በኢትዮጵያ የመሬት ነጠቃና ነዋሪውን በግዳጅ የማፈናቀል ተግባር ከመንግሥት እጅ ያፈተለከ መረጃ
January 6th, 2011
|
|
|
Free Andualem Aragie!Free Eskinder Nega!And Many Others! |
|
ETHIOPIA'SCANCERCELLS |
ክፍል አንድ
የውስጥ ቁስል የሚሆን በርካታ ስቃይ ማየት በተለመደበት የስደት ህይወት ውስጥ የሞተ ወገንን መቅበር አለመቻል እንዴት ስሜትን እንክት እንደሚያደርግ የደረሰበት ካልሆነ ማን ይረዳዋል?ማንም::በእምነት ልዩነት ምክንያት መቀበሪያ ማጣት አንድ ችግር ሆኖ ሳለ ለዜጎቹ ግድ የሌለው ኤምባሲና የጭፍሮቹ መዳከሪያ ኮሙኒቲ ለመተባበር አለመፈለጋቸው ኢትዮጵያዊነት ዋጋ ያጣበት ጊዜ ያሰኛል::ሀበሻ በየመን ለጉድ ይኖራል::የየመን መንግስት ሀበሻን አልጎዳም:: Read more…
Recent Comments