ፍኖተ ነጻነት-በኢትዮጵያ ሰዎች በርሃብ እየሞቱ ነው
በአገራችን የተከሰተውን የድርቅ አደጋ የሚዳስስ ጥናት ተደረገ::
- “የተመጣጣኝ የምግብ እጥረት እየተከሰተ ነው”
- “በሴፍቲኔት የታቀፉት በረሃብ ተጋልጠዋል”
- “ለረሃብ የተጋላጮች ቁጥር ብዛት በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው”
- “የከብቶች ዋጋ እያሽቆለቆለ ነው” Read more…
|
|
|
Free Andualem Aragie!Free Eskinder Nega!And Many Others! |
|
ETHIOPIA'SCANCERCELLS |
በአገራችን የተከሰተውን የድርቅ አደጋ የሚዳስስ ጥናት ተደረገ::
- “የተመጣጣኝ የምግብ እጥረት እየተከሰተ ነው”
- “በሴፍቲኔት የታቀፉት በረሃብ ተጋልጠዋል”
- “ለረሃብ የተጋላጮች ቁጥር ብዛት በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ነው”
- “የከብቶች ዋጋ እያሽቆለቆለ ነው” Read more…
ተውለብልቦ እንዲቆይ ከፍብሎ በድምቀት
ሰንደቅአላማችን ሁሌም ባራት አመት
አቤ ደከም ሲል የማራቶኑ አባት
ማሞን አስቀደመው አደራ ሆኖበት
ሜክሲኰ እንዲቀጥል ሮም የጀመሩት። Read more…
በህይወቴ የማንነት ጥያቄ ችግር ኖሮብኝ አያውቅም፡፡ነገር ግን ክፉዎች፣ የሀገር መምራት ሥልጣነ-መንበሩን ከተቆናጠጡት በኋላ (እግዚአብሔር የሥራቸውን ይስጣቸው) በሚመቻቸውና ሥልጣናቸውን ለማርዘም ሲሉ ብቻ ከፋፈሉን፡፡ ለያዩን፡፡ እኛ ግን እግዚአብሔር ይመስገን እስካሁን አለን፡፡ ወደፊትም ሳንከፋፈል እንኖራለን፡፡
Read more…
ከወራት ቆይታ በኋላ በአውስትራሊያዊው ጁሊያን አሳንጅ የሚመራው የጸረ ምስጢራዊነት ቡድን/ድርጅት ዊኪሊክስ ሰሞኑን በጣም ብዛት ያላቸው የአሜሪካን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ምስጢራዊ ቴሌግራሞችን በመረጃ መረቡ ላይ ለቋል:: እ.ኤ.አ. በ 26/08/2011 ከተለቀቁት ሰነዶች ውስጥ በቁጥር በርካታ የሆኑ ከአዲስ አበባው የአሜሪካ ኤምባሲ ወደ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የተላኩ ይገኙበታል:: ምንም እንኳን አሁን የተለቀቁት ሰንዶች ያንንም ያህል አፍ የሚያስከፍቱ ምስጢሮች ባይዙም በውስጣቸው ግን ለትዝብት የሚሆኑ እና የስርኣቱን መሪዎች ስነልቦና ሊያሳዩ የሚችሉ አንዳንድ ቴሌግራሞችን አግኝቻለሁ:: ከተሰደሩት ኬብሎች ውስጥ አይኔ ውስጥ የገቡትን የራሴን አስተያየት አክዬ እንደዚህ አቅርቤላችኋለሁኝ:: እስቲ አንዳንዱን አብረን እንያቸው:: Read more…
በአገራችን ለውጥን ስንመኝ ታሪካዊ ስርነቀል ለውጥን ለማምጣት በግንፍል የተነሳውን የየካቲት 1966 አብዮት ሳናነሳ ልናልፍ አይቻለንም። በቅድመ የካቲት የነበሩ አብዮታዊ ሁኔታወችን ዛሬ ላይ ሆነን ከተዋነያኑ ግምጋሜ ጋር ስናነጻጽር፣ ዛሬስ የተሻሉ ሕሊናዊና ድርጅታዊ ሁኔታወች አሉ ወይ ብለን እራሳችንን ልናይ እንገደዳለን። Read more…
ታርጋ በቀላሉ የሚወጣባት ብቸኛዋ ሀገር
በተለይ በሀገርኛ ባህል ያገባችሁ ይሄ የባህል የሠርግ ዘፈን ትዝ አይላችሁም? ‹እሸት ፣ እሸት፣ የወረት፤ እሸት ቢሉህ…የሽምብራ እንዳይመስልህ፤ እሸት ቢሉሽ… የማሽላ እንዳይመስልሽ…› ይህ ነገር በጽሑፍ ሳይሆን በዜማ ነበር የሚያምረው፤ ታዲያ ምን ዋጋ አለው – የምንገኝበት ሥፍራ ተራራቀ፡፡ Read more…
አሁን ያለችው ኢትዮጵያ ከመቸውም ጊዜ በላይ የምታሳዝን ሃገር ሆናለች። በነፃነትና በሰላም ተጠብቆ የመኖር መብታችን ተከብሮ ባያውቅም አሁን ደግሞ ያለገደብ ተጥሷል። ሰዎች በአመለካከታቸው ብቻ ይታሰራሉ፣ ይደበደባሉ፣ ሴቶች የደፈራሉ፣ መኖር ይከለከላሉ፣ በህግ ፊት እኩል አይደሉም፣ ፍትህ ተጓድሏል። ገዢዎቻችን አንብበው የማያውቅትን ህገ መንግስት ማገላበጥ የሚጀምሩት የዜጎችን መብት ለመርገጥ ብቻ መሆኑ እንደተባለው ህገመንግስቱን ህገ አራዊት አስመስሎታል። የሰው ልጅ ሲወለድ ነፃና በክብር፣ በመብት እኩልነት ያለው ነው የሚለውን ድንጋጌ ረስተዋል። ነፃነት፣ ፍትሕ፣ ዴሞክራሲ የሚባሉት መሰረታዊ ነገሮች በኢትዮጵያ ምድር ተሳክተው አያውቁም። Read more…
Recent Comments