ታምሩ ጽጌ- ሪፖርተር
‹‹ቀበሌ ስሄድ የሚመለከተው ክፍለ ከተማውን ነው ይሉኛል፤ ክፍለ ከተማ ስሄድ ደግሞ እኛን አይመለከተንም፤ የሚመለከተው አስተዳደሩን ነው ይሉኛል፤ አስተዳደሩ ዘንድ ስሄድ ደግሞ ይኼማ የክፍለ ከተማው ሥራ ነው ይሉኛል፤›› ያለችው አርቲስት ሐመልማል አባተ፣ ለመንግሥትና ለኢትዮጵያ ሕዝብ ፍትሕ ማጣቷን ለማሳወቅ አንድ ነጠላ ዜማ በቅርቡ እንደምትለቅ ለሪፖርተር አስታወቀች፡፡ Read more…
ዜና
የአንድነት አመራር አባላት በሌሉበት ቢሯቸውን ከፍተዉ፣ በጽ/ቤቱ የነበሩ ኮምፒዉተሮች፣ የኮምፒዉተር ሞኒተሮችና ካሜራዎችን ያለፈቃድ ከጽ/ቤቱ ለማስወጣት የሞከሩ ግለሰብ፣ በፖሊሲ ቁጥጥር ሥር እንደዋሉ ከስፍራዉ የደረሰን ዜና ያመለክታል። Read more…
ዜና
አብዛኛው ኢትዮጵያውያን ኢትዮጵያ ውስጥ ከመኖር አስቸጋሪ የሆነውንና ውጣ ውረድ የበዛበትን በረሀንና ውቅያኖስን አቋርጦ በማለፍ እራሱን ችሎ ቤተሰቡን ለመርዳት ቆርጠው ይነሳል። Read more…
ዜና
(ኢትዮ እማማ)
ከስድስት አምት በፊት ወደ አሜሪካ በጉዲፈቻ የገቡ የውጪ ሕፃናት 22,990 ሲሆኑ ከነዚህ መካከል 284ቱ ኢትዮጵያዊያኖች ነበሩ ።እየተጠናቀቀ ባለው የፈረንጆች 2010ዓ/ም ብቻ ከ11,000 በአጠቃላይ ከዓለም አቀፍ ወደ አሜሪካ በጉዲፈቻ ከመጡ ሕፃናት ውስጥ 2,500 የሚጠጉት ኢትዮጵያዊያኖች ናቸው።ይህም ኢትዮጵያ እንደ ቻይና ቀጥር አንድ የጉዲፈቻ ሰጪ አገር ተብላ ለመመደብ በቅታለች እንደ አሶሴትድ ፕሬስ ዘገባ። Read more…
ዜና
ዛሬ የተጠናቀቀው የመኢአድ ጠቅላላ ጉባኤ አቶ ኃይሉ ሻዉልን እንደገና የድርጅቱ ሊቀመንበር አደርጎ እንደመረጠ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያመለክታል። Read more…
ዜና
Recent Comments