መነገር ያለበት። ከበልጅግ ዓሊ

May 8th, 2012

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የልማት ሠራዊት የሀገሪቱን አንጡራ ሀብት ሲያባክን ታረቀኝ ሙጬ

May 8th, 2012

በትግራይ ክልል የልማት ሠራዊት እንዲሆኑ ተብለው የተመደቡ አካላት የወረዳና የቀበሌ አስተዳዳሪዎች በሕወሓት ካድሬ መሪነት ነው እሚንቀሳቀሱት፡፡ የታዘዙትን የሚፈጽሙ ናቸው፡፡ እነዚህ አካላት የተሰማሩበት የሥራ ዓላማ በገጠር በተመረጡ ቦታዎች በመስኖ የሚለማ ግብርና ማፋጠን የሚል ነው፡፡ ለዚህ ተብሎ የታቀደው የልማት አቅጣጫ ደግሞ በተመረጡ የገጠር መንደሮች እያንዳንዱን ገበሬ በእርሻ ማሣው የውሃ ጉድጓድ መቆፈር እንዳለበት ነው፡፡ በተጨማሪ ከደደቢት የብድር ተቋም የውሃ ሞተር በብድር መልክ በመውሰድ ከጉድጓድ ውሃ እየመጠጠ ወደ እርሻ ማሳ እንዲጠያሰራጭ ታስቦ ነው፡፡ ለዚህ ጉዳይ የተመደበው ባጀት እንደሚከተለው ነው፡፡ ይቀጥሉ…

የታሪክ፡ ተጠያቂወች፡ ሁነናል። ለጎሳዊ፡ ስነ፡ ልቦና፡ አናጎብድድ ክፍል፡ ሶስት፡ አክሎግ፡ ቢራራ (ዶር)

May 8th, 2012

ሁለተኛ ግፌ ጫንቃዬን ተገርፌ ልብሴን መገፈፌ!ዲ/ን ሙሉጌታ ወልደገብርኤል

ነጻ ሓሳብ እንደ ክትባት በበላይነህ አባተ

May 6th, 2012

እነሆ እጅግ የሚመር ሀገራዊ እውነታ በይነጋል በላቸው

May 6th, 2012

አንድ በወያኔው መንግሥት መሥሪያ ቤት የሚሠራ ባልንጀራ አለኝ፡፡ ባለፈው ሰሞን ድንገት ተገናኘንና ሻይ ቢጤ ይዘን ስለዚችው መከረኛ ሀገር ስንጫወት ብዙ ነገር ገረብን፡፡ ዛሬ ጊዜ መገረብ ካልሆነ አዲስ ነገር መቼም አልተገኘም፡፡ በሀገርና በብዙኃኑ ዜጎች የሚወርደው የሥቃይና የመከራ ዶፍ እንደሆነ በዓይነቱና በይዘቱ እየሰፋ ከመሄድ በስተቀር ሲቀንስ አልታየም፤ እናም እሱም አዲስ ሳይሆን ያው የለመድነው ነውና እንደለመድነው ለ‹ሪከርድ› ያህል አሁንም ጥቂት እንገርብ፡፡ ይቀጥሉ…

አየ ግንዛቤ የመምህራን የደመወዝ ጭማሪ ጥያቄና የመለስ ዜናዊ መልስ

ፍኖተ ነጻነት እትም 40 ከዜናና ልዩ ልዩ መጣጥፍ ጋር

May 2nd, 2012
Comments Off

ኡ ኡ ያገር ያለህ በለምለም ጸጋው

May 2nd, 2012

ጥሪ ለመላው የሃይማኖት ነጻነት አፍቃሪ ኢትዮጲያዊያን በሙሉ (አኢጋን)

April 30th, 2012