መድረክ ከቅንጅትነት ወደ ግንባርነት እንዲሸጋገር ምክር ቤቱ ወሰነ !
July 31st, 2010
አቡጊዳ – ሐምሌ 24 ቀን 2002
ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ እንደሚገልጸዉ ከእያንዳንዶቹ የመድረክ አባላት፣ ሰባት ሰባት ሰዎችን የያዘዉ የመድረክ ምክር ቤት፣ መድረክ ከቅንጅት ወደ ግንባር እንዲሸጋገር ወሰነ።
የመድረክ አባል ድርጅቶች ከመቼዉም በበለጠ በመከባበርና በመግባባት የሚሰሩ መሆናቸዉን የገለጹት አንድ ያነጋገርናቸዉ የፖለቲካ ተንታኝ መድረኩ ወደ ግንባር ለመሸጋገር ያደረገዉን ዉሳኔ «ከኢትዮጵያ ህዝብ ትርታ ጋር አብሮ የሚሄድ» ሲሉ አድንቀዉታል። Read more…

Recent Comments