አሁን ካልተነሳን መቼ ? የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ ! – አወደ እትም 24
እኛ ካልተነሳን ማን ? አሁን ካልተነሳን መቼ ?
በሚሊዮን የምንቆጠር ኢትዮጵያዉያን የምንወዳትን አገራችን እየተውን በስደቱ አለም እየኖርን ስንገኝ አብዛኞቻችን ለስደት የተዳረግነዉ በመልካም አስተዳደር ጉድለትና በኢኮኖሚ ችግር ነዉ። ይቀጥሉ…
|
|
|
Free Andualem Aragie!Free Eskinder Nega!And Many Others! |
|
ETHIOPIA'SCANCERCELLS |
እኛ ካልተነሳን ማን ? አሁን ካልተነሳን መቼ ?
በሚሊዮን የምንቆጠር ኢትዮጵያዉያን የምንወዳትን አገራችን እየተውን በስደቱ አለም እየኖርን ስንገኝ አብዛኞቻችን ለስደት የተዳረግነዉ በመልካም አስተዳደር ጉድለትና በኢኮኖሚ ችግር ነዉ። ይቀጥሉ…
ቃለ መጠይቅ ከወ/ሮ አልማዝ ገብረ እግዚአብሄር ጋር – በደበበ እሸቱ
ይህን ቃለ ምልልስ ለማድረግ ከወ/ሮ አልማዝ ጋር በነበረኝ ቀጠሮ መሰረት ወደ ቤታቸዉ ወደ ፈረንሳይ ኤምባሲ አካባቢ የሄድኩት በቀጠሯችን ሰዓት ነበር። ዋናዉን መንገድ ለቅቄ ወደ መንደሩ ገባ ስል በአካባቢዉ ካለዉ ወፍጮ ቤት አጠገብ ወ/ሮ አልማዝ ቆመዉ ከአንዲት ሴት ጋር ወሬ ቢጤ ይዘዋል። ይቀጥሉ…
በዚህች ባገኘናት እድሜ ታሪክ አየን። መችም ለጉድ ነው ያቆየን ጉድም እያየን ነው። ግፍን የሚሰራና የሚዋሽ ሁሌ ነፃነት የለዉም። ይቀጥሉ…
የካቲት 14 ቀን 2001 ዓ.ም ከምሹቱ 7፡00 ጀምሮ እስከ 12፡00 ድረስ የዘለቀ የምስጋና ምሽት በቦስተን ከተማ ተካሄደ። በዚህ በቦስተንና አካባቢዋ የአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ የድጋፍ ኮሚቴ አዘጋጅነት በተካሄደዉ የምስጋና ምሽት ላይ በርካታ የኮሚቴዉ አባላት ፣ ደጋፊዎችና ሌሎች የሕብረተሰቡ አባላት ተገኝተዋል። ይቀጥሉ…
የካቲት 16 ቀን 2001 ዓ.ም.
“የጋዜጠኛው ማስታወሻ” በሚል በተስፋዬ ገብረአብ በተደረሰው መጸሃፍ ዙሪያ በርካታ አስተያየቶች እየተሰነዘሩ ነው። ገሚሱ “የወያኔን ጉድ አውጥቶ ዘረገፈው!” ሲል፤ ሌላኛው ወገን ደግሞ “ከምናውቀው ውጪ ምን ሚስጢር አወጣ?” በሚል ጥያቄ ዙሪያ የየበኩላቸውን ሀሳብ በመሰንዘር ላይ ይገኛሉ።አንዳዶች በፊናቸው መጽሃፉ በመርዝ የተለወሰ አደገኛ መጽሃፍ አድርገዉ ዋቢ እያጣቀሱም የሚከራከሩ አሉ። ይቀጥሉ…
አቡጊዳ / የካቲት 15 ቀን 2001 ዓ.ም.
መድረክ ለዲሞክራሲያዊ ምክክር በኢትዮጵያ ትላንት ባወጣዉ ጋዜጣዊ መግለጫ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሊቀመንበር ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የታሰሩት ሕገ ወጥ በሆነ መንገድ እንደሆነ በድጋሚ አረጋገጠ። ይቀጥሉ…
Recent Comments