ማህደር

ማህደር ለ August, 2012

የ 21 አመቱ ግፍና በደል በግዳጅ እንባ አይታጠብም ታላቅ የተቃውሞ ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ

August 30th, 2012

1. ብሔራዊ ዉርደታችንን እንቓቓም
2.የ ወገኖቻችንን የተገደደ እንባ እንገድብ
3. የሞተዉን የአምባገነኑን አገዛዝ በተጎጂዉ ሕዝብ ለቅሶ አይመለስም
4. የ ዓመታት የገዳይና የአስገዳይ ሥርዓት አብቅትዋል. ዳግም ባርነት እንዲቀጥል አንፈቅድም Read more…

ዜና

የአቶ መለስ ሁለት ነብሶች፤ አሥራዳው (ከፈረንሳይ)

August 30th, 2012

ፍኖተ ነፃነት 2ኛ ዓመት ቅጽ 2 ቁ 56

August 29th, 2012
Comments Off

‹‹አቡነ መርቆርዎስ ወደ መንበራቸው ሊመለሱ ይገባል›› ኢህአዴግን ለመገዳደር የሚያስችሉ ስልቶች 2 መልአከ ሰላም ቆሞስ አባ ገብረሚካኤል ገ/ኪዳን በአሜሪካ የሚኔሶታ ቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ
ኢህአዴግ ውስጥ የተፈጠረው የስልጣን ሽኩቻ ወደ ክፍፍል እያመራ እንደሆነ ተገለፀ
ኢህአዴግን ለመገዳደር የሚያስችሉ ስልቶች
ቤተመንግስት የደረሰው የሙስሊሞች ተቃውሞ
የኤርትራ መንግስትና ኤርትራውያን ስለምን የጠ/ሚ መለስ ዜናዊ ህመም አስጨነቃቸው?
መንግስት ከመቼውም ጊዜ በላይmከሃይማኖት ጉዳይ እጁን ያርቅ
ግልፅ ደብዳቤ ለጠቅላይ ሚኒስትር መለስ
‹‹አባይ ይገደባል፣ ኢህአዴግ ይወድቃል!!››
‹‹አቡነ መርቆርዎስ ወደ መንበራቸው ሊመለሱ ይገባል›› ‹‹እግዚአብሄር በመንግስትና ቤተክህነት ላይ እጁን አንስቷል›
የብሔራዊ ምርት እድገት ብቻውን የጤናማ ኢኮኖሚ መገለጫ አይደለም!
ነፃነት አልናፈቃችሁም?
ፍትህ ጋዜጣ “በፍትህ አዳራሽ” . . . !!
በጠቅላይ ሚኒስትሩ “መኖር” እናምናለን አምነን ግን እንጠይቃለን!

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

ዜና

አደባባይ ወጥተህ አልቅስ የተባለ ሕዝብና ልክየለሽ ውርደቱ ዳኛቸው ቢያድግልኝ

August 28th, 2012

አሜን በየጎንቻው

August 28th, 2012
Comments Off

የአባባ መለስና የአባባ ታምራት ልጆች ተንጫጩ! ፍቅር ይበልጣል

August 28th, 2012

ይሄ የአቶ መለስ ሞት ግዴላችሁም ገና ብዙ ጉድ ሳያሳየንና ሳያሰማን አይቀርም፡፡ ነገሩ ደግሞ ከ2005ዓ.ም መስከረም ጋር በመግጠሙ የተለመደውን ‹ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባም› ብንል ወቅታዊነት አለው፡፡ ለካንም ለዚህ ኖሯል የቀብሩን ጊዜ ለሁለት ሣምንታት አራዝመው ዓለምን በሚያስደምምና ከዓለምም በተለዬ ሁኔታ አዲስና የሰሜን ኮሪያን የሚመስል የሀዘን ሥነ ሥርዓት ያወጁት፡፡ አራት ኪሎ ድንጋይ መጣያ ቦታ የለም – ሰው በሰው ተጨናንቋል፡፡ Read more…

ዜና

ኢትዮጵያ የማን ናት? የጥቂት ትግራዮች ወይስ የብሔር ብሔረሰቦች? ቴድሮስ ሐይሌ

August 28th, 2012

ቀጣይነትና ለውጥ በኢትዮጵያ ታሪካዊና ባህላዊ እሴቶች አብነት1 አብርሃም ዓለሙ

August 27th, 2012

የአቡነ ጳውሎስን ሞት ስሰማ ሶስት ነገሮች ታወሱኝ የአምላክስራ ግሩም

August 27th, 2012

ከፈጣሪያቸው ይልቅ ቀጣሪያቸው መለስን ይፈራሉ የሚባሉት የአቡነ ጳውሎስን ሞት ስሰማ ሁለት ነገር ትዝ አለኝ፡፡ ቀጣሪያቸውን ያልኩት በአንድ ወቅት ጳጳሱ የሲኖዶሱን ህግ ሊቀይሩ ፈልገው በተነሳው ውዝግብ ዙሪያ አለቃ አያሌውን ቃለ-ምልልስ ስሰራ ከኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቀኖና ውጭ ጳጳስ በህይወት እያለ በመንግስት የተቀጠሩ ቀኖና የሻሩ ናቸው ስላሉኝ ነው፡፡ Read more…

ዜና

የኢትዮጵያን ሕዝብ ማቅ አልብሶ በብሄራዊ ሃዘን ስም እያስገደዱ ማስለቀስ ገደብ ይበጅለት!

August 26th, 2012