በሺሆች የሚቆጠሩ በመርካቶ የመድረክ/አንድነት ስብሰባ አጣበቡ ! አዳራሹና ጊቢዉ ሞልቶ ብዙዎች ተመለሱ !
አቡጊዳ የካቲት 21 ቀን 2002 ዓ.ም
በመርካቶ አዲስ ከተማ ትምህርት ቤት አዳራሽ፣ መድረክ ትላንት ቅዳሜ የካቲት 20 ቀን 2002 ዓ.ም ፣ ታላቅ ሕዝባዊ ስብሰባ አደረገ። Read more…
|
|
|
Free Andualem Aragie!Free Eskinder Nega!And Many Others! |
|
ETHIOPIA'SCANCERCELLS |
አቡጊዳ የካቲት 21 ቀን 2002 ዓ.ም
በመርካቶ አዲስ ከተማ ትምህርት ቤት አዳራሽ፣ መድረክ ትላንት ቅዳሜ የካቲት 20 ቀን 2002 ዓ.ም ፣ ታላቅ ሕዝባዊ ስብሰባ አደረገ። Read more…
አቡጊዳ – የካቲት 21 ቀን 2002 ዓ.ም
የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙት ክፍል ሃላፊ የሆኑት የቀድሞ የኢሕአዴግ ከፍተኛ አመራር አባልና የቀድሞ የኢትዮጱያ የመከላከያ ሚኒስቴር አቶ ስዬ አብርሃ፣ ለአራት ቀናት በትግራይ ተንቤን አካባቢ ጉብኘት ያደረጉ ሲሆን በዚያም አንድ ሳይቀራቸዉ በየቀበሌዉ እየተዘዋወሩ ህዝቡን እንዳነጋገሩ ከስፍራዉ የደረሰን ዜና ያመለክታል። Read more…
የትግራይ ማርክሲስት ሌኒንስት ሊግ ኣባት፣ የትግራይ ነጻ ኣውጪ ግምባር ሊቀመንበር፣ የፓርቲውን ምስረታ 35 ኣምስተኛ ዓመት መቀሌ ውስጥ ሲያክብር፤ በተለመደው ገሽላጭ ምላሱ ጠላቶቹ ያላቸውን “ምንም እንኳን ጠላቶቻችን ጥቁር ጥላሸት ሊቀቡን ቢሞክሩም ኢትዮጵያ ዴሞክራሲ ሥርኣት ዉስጥ ገብታለች ” ሲል ተመጻድቋል። Read more…
1. የኢትዩጵያና የኤርትራ የካሣ ኮሚሽን ውሳኔና የኢትዩጵያ ባዶ እጅ መቅረት
2. የኢትዮጵያ ከጦርነት ካሣ ባዶ እጅ የመውጣትና አንስተኛ ካሣ የማግኘት ታሪክ
3. ኢትዩጵያና ኤርትራ አንዳቸው በሌላው ላይ ያደረሱት ውድመት
4. የኢትዩጵያና የኤርትራ የካሳ ጥያቄ መጠንና የኮሚሽኑ ውሳኔ
5. የኢትዩጵያና የኤርትራ የካሣ ኮሚሽን ውሳኔና የመንግስታቱ አቋም
6. የካሣውን ገንዘብ በጦርነቱ ለተጎዱ ሰላማዊ ሰዎች ማዋል
7. የጦር መሣሪያና ሌሎች እቀባዎች በሁለቱም መንግስታት ላይ Read more…
“በቁሜ ያሳደደኝ፡ በሕይወት የገፋኝ፡
ሳልሞት የቀበረኝ፡ ስሞትም ሊገድለኝ
የመውደዱ ጽናት፡ ለቀብር ጋበዘኝ።” Read more…
ምን ጉድ መጣብን ዘንድሮ አብይ ጾም
ወደመ ይሉናል የዘጌ ገዳም
ሊቃውንቱ ሁሉ እንግዲህ ያርምም
አመታት አስቆጠርን ታሪክ ሲወድም
እግዚዎ ማለት ያሻል ግቡልን ገዳም Read more…
Recent Comments