አትሰቀል ይቅር! (አሥራደው ከፈረንሳይ)

April 13th, 2012

እንደ አንድ ሰው ሞተ

April 13th, 2012
Comments Off

የአማራ መደራጀት አስፈላጊነትና ድጋፍ በጎንቻው

April 10th, 2012

የወገን መፈናቀል – የአምባገነኖች መሰሪነት ከትግራይ ዴሞክርሲያዊ ትብብር

April 10th, 2012

ሁላችንም አማሮች ካልሆን ኢትዮጵያ አትድንም በይነጋል በላቸው

April 10th, 2012

እንደዚህ ዓይነት ርዕስ እንኳን አንባቢን ጸሐፊንም ያስደነግጣል፡፡ በተለይ በዚህ ሁሉም ነገር በተወነዠባበረበት የኢትዮጵያ ምድር ‹አማራ ሁን› ብሎ መስበክ ምን ያህል ቂልነት እንደሆነ ማንም አያጣውም፡፡ ‹ላንተም አልበጄ ልጄ› ነበር ያሉት? እኚያ በልጃቸው መቃብር ዘንድ ጧት ጧት እየተገኙ ‹ጥራኝ ልጄ፤ ጥራኝ ልጄ› በማለት ዘወትር ያለቅሱ የነበሩ ሴት – አንዱ የልጃቸው ጓደኛ በመቃብሩ ሥር ተደብቆ ስማቸውን ከተጣራ በኋላ ‹ነይ እማዬ› ባላቸው ወቅት? አዎ! ለነሱም – ለአማሮቹም ባልበጀ ዘመን ‹አማራ ሁኑ› ይቀጥሉ…

የተቃውሞ ሰልፍ ጥሪ ለጀርመን ኢትዮጲያን በሙሉ

April 8th, 2012

እኔ ላንቺ ብዬ በወለላዬ

April 8th, 2012

ከህጋዊው የኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

April 8th, 2012

ወይ አማራ

April 8th, 2012

“ሰብዓዊነትም” ጀግንነት ይጠይቃል! “ምንም ይዛችሁ ስላልመጣችሁ ምንም ይዛችሁ አትሄዱም” (አኢጋን)

April 8th, 2012

ከደቡብ የኢትዮጵያ ክፍል ቤንች ማጂ ዞን ከተለያዩ ወረዳዎች በክልሉ አመራሮች ትዕዛዝ እንዲፈናቀሉ በተወሰነባቸው 78ሺህ በሚጠጉ የአማራ ተወላጆችና ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ለዓመታት ከኖሩበት ቀዬ በኃይል እንዲወጡ ተደርገው መግቢያ በማጣት እየተንገላቱ በሚገኙት ወገኖች ላይ እየደረሰ የሚገኘውን ግፍ፣ መከራ፣ ስቃይና እንግልት ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ (አኢጋን) አጥብቆ ይቃወማል፤ ድርጊቱንም ያወግዛል፡፡ የአቶ መለስ አገዛዝ፣ ‹‹ለፍትህ ቆመናል›› የሚሉት ፍርድቤቶችና የደቡብ ክልል አመራሮች ይህንን ሰብዓዊ መብትን የሚጋፋና ዓለምአቀፍ ሕግጋትን የሚጻረር ተግባር ለማስቆም ባለመቻላቸውና ባለመፈለጋቸው አንድም ኢትዮጵያን ለማስተዳደር ፈጽሞ ብቃት ስለሌላቸው ከአመራር መወገድ ያለባቸው መሆኑን ያስመሰከሩበት ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ለዚህና ከዚህ በፊት ለፈጸሟቸው ወንጀሎች ለፍርድ የማቅረቢያው ጊዜ ከምንግዜውም በላይ አሁን መሆኑን ያረጋገጡበትም ነው፡፡ ይቀጥሉ…