ፍኖት ጋዜጣ – “ህዝቡ ሠላማዊ ለውጥ ይፈልጋል፤ ጊዜው የለውጥ ነው” እስክንድር ነጋ
በዚህ ሳምንት የማካፍላችኹ ዛሬ ማክሰኞ አዲስ አበባ ውስጥ ከሚታተመው ፍኖተ -ነፃነት ጋዜጣ ጋር ያደረግኹትን ቃለምልልስ ነው፡፡ ሙሉ ቃለ ምልልሱን ለማንበብ: www.andinet.org Read more…
|
|
|
Free Andualem Aragie!Free Eskinder Nega!And Many Others! |
|
ETHIOPIA'SCANCERCELLS |
በዚህ ሳምንት የማካፍላችኹ ዛሬ ማክሰኞ አዲስ አበባ ውስጥ ከሚታተመው ፍኖተ -ነፃነት ጋዜጣ ጋር ያደረግኹትን ቃለምልልስ ነው፡፡ ሙሉ ቃለ ምልልሱን ለማንበብ: www.andinet.org Read more…
በኢትዮጵያ የኑሮ ዉድነቱ ከቁጥጥር ዉጭ መሆኑን አዲስ አበባ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚታተመዉ የሪፖርተር ጋዜጣ ዘገበ። እንኳን በድህነት የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ቀርቶ ደህና ገቢ የነበራቸዉ ሁሉ ሳይቀሩ በጣም እያማረሩ እንደሆነ የዘገበዉ ሪፖርተር፣ በዚህ ረገድ አስቸኳይ መፍቴሄ መፈሰጠት እንዳለበትም አሳስቧል። Read more…
ከመጀመሪያዋ የብርሃን ብልጭታ ጀምሮ ጊዜ እንደ ጅረት ይተማል፡፡ የጊዜ ጅረት መጠኑ አይሞላም፣ አይጎድልም፣ ሁልጊዜም አንድ ነው፡፡ የማይደርቅ ጅረት ነው፡፡ ትውልድም ከሰው ልጅ የህላዌ ጅማሮ አንስቶ በጊዜ ስጋጃ ላይ ይነጉዳል፡፡ የትውልድ ጅረት ግን አቀበትና ቁልቁለት፣ የበጋ እና የፀሐይ ወራት አሉት፡፡ የትውልዱ ዘመን ትርጉም፣ ማጠሩም መርዘሙም ከዚህ አንፃር ሊቃኝ ይገባዋል፡፡ የአንድ ትውልድ ዘመን የበልግ ወራቶች ካልበረከቱበት የሰኮንድ፣ የደቂቃ፣ የሰዓታት፣ የቀናትና የዓመታት እብቅ ክምር ከመሆን አይዘልም፡፡ ፍሬ አልባ ገለባና ዱካአልባ ጉዞ ይሆናል፡፡ Read more…
እንደምን ሰነበታችሁ ውድ አንባቢያን፡፡ የሰሞኑ የሀገራችን የፖለቲካ ንፋስ እንዴት ይዟችኋል? እኔማ አንዱን ስሰማው እያደነገዘኝ ሌላውን ስሰማው ደግሞ እያደነዘዘኝ ፈዝዤላችኋለሁ፡፡ ለደግ ያድርግልህ በሉኝ፡፡ አሳሳቢ ሁኔታ ውስጥ የምንገኝ ይመስለኛል፡፡ አንዱ ከአንዱ መማርና ካለፈ ታሪክ ዕውቀትን ገብይቶ የወደፊቱን ለማስተካከል መሞከር ዕርም የተባለበት ጊዜ ላይ ሳንደርስ የቀረን አይመስለኝም፡፡ ትርምስምስ ያለ አኳኋን ላይ የመገኘታችን ምሥጢር ግልጽ ሊሆንልኝ አልቻለም፡፡ ኧረ አንድዬ አስተዋይ ልቦና ሰጥቶን በቃችሁ ይበለን እናንተዬ! ነገራችን ሁሉ እኮ የእምቧይ ካብ እየሆነ በጣሙን ተቸገርነ፡፡ Read more…
ብሄርንና ሀይማኖትን መሰረት ያደረገ ክርክር አስቸጋሪ ነው። ሀይማኖት ይብሳል። በንጽጽር፡ ከሀይማኖት ደግሞ ብሄር ለክርክር ይቀላል። ለጥቂት ጽንፈኛ ኦሮሞዎች የምንወረውረው ትችት ወይንም ስላቅ፡ አያሌ ለስላሳ ኢትዮጵያዊ ኦሮሞዎችን ሊያስቀይም ይሆንብናል። በመርህ ደረጃ፡ ከማናቸውም ብሄር-ቀመስ ድርጅቶች ጋር የሚደረግ ውይይት ባያስደነግጠኝም፡ መጀመሪያ ይሄ የግንባር/ህብረት ምስረታ ጉዳይ፡ ለጥቆ ደግሞ ከኦነግና ኦብነግ ጋር የሚደረገውን ውይይት ያመጣው ግንቦት ሰባት ነውና፡ ማምጣትም ብቻ አይደለም፡ የተወሰኑ የኦነግ አባላት የሚናገሩትን ሰባራ አረፍተ ነገሮች ይዞ፡ በግነት “ኦነግ የመገንጠል ሀሳቡን ጥሏል” ብሎ ለነገር ያሰፈሰፉትን በባዶ ሜዳ አስጮኋልና፡ መጀመሪያ ግንቦት ሰባትን ትንሽ ለኮፍ አደርገዋለሁ። ከዚያ ወደ ኦነግ እወርዳለሁ። Read more…
Recent Comments