ማህደር

ማህደር ለ May, 2010

«ሸሚዛችንን ይዞ አሁን እሥር ቤት ሊወስደን ይችላል- ንገሩት» ፕሮፌሰር በየነ ለአቶ መለስ

May 31st, 2010

«ሸሚዜን ይዞ እሥር ቤት ሊወስደኝ ይችላል- ንገሩት» ፕሮፌሰር በየነ ለአቶ መለስ

አቡጊዳ – ግንቦት 22 ቀን 2002

ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ እንደሚጠቀመዉ አቶ መለስ ዜናዊ መድረኩ የምርጫዉን ዉጤት የማይቀበል ከሆነ በተለይም ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ፣ ዶር መራራ ጉዲናና አቶ ቡልቻ ደመቅሳ ቃሊቲ እንደሚወረወሩ ማስጠንቀቂያን መላካቸዉ ታወቀ። አቶ መለስ ይህን የማስፈራራትና የማሰጠንቀቂያ መልእክታቸዉን የላኩት የአገር ሽማግሌዎች ነን በሚሉ በነፕሮፌሰር ኤፍሬም ይሳእቅ በኩል እንደሆነም የደረሰን መረጃ ይጠቁማል። Read more…

ዜና

ሙሽአዙር ዘምርጫ 2002 – ከመስተዋል ደጉ

May 31st, 2010

• የምርጫ ክርክሩን የተከታተላችሁ ወገኖች፦ ለመሆኑ የዘንድሮውን ክርክር እንዴት ታዘባችሁት?

የወያኔ/ኢህአዴግ የተለመደ የውሸት ቶክ ሾው! Read more…

ዜና

አስቸኳይ መግለጫ – ኢሳት

May 30th, 2010

ግንቦት 21/ 2002 ዓ/ም

የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን /ኢሳት/ መታፈኑን ስለመግለጽ የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን /ኢሳት/ ምንጩን በዉል ለማወቅ አዳጋች Read more…

ዜና

ምን መደረግ አለበት – ከመንግስቱ ሞሴ/ዳላስ

May 30th, 2010

ካደረክኽው አይቀር አርብ መከራውን፤

እንድትደግመው እሁድ ተንሳኤውን።

ሞፈሬን ቀንበሬን ሰጠሁት ለሌላ፤

አገሩ ለሚቀር አርሶ ለሚበላ፤ አለ ይባላል የተማረረ ያገር ሰው፡ Read more…

ዜና

ከኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን አማካሪ ቦርድ የተሰጠ መግለጫ

May 29th, 2010

የኢሕአዴግ የዴሞክራሲያዊነት ጭምብል ወለቀ፣ አምባበነንነቱ የበለጠ ፈጠጠ! ገዢው ቡድን ህወሃት/ኢሕአዴግ የ 1997 ቱ ዓ/ም ምርጫ

May 29th, 2010

ያልተዘገቡ የምርጫ 2010 ህገወጥ ድርጊቶች በአንዳንድ የደቡብ ኢትዮጵያ አካባቢዎች

May 29th, 2010
Comments Off

አቶ መለስ ዜናዊ የአፍሪካ «መሪ» ሆኑ – አማኑዔል ዘሰላም

May 27th, 2010

(amanuelzeselam@gmail.com)

May 27 2010

አዲስ ነገር ጋዜጣ በአጭር ጊዜ ዉስጥ ትልቅ ዝናን ያተረፈች ጋዜጣ ነበረች። ዋና አዘጋጆቹ በገዢዉ ፓርቲ ካድሬዎች ትልቅ ጫና ሲደርስባቸዉ አገር ለቀዉ ለመሄድ ተገደዱ።

አዲስ ነገር በአዲስ አበባ ሕትመቷን ብታቆምም መልኳን ቀይራ በሳይበር ስፔስ ብቅ ብላለች። በቅርቡ በተለይም የምርጫዉ ሂደት በተመለከተ፣  ከአቡጊዳ ሌላ ኢትዮጵያዉያን ወቅታዊ መረጃዎች እንዲያገኙ በማድረግ አንጻር ትልቅ ሚና የተጫወተች ናት። Read more…

ዜና

ለመድብለ ፓርቲ ዴሞክራሲ የሚደረገው ትግል በሽፍጥና በማምታታት አይከሰምም – መድረክ

May 27th, 2010

ድሮ በአገሬ – ከፍያለው ፈንታ

May 27th, 2010