በሰላማዊ ትግል ዴሞክራሲያዊ የመንግስት ለዉጥ ለማምጣት የሚታገሉ ሰላማዊ ዜጎችን አግባብ ባልሆነና ባልተጨበጠ ክስና ዉንጀላ ማሰር፣ አፍኖ መሰወር፣ ንብረትን ማዉደምና መዉረስ እንዲሁም የአደባባይ ግድያ ባለፉት 20 የኢህአዴግ የአገዛዝ ዘመናት የተለመዱ ተግባሮች ሆነዉ ቆይተዋል። አሁን ደግሞ ይህ አምባገነናዊና ኢፍትሀዊ ተግባር በህግ ሽፋን ተጠናክሮ ቀጥሏል። ለገዥዉ ስርአት የአፈናና የጥርነፋ መዋቅር ተባባሪ ያልሆኑና ለመብታቸዉ መከበር የሚታገሉ ዜጎች በአሸባሪነት ስም በጅምላ እየታፈሱና እየታሰሩ ይገኛሉ። ታፍነዉ የተወሰዱና ያሉበት ቦታ የማይታወቀዉም ጥቂት አይደሉም። Read more…
ዜና
የትግራይ ነፃ አውጭ ግንባርና ግብረ አበሮቹ በተቃዋሚዎች ላይ በሚያካሂዱት የእሥር ዘመቻ
ከሰሜን አሜሪካ የመኢአድ ድጋፍ ማህበር የተሰጠ መግለጫ
(መስከረም 11፤ 2004 ዓ ም) Read more…
ዜና
ዝም ዓትበል ወገኔ
በቀኝ እጅህ ጠንቁል
እየጮህ ነግ በኔ Read more…
ዜና
ዘመኑ ሞላ ተወልዶ ያደገው ከዚሁ አዲስ አበባ ሲሆን፣ ባለትዳርና ያንዲት ሴት ልጅ አባት ነው፡፡ ልጁ ጎበዝ ተማሪ ስለሆነች በዚህ ዓመት ዩኒቬርስቲ እንደምትገባ በቅርብ የሚያውቋት ይናገራሉ፡፡ Read more…
ዜና
አካባቢው አንድ ገጠር መንደር ነው፡፡ የዘመኑ የአካባቢው ገዢ ሕዝቡን ሰብስቦ ሲናገር ይውላል፡፡ ሕዝቡም ዝም ብሎ ያዳምጣል፤ እርሱ ያወራል ሕዝቡን ያዳምጣል። መናገር ሲስለቸው «አሁን ተራው የእናንተ ነው፤ ሐሳብ መስጠት ትችላላችሁ» ይላቸዋል፡፡ Read more…
ዜና
በቅርቡ “በሽብርተኝነት”ተጠርጥረው የታሠሩትን እስረኞች «በምን ሁኔታ ላይ አንደሚገኙ ማወቅ አልቻልንም» ሲሉ ቤተሰተቻቸውና የሥራ ባልደረቦቻቸው ለዝግጅት ክፍላችን ገለጹ፡፡ Read more…
ዜና
ወጣት ናትናኤል መስከረም 3 ቀን 2004 ዓ.ም ገዥው ፓርቲ በአዲስ ዓመት በከፈተው የእሥር ዘመቻ ሰለባ ከሆኑት የአንድነት ታጋዮች መሀከል አንዱ ነው፡፡ በመሆኑም ላንባቢያንና ለሚታገልለት ሕዝብ ማንነቱን በትንሹ ለማሳተዋወቅ እንሞክራለን፡፡ ወደ ፊት የሱንም ሆነ የሌሎችን ያከናወኗቸውን ተግባራት በዝርዝር ለማቅረብ ጥረት እናደርጋለን፡፡ Read more…
ዜና
አሣምነው ብርሃኑ ተወልዶ ያደገው ከዚሁ አዲስ አበባ ነው፡፡ የትምህርት ደረጃው በፊዚክስ ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ አለው፡፡ ባሁኑ ጊዜ በኢኮኖሚክስ በዲግሪ መርሃ ግብር አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ እየተማረ ነበር፡፡ መደበኛ ሥራውም መምህር ነው፡፡ Read more…
ዜና
Recent Comments