ማህደር
የለውጥ እንቅስቃሴ ጥሪ!ከአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ
የለውጥ እንቅስቃሴ ጥሪ!
ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ ድርጅቶች፣ የሃይማኖትና የሲቪክ ተቋማት በሙሉ!
በአሁኑ ጊዜ በሰሜን አፍሪካና በሌሎች አገራት የሚካሄደውን ለውጥ እየተመለከትን እኛም ለአገራችን የማናስብበትና አቶ መለስን የሚመስሉ ጨቋኝ አምባገነኖች ከሌሎች አገሮች እየተወገዱ እኛ ዝም ብለን የምንመለከትበት ምንም ምክንያት ሊኖር አይገባም፡፡ በእነዚህ የሰሜን አፍሪካ አገራት የኑሮ ውድነት፣ የነጻነት ዕጦት፣ ጭቆና፣ ግድያ፣ ሕገወጥነት ወዘተ ያንገፈገፈው ሕዝብ የደረሰበትን የምሬት ደረጃ የኢትዮጵያ ሕዝብ አልደረሰበትም ማለት ፈጽሞ አይቻልም፡፡ ምናልባትም ግፉ ከዚህ የበለጠ ሊሆን ይችላል፡፡ Read more…
የሽምግልና ወግና የምህረት አሰጣጥ ባህል። ጉማራ፤ አየለ።
ሰሞኑን የደርግ ባለስልጣኖችን ምህረት የማግኝት ጉዳይ በሚመለከት በየድረገጹ የሰፈሩትን የተለያዩ አስተያየቶች ሳነብ በብዙወች ዘንድ ባህላዊዉ የማማለድ ስርአትና የምህረት አሰጣጥ ወግ የተረሳ ይመስለኛል። Read more…
አምባ ገነን መሪዎችና የዕድሜ ልክ ስልጣን በዮሐንስ እ ተመስገን
በቀድሞዋ ዛየርና የዛሬዋ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ መሪ ከነበሩት ሞቡቱ ሴሴሴኮ የሰላሳ ሁለት ዓመት ፕሬዚዳንትነት ታሪክ ተነስተን የዛሬዎቹን ለምዝበራ የተፈጠሩ የሀገር መሪዎች ጭካኔ ስግብግብነትና ጨቋኝነት በቱኒዚያ የተነሳውን የህዝብ ዓመጽ ዓይነት ለመቀስቀስ ህዝብን እየገፋው ይገኛል:: Read more…
የሴቶች የትግል ተሣትፎ ከትናት እስከዛሬ በሎሚ ተራ ተራ
አትነሺም ወይ አትነሺም ወይ፤ እህት አትነሺም ውይ፤
በግፍ የተገደለው፤ የተሰደደው ያንቺ አይደለም ወይ?
እሺ እነሣለሁ፤ እሺ እነሣለሁ፤ የሕዝቤን ጩኽት ስምቼዋለሁ፤
ሌትና ቀንም እታገላለሁ፤ ነፃነቴንም አስመልሣለሁ። Read more…

Recent Comments