ማህደር

ማህደር ለ May, 2010

በአድዋ ወ/ት አረጋሽ «በሕዝቡ እተማመናለሁ» አሉ

May 19th, 2010

አቡጊዳ – ግንቦት 11 ቀን 2002

አቶ መለስ ዜናዊ በሚወዳደሩበት በአድዋ፣ መድረኩን ወክለዉ የሚወዳደሩት ወ/ት አረጋሽ በየነ የኢሕአዴግ ባለሥልጣናት እርሳቸውንና በመድረኩ ዉስጥ ያሉ የትግል አጋሮቻቸዉን «ጠላቶች» ወይንም ከጠላቶቻችን ጋር የሚሰሩ የትግሉ «እንክርዳዶች» በማለት፣ በነርሱ ላይ በሰፊዉ የተከፈቱትን የስም ማጥፋት ዘመቻ በተመለከተ «ጠላት ናችሁ ሲባል ምን ማለት ነዉ ? ይሄ የሕዝቡ የማሰብና የማስተዋል አቅምን ዝቅ አድርጎ እንደማየት ነዉ የሚቆጠረዉ ። የሚይሳዝን ነዉ » ሲሉ በድርጊቱ ማዘናቸዉን በቃሌ ፓልቶክ ክፍል በሰጡት ቃለ መጠይቅ ገለጹ። Read more…

ዜና

በፍቼ የመድረክ ተወዳዳሪ ወ/ሮ አስናቀች ሕገ ወጥ በሆነ መንገድ ለስድስት ወራት እንዲታሰሩ ተደረገ!

May 18th, 2010
Comments Off

አቡጊዳ – ግንቦት 11 ቀን 2002 ዓ.ም

መድረክን ወክለዉ በፍቼ የሚወዳደሩት ወ/ሮ አስናቀች ለስድስት ወራት እንዲታሰሩ እንደተወሰነብቸዉ ከስፋራዉ የደረሰን ዘገባ ያመለክታል። ወ/ሮ አስናቀች የአንድነት ፓርቲ የፓርላማ አባል ሲሆኑ መድረኩ በፍቼ ታላቅ ህዝባዊ ስብሰባ ባደረገበት ወቅት አንዱ አስተባባሪ እንደነበሩ ለማወቅ ችለናል። Read more…

ዜና

ትዝብት ነዉ ትርፉ – ሸንቃጣው ከካሊፎርኒያ

May 18th, 2010

ሰሞኑን በድህረ ገጾች ላይ፣ በተቃዋሚ የሬድዮ ጣቢያዎችና በፓልቶክ ዉይይት ክፍሎች ዉስጥ የወያኔ ተቃዋሚ ነን ባዮች መድረክን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በትችትና በወቀሳ ሲወርፉ ታይቷል። Read more…

ዜና

በ1997 በፖለቲካ ፍጆታ የተገደሉ ፖሊሶች እና ኢሕአዴግ ለስልጣኑ ሲል የጫራቸው ግጭቶች ፤ አጭር ምልከታ – ፍሬህይወት ሳሙኤል (የአጣሪ ኮሚሽን ሰብሳቢ)

May 18th, 2010

ይድረስ ለተከበሩ አቶ መለስ ዜናው – ተጻፈ ከግርማ ካስ (ምድረ አሜሪካ -ቺካጎ)

May 18th, 2010

ግንቦት 9 ቀን 2002 ዓ.ም

በቅድሚያ ባሉበት ቦታ ለርስዎና ለቤተሰብዎ ሰላምታዬ ይድረሳችሁ! Read more…

ዜና

ኢትዮጵያን ለማዳን የመጮህ ግዘው አሁን ነው – ከጌታሁን ሄኖክ (ካናዳ)

May 18th, 2010

ቆላሕታ ዓዲ – ገሰሰ እንግዳ

May 15th, 2010

የህወሓት ባህርይና ተፈጥሮ ከጥዋቱ ጀምሮ ህዝባዊ መሰረትና ሀገራዊ አላማ ያልነበረው፣ እንደ እስስት ቀለሙን በመቀያየር በትግራይ ህዝብ ስምና ደም እየነገደ የመጣ፣ በጥቅም ቅራኔና በሙሱና የተካነ፣ ለስልጣንና ለጥቅም ሲል እናት ሀገሩንና ህዝቡን ለባዕድ የሚያስማማ፣ የአንድነትና የዕድገት ባላንጣ የሆነ የከሃዲዎች ስብስብ ነው ብሎ በግልፅ መናገር ምናልባት ውስጣቸውንና ታሪካቸውን በውል ለማያውቅ ሰው ሁሉ ተራ አነጋገርና ድፍረት አድርጎ ይመለከተው ይሆን ይሆናል።


በበለጠ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!

ዜና

በዚህ ምርጫ ወቅት ትግል ከማን ጋር ? – ንጋት

May 14th, 2010

የሰሞኑን የሀገር ቤት ዜና ትግል በተለያየ ድህረ-ገጽና የዜና አውታሮች ተከታትለነዋል። ከነዚህም ውስጥ የተቃዋሚዎች ተቃዋሚ እንዲሁም መጪውን ምርጫ አስመልክቶ እውነተኛ ተቃውሚዎች ምርጫ መግባት አለባቸው ወይስ የተበላ እቁብ ነውና ለአጃቢነት ካልሆነ በስተቀር ምርጫ ውስጥ መግባት የለባቸውም።የሚሉት የተግባርና የቃላት ውርውራዎች ይነበባሉ፣ይደመጣሉ።

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!

ዜና

ስም አውጡልኝ – በላይነህ አባተ

May 14th, 2010

ወ/ት ብርቱካንን ኢትዮጵያ ማጣት የለባትም – ቡልቻ ደመቅሳ

May 13th, 2010