑም ትልቅ ኩራት እንደሚሰማዉ፣ ቆይቻለሁ በድህረ ገጹ ላይ ካነበብኩኝ። Read more…
ዜና
Recent Comments